የኮቪድ 19 ወረርሽኝና የዲጂታል አስተሳሰብ

የሰው ልጅ አእምሮ በሰከነ መንፈስ የማሰቢያ ጊዜ ካገኘ አስቸጋሪ የሆኑ ተፈጥሯዊ ክስተቶችን ጭምር ወደመልካም አጋጣሚ መቀየር ይችላል። ችግር ብልሀትን ይወልዳል እንዲሉ የአየር ንብረቱ በጣም ቀዝቃዛና ዓመቱን ሙሉ ማለት ይቻላል ምድራቸው በበረዶ ግግር... Read more »

ግንቦት 20 የቀውሶቻችን መባቻ!?

ግንቦት 20 በግልብ ትንተናና በፈጠራ ትርክት ድቡሽት ላይ የተመሰረተ አማጺና አንጋችን ለአገዛዝነት ያበቃ ዕለት ነው። ሀገራችን ዛሬ ለምትገኝባቸው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ቀውሶች መባቻም ነው። እንደ ሀገር እንደ ሕዝብ የገባንበት ቅርቃር አሀዱ የተባለበት... Read more »

የታማኝነት ስሙ ለነገም ይተርፋል!

አገራዊ የትብብር፣ የአንድነት እና የጋራ ጥረቶቻችንን ለማዳከም የሚፈታተኑን ችግሮች በየዘመናቱ አጋጥመውናል። በተለመደው የአርበኝነት ትጋት፣ አንድነትና መስዋዕትነት የመክፈል ታላቅ ተጋድሎ ግን ብዙዎቹን ችግሩ ሳይበረታ ተወጥተ ናቸዋል። ድል ተመተዋል። አገርንም መታደግ የታፈረች፣ የተከበረች፣ ውብና... Read more »

የጠቅላይ ሚኒስትሩ አረንጓዴ መንገድ

 ዘንድሮ ኮቪድ 19 (የኮሮና ወረርሽኝ) ደሀ እና ሐብታም ሳይለይ በመቅሰፍቱ መቷል። በቴክኖሎጂ፣ በሐብት፣ በሕክምና ሳይንስ ምጥቀት፣ በመሠረተልማት ዕድገት… አብዝተው የሚኩራሩትን አገራት ሳይቀር ክፉኛ ደቁሷል። ዓለም በከፍተኛ ግራ መጋባት ውስጥ ሆኖ ከ90 በላይ... Read more »

በርኖስ አልባሿ-ንግስት

 እንደ መግቢያ ሕይወት በየፈርጇ አስገራሚ ዑደቶችን ይዛ ትሄዳለች። የዛሬ ‹እንዲህም ይኖራል› አምድ እንግዳ ሠላማዊት ገብሬ የዚሁ አካል እንደሆነች ከህይወት ተመክሮዋ መገመታችሁ አይቀሬ ነው። ሰላማዊት ገብሬ እና ቤተሰቦቿ ቀደም ሲል መርካቶ አራተኛ በልዩ... Read more »

የፀጉርዎ ነገር! ሳይንስ ስለፀጉርዎ የሚለውን እንንገርዎት

 ዘመናዊ ሰዎች የሌሎች ሰዎችን ፀጉር ሲያደንቁ ይስተዋላሉ። ፀጉራቸውን ለመስተካከል(ለመሠራት) ሲሯሯጡም እናያለን። በፀጉር አምሮና ተውቦ ለመገኘት ሁሉም እንደየአቅሙ ሲሟሟት ይታያል። ግን ለምንድነው ሰዎች ፀጉራቸውን የሚንከባከቡት? ለፀጉር የሚጠፋው ገንዘብና ጊዜ ቀላል ነው? ነጋ ጠባ... Read more »

ከበርካታ ወጣቶችና ከመገናኛ ብዙሃኑ ጀርባ ያሉ የንግድ ሰው

በተለይ አዋጭ የንግድ ስራ ይዘው ገንዘብ ካጠራቸው ባለብሩዕ እዕምሮ ባለቤት ወጣቶች ጋር በጋራ የመስራት ትልቅ ፍላጎት አላቸው። በዚህ የተነሳ በርካታ ወጣቶችን በየዕለቱ ያማክራሉ። በሌላ በኩል ደግሞ የመገናኛ ብዙሃን ተቋማትን እና የማስታወቂያ ድርጅቶችን... Read more »

እስልምና እና ጥበብ

 ብዙ ጥበባዊ ሥራዎች መነሻቸው ሃይማኖት ነው። የኪነ ህንጻ፣ የዘመን አቆጣጠር፣ የተለያዩ ዜማዎች… ወዘተ። በተለይም በዓለም አቀፍ ደረጃ በቅርስነት የተመዘገቡ ኪነ ህንጻዎች መነሻቸው ሃይማኖታዊ ነው። በኢትዮጵያ ያሉ ታሪካዊ ቅርሶችንም ካየን በሃይማኖታዊ እሳብ /ጥበብ/... Read more »

ሙያዊ ፊልሞች ባለሙያ ያማክሩ ይሆን?

 የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ መከሰትን ተከትሎ ከቤት ዋሉ ተብሏል። በነገራችን ላይ አሁን አሁን ግን ሰዎች ከቤት እየዋሉ አይደለም። እንቅስቃሴዎች ሁሉ ኮሮና ያልተከሰተ ነው የሚመስሉ። ገና እንደገባ እንደ ፋሽን አይተነው ነው መሰለኝ ቤት የመዋል... Read more »

መጋጋልና ማጋጋል ወይስ መስከንና ማስከን

መጋጋልና ማጋጋል ወይስ መስከንና ማስከን  በሰው ልጅ የአኗኗር ባህል ውስጥ ነገር እንደያዥው መሆኑ የታመነ ነው። ሰው በህይወት አጋጣሚ በሥራው በትዳሩ፣ በተሰጥኦው፣ በሙያው፣ ከሰዎች ጋር መገናኘቱ እውነት ነው። ሁሉም ነገር ፣ ቢኖርህ ያለሰው... Read more »