« መንግሥት ተልዕኳቸውን በአግባቡ የማይወጡ ዲፕሎማቶችን አይታገስም»- ዶክተር ዓብይ አህመድ

አዲስ አበባ (ኢዜአ)፡- መንግሥት ተልዕኳቸውን በአግባቡ የማይወጡ ዲፕሎማቶችን ከዚህ በኋላ እንደማይታገስ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያሉት «ዓለም አቀፍ አዝማሚያዎችና የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፖሊሲ» በሚል ርዕስ በኢትዮጵያ ሚሲዮኖችና በውጭ... Read more »

«የትውልዶች አገናኝ ድልድይ እንዳይሰበር የማድረግ ኃላፊነት የአገር ሽማግሌዎች ነው»- ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል

አዲስ አበባ፡-  የአገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች  ወቅታዊ ችግሮችን ከማርገብ ባለፈ ለዘላቂ ሰላምና የአገር ግንባታ ሚናቸውን መወጣት እንዳለባቸው የሰላም ሚኒስቴር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል አስታወቁ። አገር ግንባታ በትውልድ ቅብብሎሽ የሚካሄድ ሂደት እንደመሆኑ ትውልድ በመጣና... Read more »

 የቀድሞ የሜቴክ ኃላፊዎች ከመርከቦች ግዢ ጋር በተያያዘ ተከሰሱ

@ አቶ ኢሳያስ ዳኘው በዋስትና እንዲለቀቁ ተፈቀደ አዲስ አበባ፡- ሜጄር ጄኔራል ክንፈ ዳኘውን ጨምሮ 12 የቀድሞ ሜቴክ ከፍተኛ ኃላፊዎችና ሁለት ግለሰቦች ከመርከቦች ግዢ፣ጥገናና አስተዳደር ጋር ተያይዞ ትናንት በፌዴራል ከፍተኛው ፍርድ ቤት 15ኛ... Read more »

የሽሮ ሜዳ ቁስቋምና የአቃቂ ቱሉ ዲምቱ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጀመረ

የሽሮ ሜዳ ቁስቋምና የአቃቂ ቱሉ ዲምቱ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክቶች ግንባታ በይፋ ተጀመረ፡፡ በይፋ የተጀመሩት የአስፋልት የመንገድ ፕሮጀክቶችን የአቃቂ ከተማ ቱሉ ዲምቱና የሽሮሜዳ ቁስቋም ሲሆኑ ግንባታቸው ሲጠናቀቅ ከሚኖራቸው የኢኮኖሚና ማህበራዊ ጥቅም ባሻገር የከተማዋን... Read more »

በተቋማቱ ሰላም ለማምጣት ኃላፊዎቹና መምህራኑ ኃላፊነታቸውን አለመወጣታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፡- በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ውስጥ ሰላምና መረጋጋት ለማምጣት የየተቋማቱ ኃላፊዎችና መምህራን ሥራቸውን በአግባቡ እየተወጡ አለመሆኑ ተገለጸ፡፡ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ባዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ የዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ጣሰው... Read more »

“አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና አደጋ አልደረሰባቸውም” አቶ አሰማኸኝ አስረስ

በማህበራዊ ሚዲያ የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት አቶ ገዱ አንዳርጋቸው የመኪና አደጋ እንደደረሰባቸው ተደርጎ እየተናፈሰ ያለው ወሬ ሃሰት መሆኑን የክልሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ አሰማኸኝ አስረስ ተናገሩ። በምዕራብ ጎንደር ገንዳ ውሃ ከተማ ሰሞኑን በተከሰተው... Read more »

ለእንስሳት የሚሰጠው ክትባት መቋረጡ ስጋት ፈጥሯል

አዲስ አበባ፡- ለድንበር ተሻጋሪ የእንስሳት በሽታዎች የሚሰጠው ክትባት በበጀት እጥረት ምክንያት ከታህሳስ ወር 2011 ዓ.ም ጀምሮ በመቋረጡ ለእንስሳት ጤና ስጋት መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የሚኒስቴሩ ድንበር ዘለል ተሻጋሪ በሽታዎች መከላከልና ቁጥጥር ዳይሬክተር... Read more »

የሐይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች ሰላም የመፍጠር ሚና ኮስሷል

በአገሪቱ አንዳንድ አካባቢዎች የተነሱ ግጭቶችን ለማስቆም የሃይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች ሚና ከፍተኛ መሆኑ ይታወቃል። ነገር ግን ይህንን ሚናቸውን እንዲወጡ ምቹ ሁኔታ ባለመፈጠሩና ተቀባይነታቸውም በመቀነሱ የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እየተወጡ አለመሆኑን ባሙያዎች ይናገራሉ። ደብረማርቆስ ዩኒቨርሲቲ... Read more »

500 ሚሊዮን ብር የወጣባቸው የልማት ሥራዎች ይመረቃሉ

አዳማ፡- በአዳማ ከተማ የሕብረተሰቡን የልማት ጥያቄዎች ሊመልሱ የሚችሉና 500 ሚሊየን ብር የወጣባቸው ከ20 በላይ ትልልቅ ፕሮጀክቶች ዛሬ እንደሚመረቁ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የአዳማ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማው ከንቲባ አቶ መስፍን አሰፋ ለአዲስ ዘመን... Read more »

«ኢማሙ አል ሻፊ» ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ተመረቀ

አዳማ፦ በባህላዊ መንገድ ሲሰጥ የኖረውን የኢስላማዊ ትምሕርት በዘመናዊ መልኩ ለመስጠት የሚያስችል፤ በኢትዮጵያም የመጀመሪያ የሆነ ‹ኢማሙ አል ሻፊ› የተባለ ኢስላማዊ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአዳማ ተመርቋል። የዩኒቨርሲቲው መሥራች፤ የኢትዮጵያ እስልምና ጥሪ ማኅበር ፕሬዚዳንትና የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ... Read more »