የችግሮቻችን መፍቻ የሆነውን ሀገራዊ ምክክር ምን ያህል እየተጠቀምንበት ነው?

በኢትዮጵያ የፓርቲ ፖለቲካ ተጀመረ ተብሎ ከሚታሰብበት ከ1960ዎቹ ጀምሮ ያለውን የፖለቲካ ባህል ስናይ ከሀገር ይልቅ የራስን ጥቅም ፤ ከሕዝብ ፍላጎት ይልቅ የራስን ስሜት፤ ከሀገር ሕልውና የፓርቲ ሕልውና ማስቀደም ላይ ትኩረት ያደርጋል፡፡ ይህ ደግሞ... Read more »

“የሆኑ ሰዎች እንዲህ ስላደረግን እንዲህ ይደረግልን ስላሉ በምን መልኩ መንግሥት ይሆናሉ ” – አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት

ክፍል ሁለትና የመጨረሻው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ከትናንት በስቲያ በአዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መግለጫ ሰጥተዋል ። በወቅቱም ጋዘጠኞች የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል። በወቅቱም የፌዴራል... Read more »

የቅናት ዛር

ቅናት በሕይወት ውስጥ መርዛማ ከሆኑ ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው። የጓደኝነትን ክር የሚበጥስ ከሰው ጋር ያለ ግንኙነትን የሚያጠለሽ ነው ቅናት። የራስ ያሉትን የሚየሳጣ የሌላውንም ሕይወት የሚረብሽ እስከ ነፍስ ጥፋት የሚያደርስ ነው ቅናት። ቅናት... Read more »

“ሴቶች የሚሠሯቸው ምርምሮች መፍትሔ አፍላቂና ሊተገበሩ የሚችሉ ናቸው” ኡባ አደም (ዶ/ር)- የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት

በሀገራችን የሚገኙት አብዛኞቹ ዩኒቨርሲቲዎች በወንድ ፕሬዚዳንቶች የሚመሩ ናቸው። መረጃዎች እንደሚያመላክቱት ዩኒቨርሲቲዎችን የመምራት ዕድል የገጠማቸው ሴቶች በጣት የሚቆጠሩ ናቸው። ከእነዚህ ብርቅዬ ሴት ምሑራን አንዷ የድሬዳዋ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ኡባ አደም (ዶ/ር) ናቸው። የዛሬዋ እንግዳችን... Read more »

 “የትግራይ ሕዝብ የሚፈልገው ሰላም እና ልማት ነው” – አቶ ጌታቸው ረዳ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት

የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ ትናንት አዲስ አበባ ሸራተን አዲስ ሆቴል በክልሉ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መግለጫ ሰጥተዋል። በወቅቱም ጋዜጠኞች የተለያዩ ጥያቄዎችን አቅርበዋል። ከእነዚህም ፡-የፌዴራል መንግሥት በክልሉ ጉዳይ ጣልቃ እንዲገባ... Read more »

«በኢትዮጵያ የዘመነ እና የዳበረ የንግድ፣ የኮንፈረንስና የኤግዚቢሽን ማዕከል ዕውን ሆኗል» -አቶ ሲሳይ ገመቹ

-አቶ ሲሳይ ገመቹ የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል አክስዮን ማህበር ዋና ሥራ አስኪያጅ የዛሬው ወቅታዊ ጉዳይ እንግዳችን በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ዶ/ር ተመርቆ አገልግሎት መስጠት የጀመረው የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል ዋና... Read more »

ዲጂታል ቴክኖሎጂ እና ዘርፈ ብዙ ፋይዳዎቹ

ዓለማችን በተለያየ የእድገት ሂደት ውስጥ ስትጓዝ ቆይታለች፡፡ ግብርና የመጀመሪያውን የሰው ልጅ ስልጣኔ ያመጣ ሲሆን፤ በተራው ደግሞ የተሻለ ካፒታልና የሰለጠነ የሰው ኃይል ለሚሻው የኢንዱስትሪ ዘርፍ ቦታውን አስረክቧል፡፡ የኢንዱስትሪው ዘርፍ በርካታ ሀገራትን ለዕድገትና ለብልፅግና... Read more »

‹‹ስታርት አፕ ›› ቀጣዩ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ምሶሶ – አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ

– አቶ ሰላም ይሁን አደፍርስ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢኖቬሽንና ‹‹ስታርት አፕ›› ልማት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ኢትዮጵያ ከዘመኑት እኩል ዘምና ከፍ ያለች ሀገር እንድትሆን የቴክኖሎጂ ፋይዳ ከምንለው በላይ ትልቅ ነው። ካደጉት ሀገራት እኩል ለመራመድም... Read more »

 ‹‹አንድ ሰው 45 ቀን ከሠራ የማህበራዊ ዋስትና አባልነት ተጠቃሚ መሆን ይችላል›› – አቶ አባተ ምትኩ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ ዋስትና አስተዳደር ዋና ሥራ አስፈፃሚ

የመንግሥት እንጂ የግል ድርጅት ውስጥ ተቀጥረው ለሚሠሩ ሠራተኞች በመንግሥት ደረጃ ራሱን ችሎ ማህበራዊ ዋስትና የሚሰጥና ጥበቃ የሚያደርግ ተቋም በኢትዮጵያ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልነበረም። ይሁንና ከ2003 ዓ.ም ጀምሮ የግል ድርጅት ሠራተኞች ማህበራዊ... Read more »

 “በዓለም ታሪክም አምስት አውሮፕላን የጣለ ጀግና የአየር ኃይል ተዋጊ አላውቅም” ብርጋዴር ጀነራል ዋሲሁን

በ1966 ዓ.ም የመንግሥት ለውጥ መደረጉን ተከትሎ ኢትዮጵያ የተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ አልነበረችም። ይህንን ሁኔታ አንደመልካም አጋጣሚ በመጠቀም ታላቋን ሱማሊያ የመመስረት ቅዥት ውስጥ የገባው የሱማሊያ መንግሥት ሀሳቡን እውን የሚያርግ መስሎት ኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈጽሟል።... Read more »