የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ማዕከል ተመረቀ

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ12 ሚሊየን ብር ያስገናባውን የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክስ ግብይት ማዕከል አስመረቀ። የኢትዮጵያ የምርት ገበያ ለፋና ብሮድ ካስቲንግ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው የሀዋሳ የኤሌክትሮኒክ ግብይት ማዕከል ግንባታ ተናቅቆ ታህሳስ 6፣ 2011 ለአገልግሎት ክፍት... Read more »

የአፋር ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የክልሉ ምክር ቤት የአስፈጻሚ አካላትን እንደገና ለማደራጀት የቀረበውን አዋጅም በሙሉ ድምጽ አጽድቋል፡፡

ምክር ቤቱ የሚከተሉት ቢሮዎች በአዋጅ ተቋቁመዋል 1 የሰላምና ጸጥታ ቢሮ  2 የጠቅላይ አቃቢ ህግ መስሪያ ቤት 3 የገቢዎች ቢሮ 4 የቴክኒክ ፣ ሙያ እና ኢንተርፕራይዞች ልማት ቢሮ 5 የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት... Read more »

አባገዳዎች፣ የአገር ሽማግለዎችና የሃይማኖት አባቶች ከሶማሊላንድ የሃይማኖት አባቶች ጋር ተወያዩ

የቀድሞ አባገዳ በየነ ሰንበቶ በልዑካን ቡድኑ ውስጥ ተሳትፈዋል፡፡ በኢትዮጵያ የሶማሊላንድ አምባሳደር አህመድ ኤልጋ በውይይቱ ላይ እንደገለጹት፣ ውይይቱ የህዝብ ለህዝብ ውይይት ላይ ያተኮረ ነው፡፡ አበገዳዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች በሶማሊላንድ ቆይታቸው የበርበራ ወደብን... Read more »

የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ የአይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የገቡ የመጀመሪያ ኢትዮጵያዊ ሆኑ

የቀድሞ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስን የአይን ብሌናቸውን ለመለገስ ቃል የገቡ የመጀመሪያ ሰው መሆናቸውን የኢትዮጵያ የአይን ባንክ ገለጸ፡፡ የቀድሞ ፕሬዝዳንት በ12 አመት የፕሬዝዳንትነት ቆይታቸው የተለያዩ ሰብዓዊ ድጋፍ የሚሰጡ ተቋማትን በማቋቋም ይታወሳሉ፡፡ ግርማ ወ/ጊዮርጊስ... Read more »

ክለቦቹ ለሰብአዊነት ቅድሚያ ሰጥተው እየሰሩ ነው

‹‹ከእግር ኳስ ደጋፊዎች 50 ሺህ 315 ብር ተሰብስቧል፤ የተሰበሰበው ገንዘብ በማረሚያ ቤት ከፍተኛ የአካል እና የስነ-ልቦና ጉዳት ለደረሰበት ለአቶ ዮሀንስ ጋሻው እና ለተፈናቃዮች የሚውል ነው፡፡›› የባሕርዳር ከነማ እና ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ... Read more »

‹‹ከ9 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኝቷል፡፡›› የአማራ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ

በአማራ ክልል ከ9 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት መገኘቱን የአማራ ክልል እንስሳት ሀብት ልማት ማስፋፊያ ኤጀንሲ አስታወቀ። የአማራ ክልል ለንብ ማነብ ተስማሚ የሆነ የአየር ፀባይ እና የመልክዓ ምድር አቀማመጥ እንዳለው ይነገራል፡፡ በአሁኑ... Read more »

የቤንዚን እጥረቱን ለመፍታት የኩፖን አሰራር ተጀመረ

የቤንዚን እጥረቱን ለመፍታት የኩፖን አሰራር መጀመሩን የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ አስታወቀ። በዚህ ዓመት ለክልሉ የሚቀርበው የቤንዚን ምርት ካለፈው ዓመት አንጻር ሲታይ በወር በአማካኝ የ1.2 ሚሊዮን ሊትር ቅናሽ አለው፡፡ ካለፈው ጥቅምት ወር ጀምሮ... Read more »

የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በቅርቡ ይጀመራል ተባለ

445 ሚሊየን ብር በጀት የተያዘለት የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በቅርቡ የሚጀመር መሆኑ ተገለፀ። የቃሊቲ መናኸሪያ የግንባታ ስራ በዘንድሮው በጀት ዓመት 184 ሚሊየን ብር በመመደብ ወደ ስራ ሊገባ መሆኑን የኢፌዴሪ የትራንስፖርት ባለስልጣን አስታውቋል።... Read more »

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ስምምነት ተፈራረሙ

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽንና ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን የኢንቨስትመንት ስራን ለማጠማከር የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢፌዴሪ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ፍጹም አረጋ በትዊተር ገፃቸው እንደገለጹት ከዓለም አቀፍ የፋይናንስ ኮርፖሬሽን ስራ አስኪጅ ፒሊፔ ለ ሁዬሩ... Read more »

ከማረቆና መስቃን ግጭት ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አመራሮችንና ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን ፖሊስ አስታወቀ

በማረቆና መስቃን አካባቢ ከተከሰተው ግጭት ጋር በተያያዘ የተጠረጠሩ አመራሮችንና ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋል መጀመሩን የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት አንደገለጸው ከግጭቱ ጋር በተያያዘ የማረቆ ወረዳ... Read more »