“እውነተኛ መሪ ሀገሩ ፈተና በገጠመው ሰዓት ሕዝቡ ከዚያ ፈተና እንዲወጣ ለማገዝ ‘ምን ማድረግ አለብኝ?’ ሲል ራሱን ይጠይቃል።አድርባዩ ደግሞ ‘ይህን አጋጣሚ ተጠቅሜ እንዴት ራሴን ከፍ ለማድረግና የምሻውን ሁሉ ለመጨበጥ እችላለሁ?’ ብሎ ይብሰለሰላል ፡፡”... Read more »
በዚች ሀገር የ3 ዓመት ጥንታዊ የሀገረ መንግስት ታሪክ እንደ ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ መንግስት በኃይለኛ የውቅያኖስ ማዕበል (ሱናሚ) መካከል እንደምትቀዝፍ ታንኳ ከየአቅጣጫው የተናወጠ፣ የተፈተነ የለም ማለት እችላለሁ::ይህ የሆነው በእሳቸው ወይም በለውጡ... Read more »
ትዝታ አያረጅም፤ ጊዜው ነጉዷል። ለአራት ዐሠርት ዕድሜ ሁለት ፈሪ ብቻ ቢቀረው ነው። 1974 ዓ.ም የሰኔ ወር ግድም። ቦታው አዲስ አበባ፣ ስድስት ኪሎ ግቢ፣ አምስተኛው በር አካባቢ በሚገኘው የተማሪዎች ካፊቴሪያ ውስጥ ነው። ጸሐፊው... Read more »
መጋቢት 24 ቀን 2010 ዓ.ም ዶክተር አብይ አህመድ የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ሆነው በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተሾሙ።ቃለመሀለ ፈጸሙ።በብዙዎች ዘንድ “ታሪካዊ” የተባለ እና ኢህአዴግን አምርረው የሚጠሉት ወገኖች ጭምር በአድናቆት ለጭብጨባ እጃቸውን ከፍ ያስደረገ ንግግርም አደረጉ።... Read more »
ዓለም ገረገራዋን ዘግታ ኮረና ሆይ እለፈኝ እያለች እየተማፀነች ነው፡ ከታላቅ እስከ ታናሽ ለኮረና እጅ ላለመስጠት ደፋ ቀና ቢሉም እንዲሁ ግን በቀላሉ ሊራራላቸው አልቻለም፡፡በጤና ፖሊሲያቸው በከፍተኛ ደረጃ የሚመኩትና በሀብታቸው የሚመጻደቁት በበርካታ የአውሮፓ አገራት... Read more »
በቻይናዋ ዉሃን ግዛት የተቀሰቀሰውና ወደ ተለያዩ የዓለም አገራት በመዛመት ላይ ያለው ኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ-19) እንዴት ከእንስሳት ወደ ሰዎች እንደተላለፈ ለማወቅ ተመራማሪዎች ከባድ ጥናት ላይ ናቸው። በአሁኑ ወቅት ያለው መላምት በቻይና ጫካ ውስጥ... Read more »
በማህበራዊ አገልግሎት ተሳትፏቸው ይታወቃሉ። በገጠራማ አካባቢዎች ድልድይ በማሰራት እና ኢትዮጵያ ውስጥ መንግስት የባለሀብቱን የገንዘብ ድጋፍ በሚጠይቅበት ወቅት ያላቸውን በመለገስ ለሀገር ተቆርቋሪ መሆናቸውን በተደጋጋሚ አሳይተዋል። ተግባብቶ የመስራት እና የንግድ ሸሪኮችን ወደ ኢትዮጵያ አምጥቶ... Read more »
የፊልሙ ርዕስ፡- ኮንታጅን ፀሐፊ፡- ስኮት በርንስ ዳይሬክተር፡- ስቴቨን ሶደርበርግ የተሰራበት ዘመን፡- እ.አ.አ 2011 የፊልሙ ርዝማኔ፡- 1:46 ከዘጠኝ ዓመታት በፊት በሆሊውድ አማካኝነት የተሰራ ምናባዊ የፈጠራ ውጤት ነው:: ‹‹ልብወለድ የገሃዱ ዓለም ነፀብራቅ ነው›› ቢባልም... Read more »
የኮሮና ቫይረስ ኢትዮጵያ ውስጥ ከገባ ዕለት ጀምሮ ስለበሽታው ሳናስብ አምስት ደቂቃ እንኳን የቆየንበት ጊዜ አይኖርም። ምናልባት ግን ከሰው ሰው ይለያያል። የመገናኛ ብዙኃንም ሆነ ማህበራዊ ገጾችን የሚከታተሉ ሰዎች ስለዚህ በሽታ ሳያስቡ የሚቆዩበት ጊዜ... Read more »
የዛሬ አስር ዓመት ገደማ ፣ የነበረኝን እድሜና የነበርኩበትን ቦታ በዙሪያዬ ያሉ ሰዎች ያውቁታል። ትምህርት አምልኮ እና ንባብ ገንዘቤ ነበሩ። መልካም ነው፤ ምክንያቱም ዛሬን እንድቆም ያኔም እንድፈራ አድርገውኝ ነበረና ። ፍርሃት ለምን ይጠቅማል፣መድፈር... Read more »