‹‹የምትኖርለት ዓላማ ከሌለህ እየኖርክ አይደለም›› የሚል ዝነኛ አባባል አለ። የሚኖርለት ዓላማ የሌለው ሰው እየኖረ አይደለም፤ የሚኖርለት ዓላማ ለሌለው ሰው በመኖር እና ባለመኖር መካከል ያለው ልዩነት ምንም ነው እንደማለት ነው። ‹‹የምትሞትለት ነገር ከሌለህ... Read more »
ባለፈው ቅዳሜ የጉለሌ የተቀናጀ የልማት ሥራዎች አካል የሆነውን ጉለሌ የእንጀራ ፋብሪካ ግቢ የመጎብኝት ዕድል አጋጥሞኝ ነበር። ከእንጀራ ፋብሪካው በላይ ቀልቤን የያዘው የግቢው አረንጓዴ ነው። የማይታይ የአትክልት አይነት የለም። የባከነ የሚባል ቦታ የለም።... Read more »
አገልግሎት ሰጪ ተቋማት በሥራ ቅልጥፍና እና በሠራተኞች ሥነ ምግባርና ትህትና በተደጋጋሚ ሲታሙ ይሰማል። ተገልጋዩን የበለጠ የሚያማርረው ደግሞ የሰልፍ ብዛት ነው። በሁሉም ቦታ ወረፋ አለ፤ በተለይም እንደ ባንክ እና ገቢዎች ያሉ ገንዘብ የሚንቀሳቀስባቸው... Read more »
በሕግ ቋንቋ ብዙ ዝርዝር ጉዳዮች ቢኖሩትም፤ በደምሳሳው ስናየው አዋጅ ማለት የአንድን ጉዳይ አሠራር ለሕዝብ ማሳወቅ ማለት ነው። አንድ ተቋም የሚሠራቸውን ሥራዎች በምን አይነት መንገድ እንደሚሠራቸውና በምን ላይ የተወሰነ እንደሆነ ማሕቀፉን ማሳወቅ ማለት... Read more »
ልዩነት ተፈጥሯዊ ነው። ሁሉም ሰው አንድ አይነት ምንነትና ማንነት እንዲኖረው አይጠበቅም። እንዲያውም በሠለጠነው ዓለም ትልቁ የልዕልና መገለጫ ልዩነትን ማክበር ነው። የሠለጠኑ ናቸው በሚባሉት የምዕራባውያን ሀገራት አንዱ መገለጫ የግለሰቦች ልዩነት መከበር ነው። አንድ... Read more »
ነገርየው ሲጀምር ዓለም አቀፍ ፖለቲካዊ መልክ የነበረው ነው። ምንም እንኳን የተጀመረው በአሜሪካና አውሮፓ ሀገራት እንደነበር ቢነገርም እየቆየ ሲሄድ ግን የሶሻሊስት አገራት ንቅናቄ መስሏል። በእርግጥ ነገሩን ያጧጧፉትም የሶሻሊስት ሀገራት ናቸው። ብዙ ዝርዝር ምክንያቶች... Read more »
ከሄደበት ሰመመን የፕሮፌሰር ሃሮልድ ሃሳብ መለሰውና መቆያ ይሆናቸው ዘንድ ለሃኖስ “ስትበሉ ችኮላ፣ ትምህርት ለመጨረስ ችኮላ፣ ሥራ ለመቀጠር ችኮላ፣ በእዚህ አንጻርማ ለመሞትም ትቸኩላላችሁ፤ ይለን ነበር” አላት ነብዩ ነገር የተሰነቀረበት ይመስል ጺሙን እየላገ።... Read more »
‹‹ሰው እንደቤቱ እንጂ እንደጎረቤቱ አያድርም›› የሚል አባባል አለን፡፡ በበዓል ሰሞን ይህ አባባል ይደጋገማል፡፡ መልዕክቱም፤ ጎረቤት ይህን አደረገ ብለን ያለአቅማችን ማድረግ የለብንም ለማለት ነው፡፡ ጎረቤት በግ የመግዛት አቅም ቢኖረው፤ የእኛ አቅም ደግሞ ዶሮ... Read more »

ቡና ኢትዮጵያውያን በጋራ የሚጠጡት የአብሮነታቸው መገለጫ ነው:: ‹‹ነው አልኩ እንዴ?›› የለም የለም አሁን እንኳን ነበር ማለት ሳይሻል አይቀርም:: ምክንያቱም ከጎረቤት ጋር ቡና መጠጣት፣ ማህበራዊ ግንኙነትን ማጣጣምና ለማህበራዊ ችግሮች የጋራ መፍትሔ ማምጣትኮ ድሮ... Read more »
በጠዋት ተነስቼ ከቤት ወደ ሥራ ቦታ የሚወስደኝን ትራንስፖርት ለመያዝ ወደ ዋናው መስመር እሄዳለሁ:: እዚህ ቦታ ላይ ሁሌም የሚያጋጥመኝ ጽዳቶች በኃይል የሚጠርጉት እንደ ጉም ዕይታ እስከሚጋርድ የሚጨስ አቧራ ነው:: የተቆፋፈረ መሬት ለምን እንደሚጠርጉት... Read more »