የ33 ነጥብ 99 ቢሊዮን ብር ተጨማሪው በጀት ጥያቄ አስነሳ

አዲስ አበባ፡- ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የቀረበው 33 ቢሊዮን 986 ሚሊዮን 693 ሺህ 730 ብር የተጨማሪ በጀት ጥያቄ ረቂቅ በምክር ቤቱ አባላት ዘንድ ጥያቄ አስነሳ። ምክር ቤቱ ትናንት 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን... Read more »

ከ92 ሺህ ለሚልቁ መምህራን የሙያ ማረጋገጫ ፈተና ሊሰጥ ነው

በአገር አቀፍ ደረጃ በአንደኛ ደረጃና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ለሚገኙ 92 ሺህ 313 መምህራን፣ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐር ቫይዘሮች የሙያ ማረጋገጫ ፈተና ሊሰጥ ነው፡፡ ስለፈተናው ሁኔታ ዛሬ ማብራሪያ የሰጡት በትምህርት ሚኒስቴር የመምህራንና የትምህርት... Read more »

የዚምባቡዌ ለውጥና የአሜሪካ ማዕቀብ – ያልተማመነ ጉዞ

ዚምባቡዌ በቀድሞ መሪዋ ሮበርት ሙጋቤ ዘመነ መንግሥት «ዴሞክራሲን በአግባቡ መተግበር እንዲሁም የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ማስቀረት አልቻለችም» በሚል በአሜሪካ መንግሥት ይፋዊ ማዕቀብ የተጣለባት እኤአ በ2003 ነው። ይህ የዋሽንግተን ውሳኔና አቋምም እኤአ በ2005 እንዲሁም... Read more »

የክልሉ ማህበራት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው ሽግግር አስተዋጽኦ እያረጉ ናቸው

አዲስ አበባ፡-የአማራ ክልል የህብረት ስራ ማህበራት ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው ሽግግር አስተዋጽኦ እያበረከቱ መሆናቸውን የክልሉ ሕብረት ስራ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሀይለልኡል ተስፋዬ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንዳሉት፤የክልሉ ህብረት ስራ... Read more »

‹‹የህግ የበላይነት ለድርድር አይቀርብም›› – አቶ ተመስገን ዘውዴ የቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል

አዲስ አበባ፡- የህግ የበላይነት የምትደራደርበትና የምትሸማገልበት ጉዳይ አይደለም ሲሉ የቀድሞ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል አቶ ተመስገን ዘውዴ አመለከቱ፡፡ አቶ ተመስገን በተለይ ከአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጋር በነበራቸው ቆይታ እንዳስታወቁት፤ መንግሥት የህግ የበላይነትን... Read more »

በአልማ የአዲስ አበባ አስተባባሪ ኮሚቴ ለመልሶ ማቋቋሙ 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ለመሰብሰብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፡- ከአማራ ክልልና አጎራባች አካባቢዎች በግጭቶች ምክንያት የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆችን መልሶ ለማቋቋም 1 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር ለማሰባሰብ አቅዶ እየሰራ መሆኑን ከክልሉ ውጪ በአዲስ አበባ የተቋቋመው የገቢ ማሰባሰቢያ አስተባባሪ ኮሚቴ አስታወቀ።... Read more »

የውሃና የወፍጮ ያለህ!

የ‹‹ጠቦ›› ወንዝ በክረምት ያዙኝ ልቀቁኝ የሚለውን ያህል በበጋ መኖሩም አይታወቅም፤እንጥፍጣፊ ውሃ የለበትም። የቀበሌዋ ነዋሪዎች ውሃ ማቆር ላይ በትኩረት እንዲሠሩ ቢሞከርም በዚያ የመጠቀም ክህሎቱ እምብዛም አላደገም። አካባቢውም ዝናብ አጠር በመሆኑ የቀበሌዋን የውሃ ችግር... Read more »

አየር መንገዱ ለተጎጂ ቤተሰቦች ድጋፍ እንደሚያደረግ አስታወቀ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከትናንት በስቲያ በደረሰው የአውሮፕላን አደጋ ህይወታቸውን ያጡ ሰዎች ቤተሰቦች ስለአደጋው ለማወቅ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው በሚያደርጉት ቆይታ ሙሉ ወጪያቸውን እንደሚሸፍንና አስፈላጊውንም ድጋፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ።  የአየር መንገዱ ምክትል ዋና... Read more »

የዓይን እማኞች

የትናንት በስቲያዋ የወረሃ መጋቢት መባቻ ለኢትዮጵያውያን ጥቁር ቀን ሆና አልፋለች። ከአዲስ አበባ ወደ ኬንያ ናይሮቢ በመጓዝ ላይ የነበረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነው በበረራ ቁጥር ኢት 302 ቦይንግ 737- 800 ማክስ በሀገሩ... Read more »

ለሁለቱ ትላልቅ አገራዊ ኩነቶች ስኬት “የሚዲያ ካውንስል” ማቋቋም አስፈላጊ መሆኑ ተገለጸ

ኢትዮጵያን  በቅርቡ የህዝብና የቤት ቆጠራ እንዲሁም  በመጪው ዓመት  አጠቃላይ  ምርጫን  ያሉ ትላልቅ ኢቨንቶችን ለማስተናገድ  በዝግጅት ላይ ትገኛለች። እነዚህን ትላልቅ ኢቨንቶች  ስኬታማ  ለማድረግ  ሚዲያ  ካውንስል ማቋቋም  አስፈላጊነት  ላይ    ትኩረት ያደረገ  ኮንፍረንስ  ትላንት መጋቢት... Read more »