
ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች እና ህዝቦች ክልል ከሃላባ ዞን ዌራ ድጆ ወረዳ ከበንዶ ቀበሌ 16 የሚደርሱ አርሶ አደሮችን ወክለናል ያሉ ሶስት ግለሰቦች ወደ ዝግጅት ክፍላችን አቤቱታ ይዘው መምጣታቸውን ባለፈው ሳምንት አስነብበናል። ‹‹መሬታችንን ተነጥቀናል፤... Read more »

መሬት ዘላቂ ንብረት ነው የሚል እምነት በመኖሩ ሰዎች መሬትን ብለው ሲጋጩ ይታያሉ፡፡ መሬት መጠለያ መስሪያ ዘላቂ ሃብት ብቻ ሳይሆን የቤተሰብ የኢኮኖሚ ምሰሶ ሆኖ ለልጅ ልጅ የሚተላለፍ ሃብት በመሆኑም ጭምር ነው፡፡ የዛሬው አባት... Read more »

ወርቅነሽ ደምሰው ባለፈው ረቡዕ መጋቢት 8 ቀን 2013 ዓ.ም እትማችን ‹‹በቆሻሻ የተፈተነ የሕፃናቱ የትምህርት ጉዞ›› በሚል ርዕስ በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ በቀድሞ የካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13፤ በአዲሱ ክፍለ ከተማ ለሚ ኩራ... Read more »
የዛሬው የፍረዱኝ አምዳችን ወደ ድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር ቀበሌ 02 ነዋሪ ይዞን ይጓዛል:: ‹‹ ከነባር ቦታችን ላይ የመሬት የካሣ ክፍያ ተከፍሎን እንድንነሳ ከተደረገ በኋላ በከተማ ከንቲባ ጽህፈት ቤት በተወሰነልን የካሳ ክፍያ መሠረት አብረውኝ... Read more »

“መንግስት በሰጠኝ ቤት እንደዜጋ በነጻነት እንዳልኖር ተደርጌ ፣ የዜግነት መብቴ ተገፎና ህይወቴ የደህንነት ስጋት ውስጥ ከገባ ድፍን ሦስት ዓመት ከአምስት ወር በላይ ሆኖታል። ከሶስት ዓመት በላይ ፍትህ ለማግኘት ተከራክሬ ፍርድ ቤት ቢወስንልኝም... Read more »

ወይዘሮ ትዕግስት ጥላሁን ይባላሉ፡፡ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 12 ልዩ ስሙ ቡልቡላ አካባቢ ተወልደው ያደጉ የአርሶ አደር ልጅ ናቸው ፡፡ እኝህ ባለጉዳይ በ2012 ዓ.ም ከአርሶ አደር ኮሚቴ እስከ ክፍለ ከተማ ድረስ በዝምድና... Read more »
ህገወጦች ከወረዳው አመራሮች ባገኙት ከስምንት በላይ ሼዶች እና የማምረቻ መሳሪያዎቻችን ወድመውብን ተስርቀውብናል ፤ ህዝብ ይፍረደን ሲሉ በጥቃቅን እና አነስተኛ የተደራጁ የብሎኬት አምራች ማህበራት ለአዲስ ዘመን ዝግጅት ክፍል አቤት ብለዋል። ይህ ድርጊት የተፈጸመው... Read more »
የሞጣ ከተማ በምሥራቅ የመርጦ ለማርያም መካነ ሰላም መንገድ፤ በደቡብ መሥራቅ አዲስ አበባ ደጀን፤ በደቡብ ደብረማርቆስ ቢቡኝ፤ በምዕራብ የአዴት፣ ባህርዳር፣ ጎንደር እና በሰሜን ደግሞ እስቴ ደብረ ታቦርን የሚያገናኙ መንገዶች የሚያልፉባት ከተማ ናት።ከከተማዋ የንግድ... Read more »

ፍትህ የለም ወይ?ኢ ፍትሀዊ ፍርድ እንደተ ፈረደብኝ መንግሥት ይወቅልን፣የኢትዮጵያ ህዝብ ጩኸታችን ይስማ የሚለው እናቱ በጠና ታማው ሆስፒታል በመተኛታቸው እሳቸውን ወክሎ ቅሬታውን ሊያሰማ ወደ ዝግጅት ክፍላችን የመጣው የወይዘሮ የሺ ልጅ አቶ ዳንኤል ፋንቱ... Read more »

<<ጉልበቴ እንደዛሬው ሳይደክም በ1976 ዓ.ም የሰራሁትን መጸዳጃ ቤት በተንሻፈፈ ፍርድ አፍርሽ ተብዬ ተወስኖብኝ የፍትህ ያለህ! ፍትህ ተዛብቶብኛል የሚሉት ገርበ ጉራቻ ከተማ ነዋሪ የ87 ዓመት አዛውንቷ ወይዘሮ እናኑ ክብረት ናቸው፡፡ ሰሚ አጥቼ እያለቀስሁ... Read more »