መብሰል ላይቀር ማገዶ መፍጀት መምህር አሰምሬ ሳህሉ

መምህር አሰምሬ ሳህሉ ሰሞኑን እያየነውና እየኖርነው ያለው እውነት አስገራሚ፣ አሳዛኝ ፣ አስደንጋጭና የሚያስቆጣም ነው። ከሰሜን ዕዝ የግፍ ጭፍጨፋ በኋላ ይኸው ጆሯችን በጨካኙና አቻየለሽ በሆነና ለግፉ ቃል ባጣሁለት፣ የትህነግ ቡድን ትዕዛዝና ባቋቋሙት “ሣምሪ”... Read more »

በብልጠት ከሌሎች ባንማርም በሞኝነት ከራሳችን እንማር!በብልጠት ከሌሎች ባንማርም በሞኝነት ከራሳችን እንማር!

በእምነት  አዎ ብልጥ ሰው የሌላውን ውድቀት አይቶና ተረድቶ” አሃ “ ይህ ነገር እኔም ቤት እንዳይመጣ በማለት ትምህርት ይወስዳል፤ ሞኝ ግን እራሱ ላይ ካልደረሰ ለመማር ያለው ተነሳሽነት እጅግ የወደቀ ነው። እንዲሁ ስታዘብ እኛ... Read more »

«ጦር ከፈታው፣ ወሬ የፈታው … !?»

በቁምላቸው አበበ ይማም (ሞሼ ዳያን)fenote1971@gmail.com ( ክፍል አንድ ) ከሀዲውና እፉኝቱ የትህነግ ቡድን ቆስቁሶ በጋየበት የሕግ የበላይነትና የህልውና ዘመቻ ህዳር 19 ቀን 2013 ዓ.ም በአንጸባራቂ ድል መጠናቀቁን ተከትሎ ቀጣዮቹ የፍልሚያ ግንባሮች የሚዲያና... Read more »

የድብቁን ጁንታ የጭካኔ ተግባር የሚያስቆመው ማን ይሆን ?

በእምነት ሞት፣ ሰቆቃ፣ ሃዘን፣ ከል መልበስ እስከመቼስ ነው? ማንስ ነው ይህንን የግፍ ግፍ ማስቆም የሚችለው? በመተከል ላይ ያለው ግፍ “የአካባቢ ግጭት” ተብሎ ይሆናል፤ ግን አሁን ከዛ አልፏል? መቼስ ነው እዛ ያለው ሰው... Read more »

ዘመን ለከፋባት ሀገር የዜጎች ምላሽ

(ጌታቸው በለጠ – ዳግላስ ጴጥሮስ) gechoseni@gmail.com የሀገር አራራይ፤ የሀገራችን ፈተና አቤት አባዛዙ! የዘመናት ጉዞዋም እንዲሁ በመደነቃቀፍ የተሞላ ስለመሆኑ ምስክር መፈለግም ሆነ ተጠቃሽ ታሪክ ማሰስ የሚያስልግ አይመስለኝም፡፡ ሌላ ዋቢ ሳያሻ እኛው ልጆቿ ተብዬዎች... Read more »

ያልተመለሱ ጥያቄዎቻችን

ከመምህር አሰምሬ ሣህሉ በሕይወት ውስጥ ጥያቄ አንስተን መልስ የማናገኝላቸው ወይም ጊዜ ራሱ መልስ የሚሰጥባቸው በርካታ ጥያቄዎች መኖራቸው እሙን ነው። «እንዴት ተፈጠርን?» ለሚለው ጥያቄ አንድም ሁለትም መልስ መስጠት የሚቻል ቢሆንም፣ ለምን ተፈጠርን? እንዴት... Read more »

ከስህተቱ የማይማር ፈንጂ አምካኝ ብቻ ነው!

‹‹መልክ ስጠኝ እንጂ ሙያ ከጎረቤቴ እማራለሁ›› የሚል አባባል አለ። ተፈጥሮን መቀየር አይቻልም እንጂ ከዚያ በታች የሆነውን ነገር ሁሉ መለወጥ፣ ማስተካከልና ማረም ይቻላል ለማለት ነው ቅኔው። ሙያ ባልችል፣ ባጠፋ፣ ብሳሳት ከአዋቂዎች ተምሬ አስተካክላለሁ፤... Read more »

«ነበር» ያስገበረን የታሪክ ምርኮኞች

ጌታቸው በለጠ /ዳግላስ ጴጥሮስ gechoseni@gmail.com  ታሪክ የአንድ ማኅበረሰብ «የነበር ማከማቻ ጎተራ» እንደሆነ በሚገባ አምናለሁ። ማመን ብቻም ሳይሆን ተምሬዋለሁ፣ ጽፌበታለሁ በጥቂቱም ቢሆን አስተምሬዋለሁ። ለታሪክ ፍቅርና አክብሮት እንዲኖረኝ ዛሬዬን እያሰቡ ላስተማሩኝ መምህራኖቼ ምሥጋናዬ ከፍ... Read more »

በውጭ አገር የሚኖሩ (ዲያስፖራ) የትግራይ ተወላጆች የፌዴራል መንግሥት የጀመረውን ሕግን የማስከበር እርምጃን አስመልክቶ ያወጡት የጋራ የአቋም መግለጫ

እኛ በአሜሪካ፣ በካናዳና በአውሮጳ የምንኖር ዲያስፖራ የትግራይ ተወላጆች በሀገራችን በተለይም የህወሓት ጁንታ በለኮሰው እሳት ሳቢያ መንግሥት እየወሰደ ያለው እልህ አስጨራሽ ሕግንና ሥርዓትን የማስከበር እርምጃን አስመልክቶ ማሕበራዊ ሚዲያን በመጠቀም ተሰባስበን በመወያየት በተስማማንባቸው ሃሳቦች... Read more »

ዜጎችን ለማሳሳት ሩጫው ይብቃ !

ለምለም መንግሥቱ በመቀሌ ከተማ ለሁለት ዓመታት ያህል መሽጎ የቆየው የህውሓት ጁንታ እኩይ ተግባር በሆነ ድርጊቱ በዜጎች ላይ ሰብዓዊና ቁሳዊ ጉዳት በማድረስ፣ሀገር ለመበታተንና ለማፍረስ ለዓመታት ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ፀሐይ የሞቀው እንደሆነ ይታወቃል።የመጨረሻ የክህደት ማሳያው... Read more »