
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፈው በብሔራዊ ቤተ መንግሥት በተካሄደ ሥነሥርዓት የኢትዮጵያን ታላቁን የክብር ኒሻን ለቢል ጌትስ ሸልመዋል። ይኽ የከበረ ሽልማት የጌትስ ፋውንዴሽን ባለፉት 25 ዓመታት በኢትዮጵያ ላበረከታቸው አሻጋሪ ሥራዎች እና ታላላቅ... Read more »

በአዲስ አበባ በንጋት ብርሃን ጉም ሲሸሽ በረራው ወደ ሰሜን ምስራቅ አቀና። ከፍ ያለው የአፍሪካ ጣሪያ ቀስ በቀስ ወደ ኋላ አፈገፈገ :: የዓለቶች ግራጫ-ቡናማ ቀለም ቀስ በቀስ ካራሚል በሚመስል ወርቃማ ቀለም ተተካ። በሰሜን... Read more »

በ21ኛ ክፍለ ዘመን ያለነው ትውልዶች እያደገ ባለው ሳይንስና ቴክኖሎጂ ውስጥ እንዲሁም እየተፈጠሩ ባሉ አዳዲሲ ፈጠራዎች እየተደመምን የምንኖር ብቻ ሳንሆን የቴክኖሎጂው ተዋናዮችም እየሆንን ነው:: ከዘመኑ ጋር ለመጓዝ እና ስልጡን ለመሆን፤ ‹‹ግሎባል ፓወር›› ከሚባለው... Read more »

የኢድአልአድሃ ወይም የአረፋ በዓል በእስልምና ሀይማኖት ከሚከበሩ ሶስት ታላላቅ በዓላት አንዱ ነው። የእስልምና እምነት እንደሚያስተምረው ዐረፋ የሚለው ቃል በዐረብኛ “አወቀ” እንደማለት ነው። ይህም ታሪክ አለው። አዳምና ሔዋን ወይንም አደምና ሃዋ ከጀንነት ወደ... Read more »

በመላው ዓለም ዙሪያ በሚገኙ የእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት ሚከበሩ 3 ዓመታዊ ታላላቅ በዓላት መኖራቸው ይታወቃል፤ ኢድ-አልፈጥር (የረመዳን ፆም ፍቺ)፣ የታላቁ ነብይ ሙሐመድ/ሰ.ዐ.ወ/ የመውሊድ በዓል/ልደት/ እና ኢድ አል-አድሃ(አረፋ) በዓል ናቸው። ታዲያ በድምቀት... Read more »

ምግብ በዓለም አቀፍ የንግድ ምህዋር ውስጥ ከፍተኛውን ድርሻ የሚወስድ ነው። ከእርሻ እስከ ጉርሻ የምግብ ደህንነት ጉዳይም በተለይ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እጅግ ከፍተኛ ትኩረት የሚሠጠው ዓለም አቀፍ አጀንዳ ሆኗል:: በተባበሩት መንግሥታት የ2023 የዘላቂ... Read more »

‹‹አያያዙን አይተው ጭብጦውን ቀሙት!›› የሚል ሀገርኛ ብሂል አለ:: ፈዛዛ እና ቸልተኛ የሆነ ሰው ማንም ይደፋፈረዋል ለማለት ነው፤ ምንም አያደርገንም ብለው በመተማመን ወይም ብንወስድበትም አያየንም በማለት የያዘውን ጭብጦ(ስንቅ) ይቀሙታል ለማለት ነው:: ንቁ እና... Read more »

ሀገራችን ጦርነትን እንደባሕላዊ ውርስ እየተቀባበለች ዛሬ ላይ ደርሰናል:: ያለፍንባቸው የፖለቲካ ሰርጦች ጦርነት ጠማቂ በመሆን ያሻገሩን መስለው ሲጥሉን አይተናል:: አወዳደቃችንም ቢሆን ለማንም ያልበጀና የማይበጅ ነው:: ሀውልቶቻችን ላይ ከተጻፉ የጀግንነት መፈክሮች በላጩ ገሎ በመሞት... Read more »

የሰው ልጆች ሕይወት አንድም በደስታ፣ አልያም በፈተና አጋጣሚዎች መዋዘቱ አይቀሬ ነው:: ብዙ ጊዜ ደስታን እንደራሳቸው ቆጥረው የሚጋሩ፣ በእኩል መንፈስ የሚካፈሉ ወገኖችን ማየት የተለመደ ነው:: እንዲህ መሆኑ ደግሞ ጉዳዩ ላያስገርም፣ በአድናቆት ላያስደምም ይችላል::... Read more »

ኢትዮጵያ በቀንድ ከብት ሀብት በዓለም ከሚታወቁት አሥር ሀገሮች አንዱ ናት። እስከቅርብ ጊዜ በዓለም 6ኛ ወይም 7ኛ ደረጃ ስትገኝ በአፍሪካ በ1ኛ ደረጃ ላይ እንደነበረች ይታወቃል። ከቆዳና የቆዳ ውጤቶች ኢንዱስትሪ ምርምርና ልማት ማዕከል በተገኘው... Read more »