የልማት ድርጅቶች የተጣመሩበት የመንገድ ፕሮጀክት መዘግየት ጥያቄ አስነሳ

 -ፕሮጀክቱ ከመጠናቀቂያ ጊዜው ሁለት ዓመት ዘግይቶም አፈጻጸሙ 23 በመቶ ላይ እንደሚገኝ ተመላክቷል አዲስ አበባ፡– በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ባለቤትነት፣ በኢትዮጵያ ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን አማካሪነትና በኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራዎች ኮርፖሬሽን ተቋራጭነት እየተገነባ የሚገኘው የአላባ-አንገጫ-ዋቶ እና የደምቦያ... Read more »

በአፋር ክልል የሴቶች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት እድገት አሳይቷል

ሰመራ፦ በአፋር ክልል የሴቶች ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ማደጉን የአፋር ክልል ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ኃላፊ ወይዘሮ ፋጡማ መሐመድ ያሲን በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፤ ከለውጡ ማግስት ጀምሮ የክልሉ ሴቶች ማህበራዊ ፣ ኢኮኖሚያዊ... Read more »

ቀጣዩን ሀገር አቀፍ ምርጫ ለማካሄድ የሚያስችል ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፦ ሰባተኛውን ሀገር አቀፍ ምርጫ በተቀመጠለት ጊዜ ለማካሄድ አስፈላጊው ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። በቀጣይ ዓመት የሚደረገው ምርጫ በዲጂታል እንዲካሄድ ማሕቀፍ መዘጋጀቱንም አመለከተ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ... Read more »

አፍሪካውያን የሰው ሠራሽ አስተውሎት አጠቃቀማቸውን እንዲያሳድጉ ቢል ጌትስ መከሩ

አዲስ አበባ፦ አፍሪካውያን ሰው ሠራሽ አስተውሎትን በትምህርት፣ በጤና እና በግብርናው ዘርፍ አካተው ሊጠቀሙ እንደሚገባ የጌትስ ፋውንዴሽን እና የማይክሮሶፍት መስራች ቢል ጌት መከሩ። ጌትስ ፋውንዴሽን ባለፉት 25 ዓመታት ያስመዘገበውን ስኬት እና ፋውዴሽኑ በቀጣይ... Read more »

ቢል ጌትስ የኢትዮጵያ ታላቁን የክብር ኒሻን ተሸለሙ

በብሔራዊ ቤተመንግሥት ከትናት በስቲያ ምሽት በተካሄደ ሥነሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ታላቁን የክብር ኒሻን ለቢል ጌትስ ሸልመዋል። ሽልማቱ የቢል ጌትስ ፋውንዴሽን ባለፉት 25 ዓመታት በኢትዮጵያ ላበረከታቸው አሻጋሪ ሥራዎች እና ታላላቅ... Read more »

ሞዴል የገጠር መንደሮች ግንባታ ተጀመረ

ሲንቢጣ ቀበሌ ፦ የገጠሩን ማህበረሰብ አኗኗር ለማሻሻል የተጀመረው የገጠር ኮሪዶር በሁሉም አካባቢዎች እየተስፋፋ ነው። ትላንት ( ሰኞ ግንቦት 25) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሀላባ ዞን ዌራ ዲጆ ወረዳ ሲንቢጣ ቀበሌ የገጠር ኮሪዶር ልማት... Read more »

ጠባቂ አልባ ሱቆች

በእኩለ ሌሊት የሚቀመስ ነገር ለሻተ በደቡብ ኮሪያ መዲና ሴዑል የሚገኙ ሱቆች በሮቻቸውን ክፍት አድርገው ይጠብቃሉ። እነዚህ ሱቆች 24 ሰዓት ነው የሚያገለግሉት። አንደኛው ሱቅ አይስ ክሪም ይሸጣል። የተለያዩ የአይስክሬም ዓይነቶችን የያዙ ማቀዝቀዣዎች ተደርድረዋል።... Read more »

የቢሾፍቱ ከተማ የኮሪዶር ልማት 75 ከመቶ ደርሷል

አዲስ አበባ፡- በቢሾፍቱ ከተማ የሚካሄደው የመጀመሪያው ምራፍ የኮሪዶር ልማት 75 ከመቶ መድረሱን የከተማዋ ከንቲባ ጽፈት ቤት አስታወቀ። የከተማዋ ምክትል ከንቲባ አቶ ገዛኸኝ ደጀኔ ለአዲስ ዘመን እንዳስታወቁት ፤ በቢሾፍቱ ከተማ የኮሪዶር ልማት በሶስት... Read more »

አዲሱ የጋዛ የተኩስ አቁም እቅድና የሃማስ ጥያቄ

የፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሃማስ፣ አሜሪካ ያቀረበችውን አዲሱን የጋዛን የተኩስ አቁም እና ታጋቾችን የመልቀቅ ስምምነት እንደማይቀበለው አስታውቋል። አንድ የቡድኑ ከፍተኛ አመራር እንደተናገሩት፣ በአሜሪካ የቀረበው እቅድ በጋዛ ያለው ግድያና ረሃብ እንዲቀጥል ከማድረግ የዘለለ ፋይዳ... Read more »

በመዲናዋ ከ75 በመቶ በላይ ተቋማት ከትንባሆ ጭስ ነጻ ሆኑ

አዲስ አበባ ፡- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ከ75 በመቶ በላይ ተቋማት ከትንባሆ ጭስ ነጻ መሆናቸውን የአዲስ አበባ ምግብና መድኃኒት ባለሥልጣን ገለጸ። የባለሥልጣኑ ዋና ሥራ አስኪያጅ ወይዘሮ ሙሉ እመቤት ታደሰ የዓለም ትንባሆ የማይጨስበት... Read more »