የመውጫ ፈተና በተለያዩ ትምህርቶች ተግባራዊ ሊደረግ ነው

ጎንደር፦ በህግ እና በህክምና ትምህርቶች ላይ የተቀመጠው የከፍተኛ ትምህርት የመውጫ ፈተና ውጤታማ መሆኑ ስለታመነበት፤ በሌሎች የትምህርት አይነቶች በፍጥነት ተግባራዊ ለማድረግ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሰሞኑን በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመላ... Read more »

አካል ጉዳተኞችን የሚያግዝ ዓለም አቀፍ ዘመቻ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፡- የአካል ጉዳተኞችን ተጠቃሚ ለማድረግ ያለመ ዓለም አቀፍ ዘመቻ በኢትዮጵያ ይፋ ተደረገ፤ ዘመቻው በአገሪቱ ያሉ አካል ጉዳተኞችን ይበልጥ ትኩረት እንዲሰጣቸው ያስችላል ተብሏል።     የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ... Read more »

ከዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት በተቃራኒ የቆሙ መገናኛ ብዙኃን

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አገሪቱ አቅጣጫ ጠቋሚና ችግሮችን አመላካች የመገናኛ ብዙኃን እንደሚያስፈልጋት ገልጸዋል። ነገር ግን በዚህ ደረጃ ለህዝብ ጥቅም የሚሰራና ዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነትን የሚሰብክ መገናኛ ብዙኃን እየተፈጠረ እንዳልሆነ ምሁራን ይናገራሉ።   በብሮድካስት... Read more »

ህዝብና መንግሥት ተቀናጅቶ ህግ እንዲከበር ተጠየቀ

አዲስ አበባ፡- ከቀን ወደ ቀን በአዋሳኝ ቦታዎች እየተከሰተ በመጣው የጸጥታ ችግር ላይ ህዝብና መንግሥት ተቀናጅተው የህግ የበላይነት እንዲከበር የየበኩላቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የምስራቅ ወለጋ ዞን ገለጸ፡፡ የዞኑ የአስተዳደርና ጸጥታ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ... Read more »

ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፤ ህዝቦች በሃይማኖት፣ በብሄርና በጎሳ ሳይከፋፈሉ ተግባብተው በአንድነት እንዲኖሩ ማድረግ እንደሚገባ የአገር አቀፍ የሰላም አምባሳደር እናቶች አሳሰቡ ፡፡ ‹‹እናት እንዳታለቅስ፣ ሰላም በኢትዮጵያ ይስፈን›› የሚል መልዕክት በማንገብ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች እየተዘዋወሩ ሰላምን... Read more »

ኢትዮጵያ ከንብ ሀብቷ ተጠቃሚ እንዳልሆነች ተገለፀ

አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ ለንብ ማነብ የሚያስችል ሰፊ ምቹ ሁኔታና ዕምቅ ሀብት ቢኖርም ጥቅም ላይ እየዋለ ያለው በዝቅተኛ ደረጃ መሆኑ የግብርና ሚኒስቴር ገለፀ። ሚኒስትሩ አቶ ኡመር ሁሴን ትናንት በንብ ማነብ ተግባር ላይ ለመምከር... Read more »

መንግሥት የጀመረውን ህግ የማስከበር ሥራ አጠናክሮ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፡- መንግሥት የጀመረውን ህግ የማስከበር ሥራ አጠናክሮ እንደሚቀጥል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪ አስታወቀ። የፕሬስ ሴክሬታሪዋ ቢልለኔ ስዩም ትላንት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ እንደተናገሩት መንግሥት የጀመረውን የህግ የበላይነትን የማስከበር ሥራዎች አጠናክሮ... Read more »

የፓርቲዎቹ ውይይት በዓለም አቀፍ መገናኝ ብዙኃን ዕይታ

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ማክሰኞ ዕለት ከተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮችና ተወካዮች ጋር ያደረጉት ውይይት በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃን ሸፋን አግኝቷል፡፡ ዋና ቢሮውን በኳታር ዶሃ ያደረገው አልጀዚራ ስለውይይቱ ባስነበበው... Read more »

አዲስ ዘመን ወደ ቀድሞ ዝናው

በኢትዮጵያ ህትመት ታሪክ በአንጋፋነቱ ይታወቃል፡፡ በርካታ ጸሐፍትንም አፍርቷል አዲስ ዘመን ጋዜጣ። አንዳንዶች የአገር ሃበት ፣አለፍ ሲልም ታሪክ ማጣቀሻ(ኢንሳይክሎፒዲያ) ሲሉ ባለውለታነቱን ይገልጻሉ። እንዲህ የተባለለት አዲስ ዘመን ጋዜጣ በውጫዊና ውስጣዊ ምክንያቶች ተነባቢነትና ተፈላጊነት አብሮት... Read more »

የተቀናጀ የፋይናስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓትና የተቋማት ጉዞ 

መንግስት በየተቋማቱ የሚስተዋለውን የፋይናንስ አሰራር ችግር ለመፍታት በየጊዜው አዳዲስ አሠራሮችን በመዘረጋት በርካታ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል፡፡ በተለይም ከ2004ዓ.ም ጀምሮ በተመረጡ ተቋማት ላይ ተግባራዊ እየተደረገ ያለውን የተቀናጀ የፋይናንስ አስተዳደር መረጃ ሥርዓት በመዘርጋት የፋይናንስ አሰራር... Read more »