ባሕር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት

• ካጓጓዘው የገቢ ጭነት የድርጅቱ መርከቦች ድርሻ 20 በመቶ ብቻ ነው • 3 ሚሊዮን ቶን ጭነት በማጓጓዝ 1. 3 ቢሊዮን ብር አትርፏል አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ባሕር ትራንስፖርት ሎጂስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ላለፉት አምስት... Read more »

«ኢኖቬተሮች ችግር የሚቀርፉ መፍትሄዎችን ማፍለቅ አለባቸው» – ጠ/ሚር ዶከተር አብይ አሕመድ

አዲስ አበባ፡- የሳይንስና ቴክኖሎጂ ኢኖቬተ ሮች የማኅበረሰብን ችግር የሚቀርፉ ወሳኝ መፍትሄዎችን የማፍለቅ ኃላፊነት እንዳለባቸው የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ አሳሰቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ዘጠነኛውን ዓመታዊ ብሄራዊ የሳ ይንስ፣ ቴክኖሎጂና... Read more »

ኳታር አሜሪካና ኢራን ውዝግባቸውን እንዲያረግቡ ጥሪ አቀረበች

 ኳታር ባላንጣዎቹ አሜሪካና ኢራን የገቡበትን ውዝግብ እንዲያረግቡና ለልዩነቶቻቸውም ሰላማዊ የመፍትሄ አማራጮችን እንዲመለከቱ ጥሪ አቅርባለች። የኳታር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሸህ መሐመድ ቢን አብዱራህማን አል ታሃኒ ሁለቱ ወገኖች ፊት ለፊት ተገናኝተው እንዲመካከሩና ልዩነቶቻቸውን በሰላማዊ... Read more »

አሳሳቢው የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ

ዛሬ፣ ሰኔ 5 ቀን (June 12) “ዓለም አቀፍ የፀረ-ሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ ቀን” (World Day Against Child Labor) ነው።የዓለም የሥራ ድርጅት ( International Labor Organization – ILO) በዓለም አቀፍ ደረጃ በሕፃናት ላይ የሚደርሰው... Read more »

ሠላም ልኬት የለውም!

የሠላም ዋጋ የሚታወቀው ሠላም ሲደፈርስ እና ወጥቶ መግባት ሲከብድ ነው። ሠላም በመገለጫው ካልሆነ በስተቀር የሚሰፈርበት ልኬት የለውም። እውነት ነው፤ ሠላም ልማት፤ ሠላም ዕድገት፤ ሠላም አንድነት ነው። ወልዶ መሳም፤ ወጥቶ መግባት፤ ሠርቶ መለወጥ... Read more »

በአዳማ ከተማ በመሬት ወረራ ላይ ህጋዊ ርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ

አዳማ፤ ዘንድሮ በመሬት ወረራ ተይዞ የነበረ 28 ነጥብ አምስት ሄክታር መሬት ወደ መንግሥት እንዲመለስ ማድረጉን እና ህገ ወጥ ንግድን ለመከላከል ርምጃ መውሰዱን በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት የአዳማ ከተማ ገለጸ፡፡ የአዳማ ከተማ የቀድሞ ከንቲባ... Read more »

ብዝሃ ሕይወት ኢንስቲትዩት የዋና ኦዲተርን ሪፖርት አልቀበለውም አለ

አዲስ አበባ፡- የኢትዮጵያ ብዝሃ ሕይወት ኢንስቲትዩት መጤ ዝርያዎች አካባቢን እንዳይበክሉ በህግ የተሰጠውን ኃላፊነት አልተወጣም ሲል ዋና ኦዲተር ያቀረበው ሪፖርት ኢንስቲትዩት እንደማይቀበለው ገለጸ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር አቶ ገመቹ ዱቢሶ፤ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት... Read more »

በሰኔ ወር በአብዛኛው የአገሪቱ ክፍል መደበኛ ዝናብ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፡- በሰኔ ወር በአብዛኛዉ የአገሪቱ ክፍል መደበኛና ከመደበኛ በላይ የክረምት ዝናብ ሊኖር እንደሚችል የኢ ትዮጵያ ብሄራዊ የሚቲዎሮሎጂ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው በላከው መግለጫ እንዳመ ለከተው፤ በሰኔ ወር የክረምት ዝናብ ቀደም ብሎ በምዕራብ... Read more »

ለብልጽግና የሚጠበቁ መዳፎች

“በአካባቢያችን በጉጂ ዞን ሰፊ መሬት አለ። የሚታ ረሰው በባህላዊ መንገድ በመሆኑ ለከፍተኛ የምርት ብክነት የተጋለጠ ነው፡፡ በዚህ ምክንያትም የአብዛኛው የአካባቢው አርሶ አደር ኑሮ ከእጅ ወደ አፍ ሆኖ ቀጥ ሏል” ይላል በምዕራብ ጉጂ... Read more »

የ2012 በጀት 387 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን ተገለጸ

• ከፍትሐዊ ድልድልና ቀመር አኳያም ጥያቄዎች ተነስተውበታል አዲስ አበባ፡– የ2012 ዓ.ም የገንዘብ ሚኒስቴር ረቂቅ በጀት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ትናንት ለውይይት በቀረበበት ወቅት አጠቃላይ የፌዴራል መንግሥት የወጪ በጀት 387 ቢሊዮን ብር እንደሚሆን... Read more »