“እስካሁን ህብረተሰቡን የሚያረካ የዳኝነት ተቋም አልገነባንም”አቶ ፉአድ ኪያርየፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት

እፀገነት አክሊሉ ፍርድ ቤት ፍርድ የመስጠት ሥልጣን ያለው ከሦስቱ ከፍተኛ የመንግሥት አካላት ማለትም ሕግ አውጭ፣ ሕግ ተርጓሚ እና ሕግ አስፈፃሚ አንዱ ነው። በዚህም የወንጀለኛ መቅጫ፣ ሲቪል፣ አስተዳደራዊ እና ሌሎች ሕጎችን የሕግ የበላይነት... Read more »

‹‹ፖሊስ ቴክኖሎጂን በመታጠቅ ወንጀልን ቀድሞ ለመከላከል የሚያስችለው አቅም እንዲኖረው እየተሰራ ነው›› አቶ መስፍን አበበ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ጀነራልእና የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዚዳንት

 ክፍለዮሐንስ አንበርብር  የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ በአገሪቱ ዘመናዊ ፖሊስ ማደራጀት ከጀመረ ከአራት ዓመት በኋላ በ1939 ዓ.ም የተቋቋመ አንጋፋ ነው። ኮሌጁ በእውቀት እና በክህሎት የበቃ ሠራዊትና ተልዕኮውን በአግባቡ የሚወጣ የፖሊስ አመራር ለማሟላት የተመሠረተ... Read more »

“የስፖርት ውርርድ ቦታዎች ከተቋማትና ከትምህርት ቤቶች አካባቢ ርቀው እንዲከፈቱ የማድረግ እርምጃዎች ተወስደዋል”አቶ ቴዎድሮስ ንዋይ የብሔራዊ ሎተሪ አስተዳደር የኮሚኒኬሽን ዳይሬክተር

እፀገነት አክሊሉ በአገሪቱ የእድል ጨዋታዎችን በማጫወት ብቸኛ ተቋም ነው፤ ከዚህ ስራና ሃላፊነቱ ባሻገር የተለያዩ ድርጅቶችና መንግስታዊ ተቋማት ለሚያወጧቸው የእድል ጨዋታዎች ፍቃድ በመስጠት፣ በመቆጣጠርና ችግር ሲኖርም እንዲታረም በማድረግ በጠቅላላው የአገሪቱን ህግና ደንብ አክብረው... Read more »

“እስካሁን 499 የጤና ባለሙያዎች በቫይረሱ ተይዘዋል” ዶክተር ተገኔ ረጋሳ በጤና ሚኒስቴር የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክተር

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ የመጀመሪያው ሰው የተገኘው በመጋቢት ወር የመጀመሪያ ቀናት ነው። እስከ ትናንት ድረስ በተጠናቀረ መረጃ በአጠቃላይ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 19 ሺ 289 ደርሷል። የ336 ሰዎች ህይወትም በቫይረሱ ምክንያት ተቀጥፏል።... Read more »

‹‹የኦሮሞን ሕዝብ እወክላለሁ ብሎ ከህወሃት ጋር የሚሰራ ካለ የቄሮን ደም እየጠጣ ነው›› መምህር የማነ ንጉስ ገብረሚካኤል የፈንቅል አመራር

በትግራይ ክልል በደቡብ ምስራቃዊ ዞን በህንጣሎ ወጀራት ነው የተወለዱት። እድገታቸው እንደ ማንኛውም የትግራይ ልጅ በገጠር ነው። እስከ አራተኛ ክፍል አካባቢያቸው በሚገኝ ዋሸራ ትምህርት ቤት ተምረዋል። 7ኛ እና 8ኛ ክፍልን በርካታ ኪሎ ሜትሮችን... Read more »

«አፍሪካውያን ኢትዮጵያን ያከብራሉ። አሁን በዓባይ ጉዳይ ፍጥጫው እዚሁ ነው» በአፍሪካ ቀንድ ዙሪያ የታሪክ ተመራማሪ እና ፀሐፊ ፕሮፌሰር አደም ካሚል

የትውልድ ቦታቸው ወሎ ገፍረ በሚባል አካባቢ ነው። እስከ ሰባት ዓመታቸው በከብት ጠባቂነት አሳልፈዋል። ቤተሰቦቻቸውን በሞት ሲነጠቁ ሳዑዲ ዓረቢያ በሚኖሩ ታላቅ ወንድማቸው አማካኝነት ወደሳዑዲ ለመሻገር ቻሉ። እስከ 12ኛ ክፍል የተማሩት በመካ መዲና ነው።... Read more »

“አዲስ አበባ ጽዱና ለሌሎች ከተሞች ሞዴል ሆና እንድትቀጥል ለማድረግ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ነው” – ወይዘሮ ሀይማኖት ዘለቀ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ምክትል ዋና ስራ አስኪያጅ

የከተማ ውበት ከሆኑ መሰረታዊ ነገሮች መካከል አንዱ ጽዳት ነው። ጽዳቱ ያልተጠበቀ ከተማ ለነዋሪዎቹ የጤና ጠንቅ ከመሆን ባለፈ ለኑሮም ሆነ ለመልክም ገጽታ ጥሩ ምሳሌ አይደለም። ከዚህ አንጻር የእኛዋ አዲስ አበባ ከተማ ለነዋሪዎቿ ጽዱና... Read more »

“የህወሓት ከአገራዊ ለውጡ ማፈግፈግ ግትርነት እና ራስ ወዳድነት የወለደው ነው” አቶ ነብዩ ስሑልሚካኤል፣ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ

 ምንም እንኳን ሶስት አስርት ዓመታት ለሚጠጋ ጊዜ የአገሪቱን ሁለንተናዊ እርምጃና የፖለቲካ ጉዞ በበላይነት ሲዘውር የቆየ መሆኑ ቢነገርለትም፤ ከህዝቦች የመልካም አስተዳደርና ችግር ብሶትና የዴሞክራሲ ተስፋ መመናመን ጋር ተያይዞ በተፈጠረው ህዝባዊ እንቢተኝነት የመጣውን አገራዊ... Read more »

“ አምስት ቢሊዮን ችግኝ መትከል የብዙ ኢትዮጵያውያንን መከራ የሚቀርፍና እድገትን የሚያረጋግጥ ከምርጫ ጋር ምንም ትስስር የሌለው ነው”ዶክተር አብይ አህመድ ጠቅላይ ሚኒስትር

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 5ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 5ኛ ልዩ ስብሰባው ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ተገኝተው ከምክር ቤቱ አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄ ምላሽና ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጥያቄ... Read more »

«ተማሪና መምህራን በትምህርት ቤታቸው ተገናኝተው ፊት ለፊት የሚያደርጉትን የእውቀት ልውውጥ ማጣት ቀላል ነገር አይደለም» -አቶ ዳኜ ገብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ ምክትል ሃላፊ

የ2012 የትምህርት ዘመን ከወትሮው በተለየ ሁኔታ ሞቅ ደመቅ ብሎ ነበር የተጀመረው። በተለይም የከተማ አስተዳደሩ በመንግስት ትምህርት ቤት ለሚማሩ ተማሪዎች የደንብ ልብስ አሰፍቶ ሁሉን ተማሪ አንድ አይነት በማልበስ፣ የትምህርት መርጃ ቁሳቁስ በማሟላት ፣... Read more »