«የህብረተሰቡ የመክፈል አቅም ሲያድግና የጤና መድኑ አቅም ሲጎለበት ሁሉንም የጤና እክሎች የሚያካትት ይሆናል»ወይዘሮ ፍሬህይወት አበበ የኢትዮጵያ ጤና መድን ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር

አስመረት ብስራት አስቀድሞ በሚደረግ አነስተኛ መዋጮ ወይም ክፍያ ግለሰቦች ወይም ቤተሰቦች የጤና መታወክ ባጋጠማቸው ጊዜ ካልታሰበ ከፍተኛ የህክምና ወጪ የሚጠበቁበት ስልት የሆነው ጤና መድን ከፅንሰ ሃሳቡ ጀምሮ እስከአሁን የመጣው መንገድ ምን ይመስላል?... Read more »