ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና ዘርፈ ብዙ ፋይዳዎቹ

ዓለማችን በተለያየ የእድገት ሂደት ውስጥ ስትጓዝ ቆይታለች፡፡ ግብርና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ ስልጣኔ ያመጣ ሲሆን፤ በተራው ደግሞ የተሻለ ካፒታልና የሰለጠነ የሰው ኃይል ለሚሻው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ቦታውን አስረክቧል፡፡ የኢንዱስትሪው ዘርፍ በርካታ ሀገራትን ለዕድገትና ለብልፅግና... Read more »

‹‹ስታርት አፕ ›› ቀጣዩ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ምሶሶ – አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ

– አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽንና ‹‹ስታርት አፕ›› ልማት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢትዮጵያ ከዘመኑት እኩል ዘምና ከፍ ያለች ሀገር እንድትሆን የቴክኖሎጂ ፋይዳ ከምንለው በላይ ትልቅ ነው። ካደጉት ሀገራት እኩል ለመራመድም... Read more »

 ‹‹አንድ ሰው 45 ቀን ከሠራ የማህበራዊ ዋስትና አባልነት ተጠቃሚ መሆን ይችላል›› – አቶ አባተ ምትኩ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የመንግሥት እንጂ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች በመንግሥት ደረጃ ራሱን ችሎ ማህበራዊ ዋስትና የሚሰጥና ጥበቃ የሚያደርግ ተቋም በኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልነበረም። ይሁንና ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ... Read more »

 “በዓለም ታሪክም አምስት አውሮፕላን የጣለ ጀግና የአየር ኃይል ተዋጊ አላውቅም” ብርጋዴር ጀነራል ዋሲሁን

በ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ ኢትዮጵያ የተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ አልነበረችም። ይህንን ሁኔታ አንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ታላቋን ሱማሊያ የመመስረት ቅዥት ውስጥ የገባው የሱማሊያ መንግሥት ሀሳቡን እውን የሚያርግ መስሎት ኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈጽሟል።... Read more »

ኢትዮ- ሶማሊያ ጦርነት እና አንጸባራቂው የካራማራ ድል

እንደ መግቢያ፦ የእንግሊዝ ሶማሌላንድ የምትባለው ግዛት በ1952 ነጻነቷን ተቀዳጀች። ከአራት ቀናት በኋላ ደግሞ የ“ኢጣሊያ ሶማሊያ” የምትባለው ምድር ነጻ ሆነች። በወቅቱ “የተበታተኑትን የሶማሊያ ግዛቶች አንድ ላይ ሰብስቦ ታላቋ ሶማሊያን መፍጠር” የሚል እሳቤ ይንቀለቀል... Read more »

ካራማራ ህብር ወለድ የድል ችቦ

ሀገራችን ኢትዮጵያ በጀግኖች አባቶቻችን ሉዓላዊነቷ እና የግዛት አንድነቷ ተጠብቆ የቆየች ሀገር ስለመሆኗ በርካታ የድል ምስክሮች አሉን። አርበኞቻችን በተለያየ ጊዜ ሊወራቸው የመጣን የጠላት ጦር በመመከት ሉዓላዊነታቸውን ሲያስከብሩ መቆየታቸው እንዲሁ በዝክረ ታሪካችን በኩራት ሲወሳ... Read more »

ካራማራ የአይበገሬነት ተምሳሌት

‹‹ያለ ውል ከሄደች ቆሎዬ በውል የሄደች በቅሎዬ›› የሚለው አባባል የሀገሬን ሰው የነፃነት እና የፍትህ ትርጉም የሚያሳይ ነው። ለዚህም ነው ኢትዮጵያ በየዘመኑ የመጣባትን ወራሪ ስትከላከል የኖረችው። አንድም ባርነት ውርደት ነውና ባሪያ ላለመሆን…!። ሁለትም... Read more »

 ዓባይ ግድብ-የትውልዱ ዓድዋ!

ዓድዋ የኢትዮጵያውያን አንድነት መገለጫ፣ የመላው ጥቁር ሕዝቦችና የነፃነት ታጋዮች የድል ታሪክ ነው:: የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያ አልፎ መላው አፍሪካውያን ለነፃነታቸው እንዲተጉና አንድነታቸውን እንዲያጠናክሩ መሠረት የሆነ ታላቅ ድል ስለመሆኑም ብዙሃን ይመሰክራሉ:: በተመሳሳይም የዓባይ ግድብ... Read more »

 ‹‹የዓድዋ ድል እና የሕዳሴ ግድብ የአልበገሬነት ተምሳሌቶች ናቸው››-ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል

ኢትዮጵያ በበርካታ ድልና የአርበኝነት ታሪኮች በዓለም መድረክ በሰፊው የምትታወቅ። ነፃነቷንና ክብሯን በማስጠበቅ ለአፍሪካ ብሎም ለዓለም ቀንዲል የሆነች ሀገር ነች። የውጭ ወራሪ ኃይል ሉዓላዊነቷን ለመድፈር በመጣ ቁጥር ከሊቅ እስከ ደቂቅ ከዳር እስከዳር በመነቃነቅ... Read more »

«የዓባይ ግድብን ወደ ፍጻሜ አድርሰን የዓድዋን ድል እየዘከርን ነን» – ፕሮፌሰር ጤናዓለም አየነው

የዓድዋ ድል ይሄ ትውልዶች እየኮራበት የሚቀጥል፤ የጥቁር ሕዝቦች የሥነልቦና ትጥቅ፤ የአንድነት ማሳያና የሕብረት ዋጋ የታየበት አንጸባራቂ ድል ነው። በትውልዶች ላይ ጽኑ የሀገር ፍቅርንና አርበኝነትን ያላበሰ ፤ በባህልና ታሪክ መኩራ ትን ያስተማረ ሕያው... Read more »