ከችግር ያልተላቀቀው የቡና ውጭ ገበያ ንግድ

ኢትዮጵያ ከዓለም ቡና በማምረት አምስተኛ ስትሆን የአረቢካ ቡና መገኛ ናት፡፡ በዓለም ገበያ የኢትዮጰያ ቡና ተወዳጅ እንደሆነም መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ ኢትዮጵያ የቡና መገኛነቷን ብቻ ሳይሆን ተያያዥ እሴቶች ባለቤት ብትሆንም ከቡና ምርቷ ተገቢውን ገቢ እያገኘች... Read more »

የውሃ ተደራሽነት ችግርን ለማወቅ የሚያግዘው ቆጠራ

በአገሪቱ ንፁህ የመጠጥ ውሃን ለማዳረስ በርካታ ስራዎች ተከናውነዋል፡፡ ነገር ግን አሁንም ቢሆን የንፁህ የመጠጥ ውሃ እጥረት በተለያዩ አገሪቱ ክፍሎች ይታያል፡፡ በመንግሥትም ይሁን በግብረ ሰናይ ድርጅቶች የተሰሩት የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ምን አገልግሎት... Read more »

በ21 ሚሊዮን ብር የተገነባው የኤሌክትሮኒክስ የግብይት ማዕከል በሐዋሳ ስራ ጀመረ

ሀዋሳ፦ አርሶአደሮች፣ የህብረት ስራ ማህበራት እና አቅራቢዎች ምርታቸውን ባሉበት ቦታ እንዲገበያዩ የሚያስችል ኤሌክትሮኒክስ የግብይት ማዕከል ትናንት ተመርቋል። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ21 ሚሊዮን ብር ያስገነባው ማዕከሉ በደቡብ ክልል የመጀመሪያው ነው። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ... Read more »

የይጠጡልኝ ጥሪ እና ማህበራዊ ስጋት

የአልኮል ማስታወቂያዎች በምን መልክ መቅረብ አለባቸው? ለሚለው ጉዳይ ትኩረት እንዳልተሰጠ ይነገራል፡፡ የተቆጣጣሪው አካል ለዘብተኛ አቋምና ተከታትሎ ዕርምጃ አለመውሰድም ማህበረሰቡ ላይ በአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ምክንያት የሚደርሰው ጉዳት አሳሳቢ እንዳደረገው ባለሙያዎች ይገልጻሉ። ወይዘሮ ፍቅርተ... Read more »

የህክምና ባለሙያዎች የጤና ዘርፍ ችግሮች ላይ ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፦ በኢትዮጵያ ያለውን የጤና አገልግሎት የጥራት፣ የፍትሐዊነት እና የዘላቂነት ችግሮች ላይ መፍትሔ ለማምጣት ተመራቂ የህክምና ዶክተሮች ከመንግስት ጋር በጋራ ሊሰሩ እንደሚገባ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት አምባሳደር ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ። አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና... Read more »

የቀድሞ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደጊዮርጊስ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

• ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የሐዘን መግለጫ አስተላልፈዋል አዲስ አበባ ፦ የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ግርማ ወልደ ጊዮርጊስ ባደረባቸው ህመም በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው፤ ታህሳስ 5 ቀን 2011 ዓ.ም በተወለዱ... Read more »

ጣና ሐይቅ ላይ ያለሥራ 6 ዓመታት የቆመው ማሽን

– 21ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል፤ – በ9ሚሊዮን ብር ሁለት ጎታች ጀልባዎች ተሠርተውለታል፤ – አሁን ሥራ ለማስጀመር ከ5ሚሊዮን ብር በላይ ያስፈልጋል፤ በጣና ሐይቅ ጎርጎራ ወደብ ላይ ነን። ወደቡ የጀልባ መስሪያና መጠገኛ ክፍሎች እንዲሁም የሆቴል... Read more »

የዓለማችን ሌላኛው ስጋት- የኮሌራ ወረርሽኝ

የኮሌራ በሽታ በዓለም ዙሪያ ከምን ጊዜውም በላይ እየተስፋፋ መምጣቱ ይነገራል። የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) ገለፃ፤ በሽታው ባለፉት ሁለት አስርት ዓመታት ውስጥ የበርካቶችን ህይወት አመሳቅሏል። የአገራት ኢኮኖሚ መሰናክልም ሆኗል። በተለይም እአአ በ2016ና 2017... Read more »

የኦሮሚያ ክልል መሬት 40 ከመቶ በአሲዳማነት መጠቃቱ አሳሳቢ ሆኗል

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል 40 ከመቶ የሚሆነው መሬት በአሲዳማነት በመጠቃቱ ከወዲሁ እልባት ካልተበጀለት በቀጣይ በምርትና ምርታማነት መቀነስ ላይ ከፍተኛ ጫና እንደሚያሳድር ተገለፀ፡፡ የኦሮሚያ ክልል ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ፈቶ ኢስሞ... Read more »

የጃፓን ኤምባሲ ለፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የሚውል እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ የጃፓን ኤምባሲ ለአራት ፕሮጀክቶች ማስፈፀሚያ የሚውል የ452ሺ194 ዶላር ድጋፍ አደረገ፡፡ ድጋፉም በኦሮሚያና በደቡብ ክልሎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሚከናወኑ የትምህርት፣ የጤናና የአረጋውያን ማዕከላት ግንባታና ማስፋፊያ ሥራዎች የሚውል እንደሆነ... Read more »