የዐይነ ስውሩ ወጣት ቅሬታ እና የሚመለከተው አካል ምላሽ

ከቅሬታ አቅራቢው አንደበት መፍትሔ ፍለጋ በመንገድ ላይ በመንከራተት ላይ እያለሁ ከአንድ መንገደኛ ጋር ስለችግሬ አወጋሁ ይላል ግንቦት 21 ቀን 2017 ዓ.ም ወደ ተቋማችን የመጣው የዛሬው የፍረዱኝ ዓምዳችን ቅሬታ አቅራቢ ዐይነ ስውሩ በዳሶ... Read more »

ሠርቶ የመለወጥ ተስፋቸው ሥጋት የተደቀነበት ወጣቶች ቅሬታና የሚመለከተው አካል ምላሽ

በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ በመጀመሪያ አከላለሉ ወረዳ አራት በአሁኑ ወረዳ 12 ነዋሪ የሆኑና የሥራ እድል የተፈጠረላቸው ወጣቶች ላለፉት አምስት ዓመታት ከሥራ አጥነት ወደ ሥራ ፈጣሪነት የተሸጋገሩበት ቦታ መንግሥት... Read more »

በሐረር የተከሰተው የውሃ እጥረት በኤሌክትሪክ አገልግሎት እና በክልሉ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን መካከል ያስከተለው ውዝግብ

የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን ወደ ምስራቁ የሀገራችን ክፍል የሚወስደን ሲሆን፣ በሐረሪ ክልል የውሀ ቢሮ እና በድሬደዋ ዲስትሪክት የኤሌክትሪክ አገልግሎት መካከል የተፈጠረ ውዝግብ ያስመለክተናል። የሐረሪ ክልል ውሀ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ስራ አስኪያጅ አቶ... Read more »

በገቢ ግብር ውዝግብ ምክንያት ሊበተን ጫፍ የደረሰው የቤንች ማጂ የጫካ ቡና አምራች ገበሬዎች ኅብረት ሥራ ዩኒየን

የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቤንች ሸኮ ዞን በሚገኘው የቤንች ማጂ የጫካ ቡና አምራች ዩኒየን እና በኢትዮጵያ ገቢዎች ሚኒስቴር ጅማ ቅርንጫፍ መካከል የተፈጠረ ውዝግብ ያስመለክተናል:: የቤንች ማጂ የጫካ... Read more »

“በሕይወት በሌለች እናታችን ስም የፍርድ ውሳኔ በማሰጠት ቤታችን ሊነጥቁን ነው” -አርቲስት ምናሉሽ ረታ

አመልካች ወይዘሮ ፋንታዬ ባዩ ወልደየስ ተጠሪዎች ከወይዘሮ ተስፋነሽ በቀለ እና ሻምበል ታረቀኝ ገ/ሕይወት እና ወይዘሮ ጤናዬ በዳሶ የዛሬው የፍረዱኝ ዓምድ ዝግጅታችን በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ አስተዳደር ቡራዩ ከተማ የቤት ቁጥር 198 ከሆነ... Read more »

‹‹ ሠራተኞች በመዋቅር ስም ከሥራቸው እንዲሰናበቱ ተደርጓል›› -ቅሬታ ያቀረቡ የሞሐ ለስላሳ መጠጦች ፋብሪካ ሠራተኞች

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሚገኘው የሞሐ ለስላሳ መጠጥ ፋብሪካ ንፋስ ስልክ ቅርንጫፍ ሰራተኞች እና አመራሮች መከካል የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል። ‹‹የፋብሪካው አመራሮች መመሪያን እና አሰራርን ባልተከተለ አግባብ በቀጣይ... Read more »

በአሠራርና መመሪያ ሊመለስ ሲችል ዓመታትን የዘለቀ የመሬት ውዝግብ

የዛሬው «የፍረዱኝ ዓምድ» ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአንድ አካባቢ የተፈጠረን የቦታ ውዝግብ ያስመለክተናል፡፡ ውዝግቡ የተፈጠረው በቀድሞው የመጠሪያ ስሙ ዞን 03 ወረዳ 17 ቀበሌ 20፣ በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ ቦሌ ክፍለ ከተማ... Read more »

 የቀበሌው ንግድ ቤት ኪራይ ውዝግብ – በመርካቶ ሙሉቀን ታደገ እና ክፍለዮሐንስ አንበርብር

የዛሬው ‹‹የፍረዱኝ ዓምድ›› ዝግጅታችን በመዲናችን አዲስ አበባ የተፈጠረን አንድ ውዝግብ ያስመለክተናል። ውዝግቡ የተፈጠረው በቀድሞው የመጠሪያ ስሙ ዞን አንድ ወረዳ 5 ቀበሌ 06 በአሁኑ መጠሪያው ደግሞ አዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ወረዳ 08 በተለምዶ... Read more »

ተገቢ ምላሽን የሚናፍቀው የኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ቅሬታ!

የዛሬው የፍረዱኝ አምድ ዝግጅታችን የጋሞ ዞን አስተዳደር እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፣ ከኦል ግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላፊነቱ ተወሰነ የግል ማኅበር ጋር የተፈጠረ ውዝግብን ያስመለክተናል። «የጋሞ ዞን እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት... Read more »

በመንግሥት ተቋማት አለመናበብ መቋጫ ያጣው የግለሰቦች የይዞታ ይገባኛል ሽኩቻ

የዛሬው የፍረዱኝ ዝግጅታችን በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድ ልዩ ስሙ ቦሌ ሚካኤል ይወስደናል።ይኸውም፡ «አቶ ተላይነህ አዱኛ የተባሉ ግለሰብ በካርታ ተለክቶ ከተሰጣቸው መሬት ውጪ በሕገ ወጥ መንገድ የመንግሥትን መሬት... Read more »