
በኢትዮጵያ የቱሪዝም ኢንዱስትሪ መሥራች፣ የአሥራ ሦስት ወራት ፀጋ (13 Months of Sunshine) በሚል መጠሪያ የአገሪቱን የቱሪዝም ዘርፍ ለበርካታ ዓመታት ሲያስተዋውቅ የኖረውን ስያሜ /መለያ/ የፈጠሩ፣ እድሜያቸውን በሙሉ ኢትዮጵያን ያስተዋወቁ፤ እንዲሁም በዘርፉ በርካታ ሥራዎችን... Read more »

እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር 1888 ዓ.ም ዓድዋ፣ የቅኝ ግዛት ፍላጎቱን ለማሳካት ኢትዮጵያን የወረራው ዒላማ አድርጎ ገስግሶ የመጣው የኢጣሊያ መንግሥት/ጦር በኢትዮጵያውያን ልዩና ታሪካዊ አንድነት በተሰጠ ምላሽ የሽንፈት ማቁን ተከናነበ:: ጣልያኖች ዓድዋ ላይ ድል... Read more »

ዛሬ በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ሙያ ታሪክ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሰው፤የአስደናቂ ሰብዕና ባለቤት ከነበረው … ከጋዜጠኛ፣ ደራሲ፣ ፀሐፌ ተውኔት፣ ሠዓሊ፣ የታሪክ ፀሐፊ … ጳውሎስ ኞኞ አስገራሚ የሕይወት ጉዞ መካከል ጥቂቱን እንመለከታለን:: ጳውሎስ የተወለደው ኅዳር 11... Read more »

ማንነታቸውና ዘራቸው ኢትዮጵያውያን የሆኑ ሰዎች ለኢትዮጵያ ነፃነት፣ አንድነት እና እድገት መስዋዕትነትን ቢከፍሉና አስተዋፅዖ ቢያበረክቱ ብዙም የሚያስገርም ላይሆን ይችላል። ነገር ግን የዘር ሀረጋቸው ከሌሎች አገራት የሚመዘዝ ሰዎች ለኢትዮጵያ በዋጋ የማይተመን አስተዋፅዖ ሲያበረክቱ መስማት/ማየት... Read more »
እንደ ኢትዮጵያውያን የዘመን አቆጣጠር 1888 ዓ.ም ዓድዋ የቅኝ ግዛት ፍላጎቱን ለማሳካት ኢትዮጵያን የወረራው ዒላማ አድርጎ ገስግሶ የመጣው የኢጣሊያ መንግሥት/ጦር/ በኢትዮጵያውያን ልዩና ታሪካዊ አንድነት በተሰጠ ምላሽ የሽንፈት ማቁን ተከናነበ። ጣልያኖች ዓድዋ ላይ ድል... Read more »

‹‹ … ወይኔ! ወይኔ! ወይኔ ገብሬ! ገብሬ የመታውን የዚምባብዌው ሁለት ቁጥር በራሱ ግብ ላይ … በራሱ ግብ ላይ ከመረብ አሳረፈ … በራሱ ግብ ላይ ከመረብ አሳረፈ … ›› ‹‹ … አሁን ዳኛቸው... Read more »

ቀደም ባሉት ዓመታት ጥቁሮች በስፖርታዊ መድረኮች ለመሳተፍ ከነጮቹ እኩል ዕድል የማግኘታቸው ነገር ቀላል አልነበረም። የ1952 የሮም ኦሊምፒክ ሲከናወን በርካታ የአፍሪካ አገራት ገና በቅኝ ግዛት ቀንበር ሥር ነበሩ። አንድ ጥቁር በውድድሩ ተሳትፎ አሸንፎ... Read more »
እግር ኳስን ተጫውቶታል … አሰልጥኖታል … መርቶታል።አመራርነቱ ደግሞ ከኢትዮጵያም የተሻገረ ነበር።በእነዚህ እግር ኳሳዊ ተግባራት ሁሉ ወርቃማ ስኬቶችን ተጎናፅፏል።ዛሬ ይህን መሰል ደማቅ ታሪክ መፃፍ የቻለውን የአንጋፋውን የስፖርት ሰው የይድነቃቸው ተሰማን ታሪክ በጥቂቱ እንመለከታለን።... Read more »

ኢጣሊያ ዓድዋ ላይ የደረሰባትን ሽንፈት ለመበቀል ለአርባ ዓመታት ያህል በልዩ ልዩ መንገዶች ስትዘጋጅ ከኖረች በኋላ በ1928 ዓ.ም ኢትዮጵያን ወረረች:: ይሁን እንጂ መቼውንም ቢሆን በአገሩና በነፃነቱ የማይደራደረው የኢትዮጵያ ሕዝብ የፋሺስትን አገዛዝ ‹‹አሜን›› ብሎ... Read more »

‹‹ፍቅር እስከ መቃብር›› የሚባለው ልብ ወለድ ድርሰት ዛሬም ድረስ በበርካታ ኢትዮጵያውያን ዘንድ ተወዳጅነትንና ተደናቂነትን ያተረፈ ዘመን ተሻጋሪ የጥበብ ስራ ሆኖ ዘልቋል። የ‹‹ፍቅር እስከ መቃብር›› መጽሐፍ ደራሲ የክብር ዶክተር ሐዲስ ዓለማየሁ በብዙ ኢትዮጵያውያን... Read more »