1 ሺህ 143 የቻይና ኩባንያዎች በኢትዮጵያ ተሰማርተዋል

– በኩባንያዎቹ 192 ሺህ ዜጎች ተቀጥረዋል አዲስ አበባ፡- በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፍ የተሰማሩ የቻይናውያን ፕሮጀክቶች ቁጥራቸው 1ሺህ 143 መድረሱን እና በፕሮጀክቶቹ ውስጥ ለ192 ሺህ ዜጎች ቋሚና ጊዜያዊ የሥራ እድሎችን መፍጠራቸውን የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ።... Read more »

ደንበኛ ሁሉ ንጉሥ አይሆንም!

ይቺ ‹‹ደንበኛ ንጉሥ ነው›› የምትባል ነገር የስንቱ ማጭበርበሪያ ሆነች! ቆይ ግን ደንበኛ ንጉሥ ነው ማለት ምን ማለት ነው? ‹‹ሰማይ አይታረስ ንጉሥ አይከሰስ›› እንደሚባለው የማይጠየቅ ማለት ይሆን? ወይስ እንደ ንጉሥ የተከበረ ነው የሚለውን... Read more »

እሺታና እምቢታ

ይህች ኑሯችን ብዙ አሳይታናለች። በብዙ ውጣ ውረድ ውስጥም አሳልፋናለች። አንዳንዱ ሰው፣ አፈር ባፍ ባፍንጫው እስኪሰፈር ድረስ በእንቢታዬ እዘልቃለሁ ብሎ የማለ ነው።አንዳንዱ ደግሞ በነገር ሁሉ እሽታውን የኑሮው ዘዬ ያደረገ ነው።እኒህን መሰል ሰዎች ጠርዝ... Read more »

የአባት እንግዳ

ቅድመ -ታሪክ ሱሉልታ ተወልዶ ያደገው ወጣት በበርካታ ችግሮች መሀል ተመላልሷል። ወላጆቹ ድሆች መሆናቸው ያሻውን እንዲያገኝ ዕድል አልሰጠውም። የባልንጀሮቹ ወላጆች ለልጆቻቸው አዲስ ልብስ ሲገዙ እሱ ለእግሩ ጫማ አልነበረውም። ሌሎቹ ጠግበው ሲያድሩ እሱና መላው... Read more »

የዲያስፖራው ማህበረሰብ ለኢትዮጵያ ሰላም እንዲተባበር ማህበሩ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፡- በሀገር ውስጥም ሆነ ከሀገር ውጪ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የማህበረሰብ ክፍሎች ለሀገራቸው የሰላም ግንባታ የበኩላቸውን ድርሻ እንዲ ያበረክቱ የኢትዮጵያ ዲያስፖራ ማህበር ጥሪ አቀረበ። የማህበሩ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብርሃም በላይ የካቲት 03 ‹‹ዲያስፖራው... Read more »

የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የከፋን ታሪክና ወግ ጠብቆ ለማቆየት የሚያስችል ቤተ መዛግብት ሊያቋቁም ነው

ቦንጋ፡- የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ የከፋን ታሪክ፣ ባህልና ትውፊት የሚሰንድ ቤተ መዛግብት ሊያቋቁም ነው። ዩኒቨርሲቲው በከፋ ታሪክ ላይ የተጻፉ መዛግብትንና ድርሳናትን ለማሰባሰብ ከዞኑ ባለድርሻ አካላት ጋር በመስራት ላይ ይገኛል። የቦንጋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶክተር ጴጥሮስ... Read more »

«ፅንፍ የያዘ ብሔርተኝነት የጊዜው ፋሽን ነው፤ ይህ ፋሽን እስከሚያልፍ ድረስ ዋጋ ያስከፍለናል»- አቶ ሙሉጌታ አረጋዊ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የህግ ምሁር

መቀሌ ከተማ ነው ተወልደው ያደጉት። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአፄ ዮሃንስ 1ኛና 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ፍልስፍና ትምህርት ክፍልም ገብተው ለአራት ዓመት ፍልስፍና ከተማሩ በኋላ «ወያኔ ነህ» በሚል... Read more »

«ጉንፋን እንኳ … ! ?»

( ክፍል ሁለት ) ስለ እውነትና እርቅ በተወሳ ቁጥር ከልዑል ፈጣሪ ለጥቆ መቼም ወደ አይነ ፣ እዝነ ህሊናችን ግዘፍ ነስቶ የሚመጣው ፣ በግርማ ጮሆ የሚሰማን ኔልሰን ማንዴላ / ማዲባ/ ነው ።የአፍሪካ ናሽናል... Read more »

የቦስተን ማራቶን አሸናፊዎች ከዓለም ቻምፒዮኖች ጋር ይፋለማሉ

ከዓለም ምርጥ የማራቶን ውድድሮች መካከል አንዱ የሆነው የቦስተን ማራቶን ከዚህ ቀደም ማሸነፍ የቻሉና የዓለም ቻምፒዮን የሆኑ አትሌቶች ዘንድሮ የሚፋለሙበት በመሆኑ በጉጉት እየተጠበቀ ይገኛል። የዓለም አትሌቲክስ የፕላቲኒየም ደረጃ የሰጠው ይህ ውድድር በተለይ በሴቶች... Read more »

ኢትዮጵያ የፊፋን ጠቅላላ ጉባኤ ለማስተናገድ ዝግጅት ላይ ነች

የዓለምን እግር ኳስ የሚመራውና 211 አባላት ያሉት ፊፋ ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤውን ከአራት ወራት በኋላ ያደርጋል። ለአዘጋጅነቱ ደግሞ አፍሪካ የተመረጠች ሲሆን፤ የአህጉሪቱ መቀመጫ የሆነችው አዲስ አበባም ኃላፊነቱን ተረክባ ወደ ዝግጅቱ በመንደርደር ላይ ትገኛለች።... Read more »