ሀብተሥላሴ ታፈሰ – የኢትዮጵያ ቱሪዝም አባት

በኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ መሥራች፣ የአሥራ ሦስት ወራት ፀጋ (13 Months of Sunshine) በሚል መጠሪያ የአገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት ሲያስተዋውቅ የኖረውን ስያሜ /መለያ/ የፈጠሩ፣ እድሜያቸውን በሙሉ ኢትዮጵያን ያስተዋወቁ፤ እንዲሁም በዘርፉ በርካታ ሥራዎችን... Read more »

ኀይለማርያም ማሞ- የጦሩ ገበሬ

እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር 1888 ዓ.ም ዓድዋ፣ የቅኝ ግዛት ፍላጎቱን ለማሳካት ኢትዮጵያን የወረራው ዒላማ አድርጎ ገስግሶ የመጣው የኢጣሊያ መንግሥት/ጦር በኢትዮጵያውያን ልዩና ታሪካዊ አንድነት በተሰጠ ምላሽ የሽንፈት ማቁን ተከናነበ:: ጣልያኖች ዓድዋ ላይ ድል... Read more »

‹‹ብሞትም እውነት እየተናገርኩ ነውና ነፍሴ አትጨነቅም›› ጳውሎስ ኞኞ

ዛሬ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሙያ ታሪክ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው፤የአስደናቂ ሰብዕና ባለቤት ከነበረው … ከጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ፀሐፌ ተውኔት፣ ሠዓሊ፣ የታሪክ ፀሐፊ … ጳውሎስ ኞኞ አስገራሚ የሕይወት ጉዞ መካከል ጥቂቱን እንመለከታለን:: ጳውሎስ የተወለደው ኅዳር 11... Read more »

ዐቢይ ፎርድ – የኢትዮጵያ ዐቢይ ባለውለታ

ማንነታቸውና ዘራቸው ኢትዮጵያውያን የሆኑ ሰዎች ለኢትዮጵያ ነፃነት፣ አንድነት እና እድገት መስዋዕትነትን ቢከፍሉና አስተዋፅዖ ቢያበረክቱ ብዙም የሚያስገርም ላይሆን ይችላል። ነገር ግን የዘር ሀረጋቸው ከሌሎች አገራት የሚመዘዝ ሰዎች ለኢትዮጵያ በዋጋ የማይተመን አስተዋፅዖ ሲያበረክቱ መስማት/ማየት... Read more »

ገረሱ አባ ቦራ – አይበገሬው ፀረ-ፋሺስት

እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር 1888 ዓ.ም ዓድዋ የቅኝ ግዛት ፍላጎቱን ለማሳካት ኢትዮጵያን የወረራው ዒላማ አድርጎ ገስግሶ የመጣው የኢጣሊያ መንግሥት/ጦር/ በኢትዮጵያውያን ልዩና ታሪካዊ አንድነት በተሰጠ ምላሽ የሽንፈት ማቁን ተከናነበ። ጣልያኖች ዓድዋ ላይ ድል... Read more »

ለ40 ዓመታት በትጋት ያገለገለው ድምፅ

‹‹ … ወይኔ! ወይኔ! ወይኔ ገብሬ! ገብሬ የመታውን የዚምባብዌው ሁለት ቁጥር በራሱ ግብ ላይ … በራሱ ግብ ላይ ከመረብ አሳረፈ … በራሱ ግብ ላይ ከመረብ አሳረፈ … ›› ‹‹ … አሁን ዳኛቸው... Read more »

ሮምን የወረረው ብቸኛው ኢትዮጵያዊ ወታደር

ቀደም ባሉት ዓመታት ጥቁሮች በስፖርታዊ መድረኮች ለመሳተፍ ከነጮቹ እኩል ዕድል የማግኘታቸው ነገር ቀላል አልነበረም። የ1952 የሮም ኦሊምፒክ ሲከናወን በርካታ የአፍሪካ አገራት ገና በቅኝ ግዛት ቀንበር ሥር ነበሩ። አንድ ጥቁር በውድድሩ ተሳትፎ አሸንፎ... Read more »

ይድነቃቸው ተሰማ – ደማቁ የእግር ኳስ ባለታሪክ

እግር ኳስን ተጫውቶታል … አሰልጥኖታል … መርቶታል።አመራርነቱ ደግሞ ከኢትዮጵያም የተሻገረ ነበር።በእነዚህ እግር ኳሳዊ ተግባራት ሁሉ ወርቃማ ስኬቶችን ተጎናፅፏል።ዛሬ ይህን መሰል ደማቅ ታሪክ መፃፍ የቻለውን የአንጋፋውን የስፖርት ሰው የይድነቃቸው ተሰማን ታሪክ በጥቂቱ እንመለከታለን።... Read more »

ጃገማ አባ ዳማ – የበጋው መብረቅ

ኢጣሊያ ዓድዋ ላይ የደረሰባትን ሽንፈት ለመበቀል ለአርባ ዓመታት ያህል በልዩ ልዩ መንገዶች ስትዘጋጅ ከኖረች በኋላ በ1928 ዓ.ም ኢትዮጵያን ወረረች:: ይሁን እንጂ መቼውንም ቢሆን በአገሩና በነፃነቱ የማይደራደረው የኢትዮጵያ ሕዝብ የፋሺስትን አገዛዝ ‹‹አሜን›› ብሎ... Read more »

ሐዲስ ዓለማየሁ – ስመጥሩ ደራሲና ዲፕሎማት

‹‹ፍቅር እስከ መቃብር›› የሚባለው ልብ ወለድ ድርሰት ዛሬም ድረስ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተወዳጅነትንና ተደናቂነትን ያተረፈ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ ስራ ሆኖ ዘልቋል። የ‹‹ፍቅር እስከ መቃብር›› መጽሐፍ ደራሲ የክብር ዶክተር ሐዲስ ዓለማየሁ በብዙ ኢትዮጵያውያን... Read more »