የሸገር ከተማ ቀለበት መንገድ የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ አፈጻጸም 20 በመቶ ደረሰ

አዲስአበባ፡- የሸገር ከተማን የሚያካልለውና 155 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለው የቀለበት መንገድ የመጀመሪያው ምዕራፍ ግንባታ አፈጻጸም 20 በመቶ መድረሱን የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ጉግሳ ደጀኔ አስታወቁ። በከተማዋ ኢንቨስት ለሚያደርጉ ባለሀብቶች ምቹ ሁኔታዎች መፍጠሩንም... Read more »

በተኪ የደን ምርቶች ከ32 ሚሊዮን ዶላር በላይ የውጭ ምንዛሪ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ፦ በ2017 በጀት ዓመት አስር ወራት ውስጥ ከውጭ የሚገባ የደን ምርት ውጤቶችን በሀገር ውስጥ ምርት በመተካት 32 ነጥብ 86 ሚሊዮን ዶላር የውጭ ምንዛሪ ወጪ ማዳን መቻሉን የኢትዮጵያ ደን ልማት አስታወቀ። በኢትዮጵያ... Read more »

ተኪ ምርቶች የሀገር ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት

የሀገሪቱ የወጪና የገቢ ንግድ ሚዛን ከፍተኛ ልዩነት ያለበት በመሆኑ ይህን ክፍተት ለማጥበብ የውጭ ምንዛሪ ለሚያስገኙና የውጭ ምንዛሪ ወጪን ለሚያስቀሩ ወይም ለሚቀንሱ ተኪ ምርቶች ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው። የግብርና ምርቶችና የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ዋነኛ... Read more »

ከ240 በላይ ሰዎችን አሳፍሮ እየበረረ የነበረ የሕንድ አውሮፕላን ተከሰከሰ

በሕንድ ከ240 በላይ መንገደኞችን ይዞ ወደ ለንደን ለመብረር የተነሳ አውሮፕላን በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ከአውሮፕላን ማረፊያው አቅራቢያ ተከሰከሰ። በምዕራብ ሕንድ ከምትገኘው አህመዳባድ ከተማ ተነስቶ በረራ የጀመረው አውሮፕላኑ በለንደን ወደሚገኘው ጋትዊክ አውሮፕላን ማረፊያ የሚበር... Read more »

ዩክሬን እና ሩስያ የአስከሬኖች ልውውጥ አካሔዱ

ዩክሬን እና ሩስያ ባደረጉት የወታደሮች አስከሬንን የመለዋወጥ ስምምነት ኪየቭ 1 ሺህ 212፣ ሞስኮ ደግሞ 27 አስከሬኖችን ተቀያየሩ። አስከሬኖቹ ከሩስያ ወደ ዩክሬን መድረሳቸውን የኪየቭ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። ሩስያም 27 አስከሬኖችን መቀበሏን የሞስኮ ዋነኛ ተደራዳሪ... Read more »

ባለሀብቶች ኃይል አመንጭተው ለብሔራዊ ቋት አስተዋጽኦ የሚያደርጉበትን ልምምድ መፍጠር ይገባል

አዲስ አበባ፡– ባለሀብቶች ኃይል በራሳቸው አመን ጭተው ለብሔራዊ ቋት አስተዋጽኦ የሚያደር ጉበትን ልምምድ መፍጠር እንደሚያስፈልግ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ገለጹ። ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ በግቢው ውስጥ የተገነ ባውን 100 ኪሎ... Read more »

 ረቂቅ አዋጁ ዜጎች ባላቸው ችሎታና አቅም በውጭ ሀገራት ሠርተው ተጠቃሚ እንዲሆኑ የሚያስችል ነው

– አቶ ተስፋዬ ንዋይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ምክትል ሰብሳቢ ሆነው ተሾሙ አዲስ አበባ፦ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዜጎች መብት፣ ክብር፣ ደህንነትና ጥቅምን በተሻለ መልኩ ሊያስጠብቅ ይችላል ተብሎ የታመነበትን የኢትዮጵያ የውጭ ሀገር... Read more »

ከ1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በላይ የግዥ ሂደትን ያልተከተለ ክፍያ ተፈጽሟል

አዲስ አበባ፡- በ2013 በጀት ዓመት 1 ነጥብ 4 ቢሊዮን ብር፤ በ2014 በጀት ዓመት 172 ሚሊዮን ብር በድምሩ ከ1 ቢሊዮን 572 ሚሊዮን ብር በላይ የግዥ ሂደትን ያልተከተለ ክፍያ መፈጸሙን የፍትሕ ሚኒስቴር በጥናቱ አመለከተ።... Read more »

የአፍሪካ ምዘና ባለሙያዎች ማህበር የ25ኛ ዓመት በዓሉን በአዲስ አበባ ከተማ ያከብራል

አዲስ አበባ፡- የአፍሪካ ምዘና ባለሙያዎች ማህበር (African evaluation Exellence) የ25 ዓመት በዓል ከሰኔ 9 እስከ 11 ቀን 2017 ዓ.ም ከ300 በላይ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሀገር ሙያተኞች በተገኙበት በአዲስ አበባ ከተማ እንደሚከበር... Read more »

ከቀረጥ ነጻ መደብሮች መከፈት ከተማዋን በዲፕሎማቲክ ማህበረሰቡ ተመራጭ ያደርጋታል

አዲስ አበባ፡- ለዲፕሎማቲክ ማህበረሰቦች ከቀረጥ ነጻ የምግብ መደብር መከፈቱ አዲስ አበባን ተመራጭ የዲፕሎማሲ ከተማ እንደሚያደርጋት የኢትዮጵያ ቱሪስት ንግድ ሥራ ድርጅት አስታወቀ፡፡ በተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢኮኖሚክ ኮሚሽን ፎር አፍሪካ (ኢ ሲ ኤ) ግቢ... Read more »