‹‹ሙሌቱ ዳግም እንደተወለድኩ አይነት ከፍተኛ የደስታ ስሜት ፈጥሮብኛል›› የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባል እና የታሪክና የባህል ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ

‹‹የህዳሴው ግድብ ሁለተኛ ዙር የውሃ ሙሌት መጠናቀቅ ዳግም የመወለድ ከፍተኛ የደስታ ስሜት ፈጥሮብኛል›› ሲሉ የገለፁት የዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባል እና የታሪክና የባህል ተመራማሪው ረዳት ፕሮፌሰር አህመድ ዘካሪያ፤ ከነበሩት ችግሮች አንፃር ሲታሰብ ወደደም... Read more »

“የሁለተኛው ዙር የውሃ ሙሌት ወደ መጨረሻው ግባችን የሚያስፈነጥረን ነው’’ ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የታላቁ ህዳሴ ግድብ ፕሮጀክት ዋና ሥራ አስኪያጅ

አዲስ አበባ፦ ሐምሌ 12 ቀን 2013 ዓ.ም የሁለተኛውን ዙር የህዳሴ ግድብ ሙሌት ተገባዶ ውሃው በግድቡ አናት ላይ መፍሰሱ ግድቡን ወደ ፍጻሜ ለማድረግ ወደሚሰራው የመጨረሻው የሥራ ምዕራፍ የሚያሸጋግር መሆኑን ኢንጂነር ክፍሌ ሆሮ የታላቁ... Read more »

በአዳሚ ቱሉ ኮምቦልቻ ወረዳ አርሶ አደሮችን በክላስተር በማደራጀት በሜካናይዜሽን የተደገፈ የስንዴ እርሻ ተጀመረ

 አስናቀ ፀጋዬ አዳሚ ቱሉ፡- የምስራቅ ሸዋ ዞን በአዳሚ ቱሉ ኮምቦልቻ ወረዳ ቀደም ሲል በኢንቨስትመንት ስም ታጥሮ የቆየ መሬትን አስለቅቆ የአካባቢው አርሶ አደሮችን በክላስተር በማደራጀት በሜካናይዜሽን የተደገፈ የስንዴ እርሻ ተጀመረ፡፡ የምስራቅ ሸዋ ዞን... Read more »

በመኸር ወቅት 11 ሚሊዮን ሄክታር መሬት መታረሱን የግብር ሚኒስቴር አስታወቀ

 ሰላማዊት ውቤ አዲስ አበባ፦ እስከአሁን የትግራይ ክልልን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ከታረሰው 11 ሚሊዮን ሄክታር ማሳ ውስጥ 1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ሄክታሩ በትራክተር መታረሱን ግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። በግብርና ሚኒስቴር የሰብል ልማት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር... Read more »

‹‹ ብልጽግና ፓርቲ በቀጣይ ሰላም ማስፈንና የህዝብ ለህዝብ መቀራረብ መፍጠር ይጠበቅበታል” -ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ የአዕምሮ ህክምና ባለሙያና የሀገር ሽማግሌ

 አዲስ አበባ፡- መንግሥት ለመመስረት የሚያስችል ድምጽ ያገኘው ብልጽግና ፓርቲ በቀጣይ ሰላም ማስፈንና የህዝብ ለህዝብ መቀራረብ መፍጠር እንደሚጠበቅበት የአዕምሮ ህክምና ባለሙያ እና የሀገር ሽማግሌ ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ አስታወቁ፡፡ ፕሮፌሰር መስፍን በተለይ ለአዲስ ዘመን... Read more »

‹‹በዓሉን ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳት፣ ዱዓ በማድረግ እና በአንድነት ሊሆን ይገባል›› ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ኡመር ኢድሪስ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፡- የኢድ -አል አድሐ አረፋ በዓል ስናከብር የተቸገሩትን በመርዳት፣ ዱዓ በማድረግ እና በአንድነት ሊሆን እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ኡመር ኢድሪስ አስታወቁ ፡፡ የህዳሴውን ግድብ... Read more »

ግብፅና ሱዳን ድርድሩ ከህብረቱ እንዲወጣ የፈለጉት የቅኝ ግዛት ስምምነት ሌጋሲን ለማስቀጠል እንደሆነ ተገለጸ

 በፀጋዬ ጥላሁን  አዲስ አበባ፡- ግብፅና ሱዳን የግድቡ ድርድር ከአፍሪካ ህብረት ውጭ ባለ አካል እንዲታይ የፈለጉት ስውር እጆችን በማስገባት የቅኝ ግዛት ስምምነት ሌጋሲንን ለማስቀጠል እንደሆነ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፌዴራሊዝምና መልካም አስተዳደር መምህር ዶክተር... Read more »

የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከ500 ሄክታር በላይ ለኢንቨስትመንት የሚውል መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ

ጎንደር፡- የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከ500 ሄክታር በላይ የኢንቨስትመንት የሚውል መሬት ማዘጋጀቱን አስታወቀ። ለ50 ዓመታት ሊያገለግል የሚችል የኤሌክትሪክ መሠረተ ልማት ዝርጋታ እየተከናወነ መሆኑም ተገለጸ። የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አቶ ሞላ መልካሙ በተለይ ለአዲስ ዘመን... Read more »

የጅማ ዕፅዋት አፀድ ለአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚውል ከመቶ ሰማኒያ ሺ በላይ ችግኞች እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ

አስመረት ብስራት አዲስ አበባ፡- የጅማ እፅዋት አፀድ ለዘንደሮው አረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር የሚውል ከመቶ ሰማኒያ ሺ በላይ ችግኞች እያሰራጨ መሆኑን አስታወቀ። ችግኝ የማፍላት ሥራ ከጀመረ አንስቶ እስከአሁን ከአንድ ሚሊየን በላይ ሀገር በቀል... Read more »

“አሸባሪው ህወሓት የህሊና ክብር ስላጣ ህጻናትን በጦርነት ወደ መማገዱ ገብቷል” – አቶ ኦባንግ ሜቶ የሰብዓዊ መብት ተሟጋች

 ጽጌረዳ ጫንያለው  አዲስ አበባ፡- አሸባሪው ህወሓት ቀደም ሲል ለሰው ልጅ ክብር አልነበረውም ። አሁን ደግሞ የህሊናም ክብር ስላጣ ህጻናትን በጦርነት ወደ መማገድ መግባቱን የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ አቶ ኦባንግ ሜቶ አስታወቁ። የዓለም አቀፉ... Read more »