አዲስ አበባ፡- ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ኢትዮጵያና ጣሊያን በአፍሪካ ቀንድ ቀጣና ሰላምን ለማምጣት በጋራ እንደሚሰሩና፣በማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችም ግንኙነታቸውን እንደሚያጠናክሩ አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ በኢትዮጵያ ለሁለት ቀናት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት... Read more »
አዲስ አበባ(ኢዜአ)፡- ሰሞኑን በተከሰተው ግጭት ምክንያት በአዲስ አበባ ዙሪያ በግዳጅ ላይ ያሉ የልዩ የጥበቃ መከላከያ ሰራዊት አባላት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ ጋር ተወያዩ። በዚህም የሰራዊት አባላቱ “ግዳጃችን በአንድ ቦታ ተረጋግተን መቀመጥ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) በ11ኛው ጉባኤ ግንባሩ የሚመራበትን አብዮታዊ ዴሞክራሲ ፕሮግራም ለማጎልበት አቅጣጫ ማስቀመጡን የኢህአዴግ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ወይዘሮ ፈትለወርቅ ገብረእግዚአብሄር ገለጹ፡፡ ግንባሩ ላለፉት 27 ዓመታት ሲመራበት... Read more »
ባሳለፍነው ዓመት ማገባደጃ በወርሃ ነሐሴ አጥቢያ ከበርካታ ጋዜጠኞች ፊት ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰየሙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ፤ ከሁለት ሰዓት በላይ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ በወቅቱ ከተነሱ ጥያቄዎች መካከል መንግስት የፖለቲካ ምሕዳሩን ለማስፋት... Read more »
የሰላም ሚኒስቴር “ሚዲያ ለሰላም” በሚል መሪ መልእክት ዛሬ በካፒታል ሆቴል ከጋዜጠኞች፣ የሚዲያ አመራሮችና አክቲቪስቶች ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትሯ ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚልና የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣ የጀስቲስ ፎር ኦል ፕሪዚን... Read more »
የሚኒስትሮች ም/ቤት ህዳር 14 ቀን 2011 ዓ.ም ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ የሚከተሉትን ዉሳኔዎች አሳልፏል፡፡ ም/ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው ስለምግብ እና መድሃኒት አስተዳደር በተዘጋጀ ረቂቅ አዋጅ ላይ ሲሆን፣ ደህንነቱ ባልተጠበቀ ምግብ... Read more »
አዲስ አበባ፡- በአገር አቀፍ ደረጃ ወጥነት ያለው የአፈፃፀም መለኪያ እና የፍትህ ሥርዓት ለመዘርጋት የማሻሻያ እና ማጠናከሪያ የሆኑ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑን የፌዴራል የፍትህና የህግ ምርምርና ስልጠና ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ፍትህ አካላት የአፈፃፀም መለኪያ... Read more »
አዲስ አበባ፡- ባለ አንድ ገጹና ከህዳር ወር ጀምሮ ስራ ላይ የዋለው የመቶ ቀን እቅድ ዋና ትኩረቱ የህግ የበላይነትን ማረጋገጥ መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ የፌዴራል ጠቅላይ ዓቃቤ ህግ የኮሙኒኬሽንና የህዝብ... Read more »
አዲስ አበባ፡- የጥራጥሬ፣ የቅባት እህሎች እና ቅመማ ቅመም ለውጭ ገበያ የሚያቀርቡ አካላት በጥሬው ከመላክ ይልቅ እሴት ጨምሮ መላክ እንደሚጠበቅባቸው ተገለፀ፡፡ የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ጥራጥሬ፣ ቅባት እህሎች እና ቅመማ ቅመም አዘጋጅቶ ላኪዎች... Read more »
በኩታገጠም የአስተራረስ ዘዴ የተመረተው የስንዴ ምርት አሽቶ መሬቱን ሸፍኖታል፡፡ የስንዴው ቡቃያ ጎንበስ ቀና እያለ ምቾቱን በተሸከመው ፍሬ አስመስክሯል፡፡ ቀዝቃዛ አየር የሚወደው ይህ ሰብል ፍሬ ተሸክሞ በነፋስ እየተወዛወዘ አካባቢውን አስውቦታል፡፡ ነፋሻማው አየር... Read more »