የቤንዚን እጥረቱን ለመፍታት የኩፖን አሰራር ተጀመረ

የቤንዚን እጥረቱን ለመፍታት የኩፖን አሰራር መጀመሩን የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ አስታወቀ። በዚህ ዓመት ለክልሉ የሚቀርበው የቤንዚን ምርት ካለፈው ዓመት አንጻር ሲታይ በወር በአማካኝ የ1.2 ሚሊዮን ሊትር ቅናሽ አለው፡፡ ካለፈው ጥቅምት ወር ጀምሮ... Read more »

የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በቅርቡ ይጀመራል ተባለ

445 ሚሊየን ብር በጀት የተያዘለት የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በቅርቡ የሚጀመር መሆኑ ተገለፀ። የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በዘንድሮው በጀት ዓመት 184 ሚሊየን ብር በመመደብ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቋል።... Read more »

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ስምምነት ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የኢንቨስትመንት ስራን ለማጠማከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢፌዴሪ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍጹም አረጋ በትዊተር ገፃቸው እንደገለጹት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ስራ አስኪጅ ፒሊፔ ለ ሁዬሩ... Read more »

ከማረቆና መስቃን ግጭት ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አመራሮችንና ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን ፖሊስ አስታወቀ

በማረቆና መስቃን አካባቢ ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አመራሮችንና ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አንደገለጸው ከግጭቱ ጋር በተያያዘ የማረቆ ወረዳ... Read more »

የኢ-ኮሜርስ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ሊገነባ ነው

የምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የኢ-ኮሜርስ ማዕከል ኢትዮጵያ ውስጥ ሊገነባ ነው፡፡ ቀድሞ የምስራቅ አፍሪካ የኢ-ኮሜርስ ማዕከል ኬንያ ናይሮቢ ሊገነባ ታቅዶ የነበረ ሲሆን ኢትዮጵያ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ መስክ እያሳየችው ባለው የተሻለ እንቅስቃሴና መንግስት በሰጠው ልዩ ትኩረት... Read more »

የደቡብ ሱዳናውያን የቆዳ ቀለም ተፅዕኖ

ጀሜ በደቡብ ሱዳን ዋና ከተማ ጁባ ውስጥ ካሉት ጥቂት ስፍራዎች አንዱ ወደ ሆነው የጃኪ ባህላዊ ማዕከል ለመዝናናት ትሄዳለች፡፡ በባህል ማዕከሉ የሚስቁና በቡድን ሆነው የሚያወሩ ወጣቶች አይታጡበትም፡፡ ለከተማዋ እንግዳ የሆነ ሰውም እንዲዝናና የሚጠቆመውም... Read more »

መገናኛ ብዙኃኑን ያዳከሙ አዋጆች

በአገሪቱ ባለፉት ዓመታት የመገናኛ ብዙኃንን ቁጥር ለማሳደግና የተሻለ አሰራር ለመፍጠር የተለያዩ አዋጆች ወጥተዋል፡፡ በተለይ የመገናኛ ብዙኃንና የመረጃ ነፃነት አዋጅ እና የብሮድካስት አገልግሎት አዋጅ ይጠቀሳሉ፡፡ የአዋጆቹ አተገባበር ግን በተዛባ መንገድ በጸረ ሽብርተኝነት አዋጅ... Read more »

ግጭቶች ባሉባቸው አካባቢዎች የምርት አሰባሰቡ ላይ የህብረተሰቡ ተሳትፎ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ግጭቶች ባሉባቸው በምዕራብ ኦሮሚያና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ አዋሳኝ አካባቢዎች ላይ ያለውን ምርት በወቅቱ ለመሰብሰብ የአካባቢው ማህበረሰብ ተሳትፎ እንዲያደርግ የግብርና ሚኒስቴር ጠየቀ። የግብርና ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታው አቶ ሳኒ ረዲ ከአዲስ ዘመን... Read more »

ሰላምን ለማስፈን ተቋማትን ማጠናከር

በያዝነው የትምህርት ዘመን በርካታ ተማሪዎች ወደ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚደግፉትን ፓርቲ አርማና ሰንደቅ ዓላማ ይዘው ሲገቡ ተስተውሏል፡፡ አብዛኞቹ ተማሪዎችም ከትምህርት ይልቅ በፖለቲካዊ ልዩነቶች ላይ ጊዜያቸውን ያባክናሉ፡፡ በዚህም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የእውቀት ገበያ... Read more »

በኦሮሚያ የማዕድን ዘርፍ ለ81 ሺህ ወጣቶች የስራ ዕድል ሊፈጠር ነው

አዲስ አበባ፡- በኦሮሚያ ክልል ያለውን ሰፊ የማዕድን ሀብት የወጣቶች የስራ እድል መፍጠሪያ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ማዕድን ልማት ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በበጀት ዓመቱ በዘርፉ ለ81ሺ ወጣቶች የስራ እድል ለመፍጠር ታቅዶ እየተሰራ መሆኑ እና... Read more »