መስከረም ሰላሳ እንገናኝ፤ ከዚያስ?

ኮቪድ 19 ወረርሽኝ በኢትዮጵያ የምርጫ ሥራን አደናቅፏል። ነሐሴ 23 ቀን 2012 ዓ.ም ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለት የነበረው ሀገር አቀፍ ምርጫ ማራዘም የግድ ሆኗል። ወረርሽኙ በዓለም አቀፍ ደረጃም ቢሆን በ53 አገራት ምርጫ ነክ ሒደቶችን... Read more »

ፋና ወጊውን ሕገ መንግስታዊነትን የማጠልሸት ሴራ

ትህነግ/ስብሀታዊያን ( የፓርቲው ሱስሎቭ / አይዶሎግ / የነበረው መለስ ከሞተ በኋላ በጡት አባቱ አቦይ ስብሀት ቤተሰብ ቁጥጥር ስር መዋሉን ለመግለጽ ነው ፤ ) ከፓርቲ ሀገርንና ሕዝብ የሚያስቀድም ቢሆን ኑሮ፣ በሕዝብ ሉዓላዊ የስልጣን... Read more »

በራስ ምድር ውለታን መክፈል ኒዮርክ፣ «አቢሲኒያ »፣ ኮንሶ

 መንደርደሪያ፤ “የሕይወት እንቆቅልሽ ሁሉም ፍቺ የለውም” የሚባለው ያለምክንያት አይደለም። አንዳንዴ፤ የተራራቁ ጉዳዮች ተቀራርበው ያልታሰቡ ግጥምጥሞሾች ተዋደው ስናስተውል “እንዴት ሊሆን ቻለ?” ብለን መጠየቃችንና መደነቃችን የተለመደ ሰብዓዊ ባህርያች ነው። እርግጥ ነው ተደጋግመው ተጠይቀው መልስ... Read more »

በግብጾች ለምን ተበለጥን?

 ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን ሰሞኑን ያወጣው አንድ ማስታወቂያ የብዙዎችን ትኩረት ስቦ ነበር። ኮርፖሬሽኑ በአረብኛ ቋንቋ በቅርቡ ለመጀመር ላሰበው የቴሌቪዥን ሥርጭት ባለሙያዎችን አወዳድሮ ለመቅጠር የወጣ ማስታወቂያ ነበር። ታዲያ ይኸ ምን አዲስ ነገር አለው? በእርግጥም... Read more »

የሰዎች ባህርይና ማህበራዊ ተጽዕኖ

የሰው ልጅ የተለያየ ባህርይ አለው። አንዳንዱ በቀላሉ ሊናደድ ይችላል። ሌላው ደግሞ ትዕግስቱ የሚገርም ነው። አንዳንዱ ቁጡ ሲሆን ሌላው ደግሞ ዝምታን ይመርጣል…። በአጠቃላይ የሰው ባህርያት እንደመልካችን የተለያዩ ናቸው። ከነዚህ ውስጥ ደግሞ ንዴት የሚያስከትለው... Read more »

በ “አዲስ ዘመን” 77 + 2 = ሻማዎች ፀዳል!

የሀገራችን ጋዜጠኝነት የአጤ ምኒልክ አባት ጋዜጠኛ ይባሉ በነበሩት ደስታ ምትኬ ይጀምር ወይም በብርሃንና ሰላሙ ትንታግ ጋዜጠኛ ተመስገን ገብሬ አልያም ሩቅ ዘመን ወደ ኋላ ተጉዞ በዜና መዋዕል ጸሐፍት አሀዱ ይባል ወይም በ”አእምሮ” ጋዜጣ... Read more »

“አዲስ ዘመን”ከዕለት ዜና ዘጋቢነትና ከዓመታት ታሪክ መዝጋቢነት ባሻገር

አዲስ ዘመን ጋዜጣ ዛሬ የ79 ዓመት አልማዛዊ የልደት በዓሉን ሻማ የሚለኩስበት ዕለት ስለሆነ “በእንኳን አደረሰህ” መልካም ምኞት መዘከሩ አግባብ ብቻም ሳይሆን ተገቢም ነው። ጋዜጣው የኢትዮጵያን ታሪክ በጫንቃው ላይ የተሸከመ ባለ አደራ “ቤተ... Read more »

የዶሪን መንገድ የጀመረ እንጂ የጨረሰው … የለም ።!

እንደ አለመታደል ሆኖ በመጀመር ፣ ፋና ወጊ ፣ አልፋ በመሆን ፤ መንፈሳዊውንም ሆነ አለማዊውን ዳና ፣ ፋና በመከተል የሚቀድመን የለም ። ጅምራችንን በውጥን ምዕራፍ ሳያገኝ በማስቀረትም የሚወዳደረን የለም ። እንዲህ በተቃርኖ ከወዲያ... Read more »

“ዝም አይነቅዝም” – አንቅዞናል!

የክፉ ገጽ ንባብ መንደርደሪያ፤ አሜሪካ ጣሯ በዝቷል። መከራዋም በርክቷል። በርካቶቹ ግዛቶቿ ታመዋል፤ ታምሰዋልም። የዜጎቿ ምሬትና ቁጣ ገንፍሎ አመጽ በተቀላቀለበት ሆታ አደባባይ ላይ መዋል ከጀመሩ አሥር ቀናት ተቆጥረዋል። የኮቪድ ወረርሽኝም በፊናው መቶ ሺህ... Read more »

የዘረ መል ቅይስ አካል ስጋት በኢትዮጵያ

‹‹Genetically-Modified seed was never intended to support human life, but to eliminate it.›› ግሎባል ሪሰርች ነው ይህን ያለው። ግርድፍ ትርጉሙ የዘረመል ቀይስ አካል የሰው ልጅን ህይወት ለመደገፍ ሳይሆን ለማጠፋት የተፈጠረ ነው እንደማለት... Read more »