“የውጭ ባንኮች ሊወዳደሩን በሚችሉበት ዘርፍ ላይ በቂ ዝግጅት አድርገናል” አቶ አቤ ሳኖ

አቶ አቤ ሳኖ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት ገና የዩኒቨርሲቲ ተማሪ ሳሉ ነበር ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ጋር የተቆራኙት። የዚያኔ ባንኩ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ይማሩበት ከነበረው የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመምጣት ለተወሰኑ ተማሪዎች የሥራ ቅጥር ቃለ... Read more »

 ‹‹ግብርና ምርምር ላይ ኢንቨስት ካላደረግን ግብርናን ማሳደግና ማዘመን አንችልም›› – ፕሮፌሰር ንጉሴ ደቻሳ

ፕሮፌሰር ንጉሴ ደቻሳ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ከ1966 ዓ.ም ጀምሮ በግብርና ዘርፍ ቴክኖሎጂ በማፍለቅ፣ በማባዛት እና ለአርሶ አደሮች በማሰራጨት ረገድ በመሥራት የሀገሪቱን የምርት እና ምርታማነት አቅም... Read more »

የጌዲዮኖች ስምምነት

-ትብብር እና ፈተናዎችን መጋፈጥ – ለኢትዮጵያ እና እስራኤል ብልጽግና መረጋገጥ ኢትዮጵያና እስራኤል የቢዝነስ ፎረም ከግንቦት 5 እስከ 6 ቀን 2025 “የሁለትዮሽ ግንኙነትን በፈጠራ ማጠናከር” በሚል መሪ ሀሳብ በአዲስ አበባ የተካሄደ ሲሆን በኢትዮጵያና... Read more »

የሰበር ችሎት ስልጣን እስከምን ድረስ ነው ?

የሕግ መዝገበ ቃላት ሰበርን አንድ ሕጋዊ ሥልጣን ያለው አካል የሰጠውን የፍርድ ወይም የውሳኔ አስገዳጅነት ወይም ቅቡልነት መስበር፣ ዋጋ ማሳጣት (መሰረዝ)፣ ወይም መመለስ ነው ሲሉ ይበይኑታል:: የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕገ መንግሥት ሰበርን በሚመለከት በአንቀጽ 80... Read more »

 ‹‹የሒሣብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ መቋቋም የሀገር በቀል ኢኮኖሚው ውጤታማ እንዲሆን ያስችላል›› አቶ ፍቃዱ አጎናፍር የኢትዮጵያ የሒሣብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ ተጠባባቂ ዋና ዳይሬክተር

የኢትዮጵያ የሒሣብ አያያዝ እና ኦዲት በፋይናንስ ሪፖርት አዘገጃጀት እና አቀራረብ አዋጅ ቁጥር 847/2006 እና በሚኒስትሮች ምክር ቤት ደንብ ቁጥር 332/2007 የተቋቋመ መንግሥታዊ ተቋም ነው። ቦርዱ በሦስት ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ትኩረት አድርጎ... Read more »

“የ21ኛው ክፍለ ዘመን ክህሎቶች ላይ በስፋት እየተሠራ ነው” – ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሚኒስትር

እንደ ሀገር ምንም እንኳን ለሥልጣኔ ቀደምት ብንሆንም የኃያሉ ሀገራት ቴክኖሎጂ ማራገፊያ ከመሆን ያላለፍንበት ሚስጢርም ይኸው ነው። መንግሥት ይህንን የታሪክ ስብራት መቀየር ያስችል ዘንድ ከትምህርት ሥርዓቱ ጀምሮ እስከ ኢንዱስትሪው፤ ከቤተሰብ እስከ መንግሥታዊ ተቋማት... Read more »

ሃሳብ የደረቀባቸው ፖለቲከኞቻችን !

አንዳንድ ፖለቲከኞች አዝጎች ናቸው:: ከጊዜ ጋር የማይለወጡ፤ ከወቅቱ ጋር የማይዘምኑ ችኮ ፖለቲከኞች በየሥርቻው አሉ:: ትላንት ብቻ እያላዘኑ ዛሬን መሻሻል የማይፈልጉ የትላንት እስረኞች ፖለቲካችን ጥቁር ቀለሞች ናቸው:: ትላንት የሚዘምሩትን መዝሙር የዛሬውም ወጣት ሳያላምጥ... Read more »

‹‹የሁሉንም ክልል የዘር ፍላጎት፣ አቅርቦትና ሥርጭት የመከታተያ ሥርዓት ዘርግተናል›› – ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር)

– ሶፊያ ካሳ (ዶ/ር) የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ የኢኮኖሚዋ የጀርባ አጥንት የሆነውን የግብርናውን ዘርፍ ለማሳደግ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነች ትገኛለች:: በተለይም ለምርታማነት ማነቆ የሆኑ የግብዓት አቅርቦትን ችግር ለመፍታት ባሳየው ቁርጠኝነት ተጨባጭ ውጤት ማስመዝገብ... Read more »

«ለውጡ ክልሉን በአዲስ የታሪክ ምዕራፍ ለማስጓዝ አስችሏል»አቶ መለሰ በየነ

አቶ መለሰ በየነ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ ከጥቂት ዓመታት በፊት የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰላም እጦት ከሚታመሱት አካባቢዎች አንዱ ነበር። ጥቂት የማይባሉ የጥፋት የግጭትና የመፈናቀል ዜናዎችም በተደጋጋሚ የሚሰሙበት ነበር።... Read more »

ያሸነፈ ፍትህ

ጌታቸው አለምጸሀይ ክፍሉ በሚሠራበት የሥራ ተቋም ውስጥ የፋይናንስና ልማት ክፍል ውስጥ የሂሳብ ባለሙያ ሆኖ ያገለግላል። በዚህ የሥራ ዘርፍ ከ10 ዓመት በላይ የሆነው ጌታቸው በአጠቃላይ 20 ዓመታትን በሥራ አሳልፏል። የሥራ ቦታው ከእርሱ ረጅም... Read more »