ሕዝብ ማንኛውንም ጥያቄ የመጠየቅ፣ መንግሥትም ከሕዝብ ለሚነሱ ማናቸውንም ጥያቄዎች ጆሮ ሰጥቶ ምላሽ የመስጠት ሕገ መንግሥታዊ ኃላፊነት ብቻ ሳይሆን ግዴታም አለበት። ሕዝባዊ ውይይቶች የዜጎችን ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ ዕድል ይጨምራሉ። መንግሥትም የሕዝብ ጥያቄዎችን አድምጦ... Read more »
ዓለማችን እንደየቀለማቸው ብዙ የሚዘከሩ ዕለታት አሏት፡፡ ቅዱሳን ይዘከራሉ፣ ጀግኖች ይወደሳሉ፣ ሊቃውንት ይታወሳሉ፣ ሰማዕታት ይታሰባሉ…፡፡ የነጻነት ቀን፣ የድል ቀን፣ የእናቶች ቀን፣ የአረጋውያን ቀን፣ የላባደሮች ቀን፣ የአርበኞች ቀን፣ የሕፃናት ቀን፣ የሰማዕታት ቀን… ይከበራሉ፤ ይታሰባሉ፤... Read more »
ለዘመናት በእቅድ የተያዘ፣ ከመወለዱ በፊት ማሳደጊያ የሚሆን በጀት የተጠየቀበትና የተነፈገ፤ በመጨረሻም በደፋር ውሳኔ፤ በምጥ የተወለደ እና በገዳዮቹ ፊት በሁለት እግሩ ለመቆም የበቃ ነው፡፡ ውልደቱ መጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ይሁን እንጂ ጥቂት፤... Read more »
“ሸገር አዲስ አባ አንቺ ያለሽበት፤ ራጉኤል አይደል ወይ የአንዋር ጎረቤት፤ ቅዳሴና ዛኑን አጥር ቢለያቸው ፈጣሪ ከሰማይ አንድነት ሰማቸው.. እነዚህን በድምጻዊ ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የተቀነቀነው ሁለቱን ሀይማኖቶች የመቻቻልና በጉርብትና የመኖር ልዕልና የገለጸበት... Read more »
የተለያዩ ቆየት ያሉ የጥናትና የምርምር ወረቀቶች መሠረት ሀገራችን ኢትዮጵያ በመስኖ መልማት ከሚችለው መሬት ውስጥ ግማሽ ያህሉ የሚገኘው በዓባይ ተፋሰስ ውስጥ ነው። የሚያስቆጨው ደግሞ እስካሁን የለማው ከ6 በመቶ አለመብለጡ ነው። እንደሚታወቀው የሀገራችን ግብርና... Read more »
ጉዞአችን ከአራት ኪሎ ወደ ሜክሲኮ ነው፡፡ ከጎኔ የተቀመጡት አንድ የእድሜ ባለፀጋ የመንገዱን ግራና ቀኝ በአግራሞት ይቃኛሉ፡፡ የማናችንንም ትኩረት አልፈለጉም፡፡ አካባቢው አሁን ላይ ያለውን ይዘትና ቀድሞ የነበረውን ሁኔታ እያነፃፀሩ ድምጻቸውን ከፍ አድርገው ነበር... Read more »
(ክፍል አንድ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ አፈፃፀም 95 በመቶ፣ የግድቡ አጠቃላይ የሲቪል ሥራው ግንባታ ደረጃ ደግሞ 98 ነጥብ 9 በመቶ የደረሰ ሲሆን፤ በአሁኑ ወቅት ከታላቁ የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ በሁለት ተርባይኖች 540... Read more »
ሀገራችን ኢትዮጵያ በዓለም አደባባይ ፊት፣ ቀና ብላ በኩራት እንድትራመድ ካደረጓት ደማቅ ገድሎች መሀል አድዋ አንዱ ነው፡፡ አድዋ እውነት ከማይመስሉ ግን ደግሞ እውነት ከሆኑ የዓለም ታላላቅ ገድሎች ውስጥ አንዱ ለመሆን የበቃ እልህ አስጨራሽ... Read more »
ከወራት በፊት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች አዘጋጅቶት የነበረን አንድ መድረክ ለመዘገብ ወደ ጅማ ከተማ አቅንቼ ነበር። በወቅቱ የመድረኩ አጋፋሪ በከተማው ነዋሪ ዘንድ ‹‹ፔሌ›› በሚል ቅፅል ስም የሚታወቁት አብዱልከሪም አባገሮ “በእንኳን ደህና መጣችሁ!” ንግግራቸው... Read more »
የአንድ ሀገር ብሄራዊ ጥቅም በዋናነት በራሱ ሀብትና አቅም ላይ የተመሰረተ፤ በራሱ ይሁንታና ቁጥጥር ላይ የተመሰረተ ነው። ሀገር የተፈጥሮም ይሁን የሰው ሀብቷን ተጠቅማ የማደግ መብቷ የማይሸራረፍ የሉዐላዊነት መገለጫም ነው። ከሀገር ሲያልፍ ከውጭ ሀገራት... Read more »