ራስን መሆን

መቼም በዚህ ምድር ላይ ራስን እንደመሆን የሚያስደስት ነገር የለም። የብዙ ሰዎች ችግር ግን ራስን አለመሆን ነው። ራስን መሆን ቢያቅት እንኳን ራስን ለመሆን የሚደረግ ብርቱ ጥረት በብዙ ሰዎች ዘንድ አይታይም። ብዙዎችም ራስን ከመሆን... Read more »

 ጎበዝ ተማሪ የመሆን ሚስጥር

የዘንድሮ የአስራ ሁለተኛ ክፍል ተማሪዎች ሆይ! መቼም በ2015 ዓ.ም የመልቀቂያ ፈተና የወሰዱ ተማሪዎችን ውጤት ሰምታችኋል፡፡ እጅግ አስደንጋጭ ነበር፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ 3 ነጥብ 2 ከመቶ ያህሉ ብቻ ተማሪዎች ነበሩ ፈተናውን ማለፍ የቻሉት፡፡... Read more »

አእምሮን እየጎዱ ያሉ ቀላል ልማዶች

አእምሯችን የሰውነታችን ዋነኛ አንቀሳቃሽ ክፍል ነው፡፡ ያለ አእምሯችን ምንም ማድረግ አንችልም። አእምሯችን ሲጎዳ ሃሳብ ማመንጨት የለም፡፡ እንደልባችን ሰውነታችንን ማዘዝ ይሳነናል። ጤናማ ሕይወት አይኖረንም፡፡ ለዛም ነው የአእምሮ ጤና የሁሉም የሰውነት ክፍል ጤና ነው... Read more »

 የምናባዊ ዕይታ ኃይል

የሰው ልጅ ወደዚች ምድር ከመጣ ወዲህ እያንዳንዱን ነገር መተግበር የሚጀምረው ከሃሳብ ነው፡፡ ሀሳብ ዘር ነው፡፡ የተዘራ ዘር ደግሞ ይበቅላል፡፡የዘራነው ዘር የስንዴ ከሆነ ስንዴ ይበቅላል፡፡ የዘራነው ዘር ማሽላ ከሆነ ማሽላ ይበቅላል ∙ ∙... Read more »

 ተስፋ መቁረጥ ለምን?

ልክ የዛሬ ዓመት አንድ ወጣት የዚህ ዓለም ኑሮ እንደመረረውና በራሱ ተስፋ እንቆረጠ ተናግሮ ይህችን ምድር በራሱ ፍቃድ ተሰናብቷል፡፡ በቅርቡ ደግሞ በተመሳሳይ አንዲት ወጣት ‹‹ዓለማዊ ኑሮ በቃኝ፤ ያኛው ዓለም ይሻለኛል እናንተም ወደእኔ ኑ››... Read more »

 ከውድቀት እንዴት መነሳት ይቻላል?

በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና አስደንጋጭ ውጤት ተመዝግቧል፡፡ በሀገሪቱ በአጠቃላይ ለፈተና ተመዝግበው ከተፈተኑት ውስጥ ማለፍ የቻሉት 3 ነጥብ 2 ከመቶ ያህሉ ብቻ መሆናቸውን ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ለዚህ ዝቅተኛ ውጤት መመዝገብ ታዲያ በየደረጃው... Read more »

መጋቢ አዕምሮ የኑሮ ውድነትን እንዴት መቋቋም ይቻላል?

በአሁኑ ጊዜ ኑሮ በሰዎች ላይ እያደረሰ ያለው ሁለንተናዊ ጫና ይህ ነው ተብሎ ሊገለፅ አይችልም:: የኑሮ ውድነቱ ጣራ ነክቷል:: በኑሮ ውድነት ያልተፈተነ የህብረተሰብ ክፍል የለም:: ከደሃ እስከ ሀብታም ድረስ በኑሮ ውድነት ተማሯል:: ዋጋ... Read more »

 ሰውና የ“ከ− እስከ” ጉዞው

ወደ መጣሁባት ምድር፣ እስክመለስባት በክብር፤ ሰውን ከማስደሰት በቀር፣ አይወጣኝም ክፉ ነገር። (ተወዳጇ ድምፃዊት ብዙነሽ በቀለ) መጽሐፉ የሰውን ልጅ የ“ከ— እስከ” ጉዞ በግልጽ ሲያስቀምጥ “አፈር ነህና ወደ አፈር ትመለሳለህ” በማለት ነው። ይህ ማለት... Read more »

 ዘመን እና እውነት

ድሮ ድሮ ውሸት በኢትዮጵያ ውጉዝ ከመ አሪዎስ ነበር አሉ የሚባለው። በጥንታዊቷ ኢትዮጵያ ዋሽቶ መኖር እንኳን ሊደረግ የሚታሰብ አልነበረም። ጥንት አንድ ሰው ዋሸ ማለት ከሰውም ከፈጣሪውም ተጣላ ማለት ሲሆን፣ ተመልሶ ለመታመን የሕይወት ዘመኑ... Read more »

 የአደባባይ በዓላትና የገጽታ ግንባታ ሚናቸው

የአደባባይ በዓላት አይነታቸው ብዙ ነው። መንፈሳዊ የሆኑ እንዳሉ ሁሉ፣ ዓለማዊ የሆኑም ሞልተዋል፤ ልዩነታቸው የሚታወቀው ሚዛን ላይ ሲቀመጡ ብቻ ነው። በዓለማችን ላይ አገራት “ያደጉ” (የበለፀጉ) እና “በማደግ ላይ ያሉ” (በቅርብ ጊዜ ውስጥ እየተለወጠ... Read more »