
በህይወትህ ጠንክረህ በመስራትህ አንዳች ስኬት ሲገጥምህ ያንተን ሞራል ከማነሳሳት ባለፈ ሌሎች ዓይኖች ወዳንተ እንዲያማትሩ ምክንያት ትሆናለህ። ይሁንናም በጥረትህ ወቅት የገጠመህን ተግዳሮት እያሰብክ ከቆዘምክ እናም እንዲህና እንዲያ ባይሆን ኖሮ የስኬታማነቴ ጊዜ ከዚህ ይፈጥን... Read more »

ውድ ወገኖቼ ፣ ጥሪያችንን አክብራችሁ ወደጉባኤው አዳራሽ ስለመጣችሁ አመሰግናለሁ፤….. ውድ እንግዶቻችን ያደረግሁላችሁን ጥሪ አክብራችሁ ወደ ሰርጉ ሥነሥርዓት ለመታደም ስለመጣችሁ ሁላችሁንም በተጋቢዎቹ ሙሽሮችና ወላጆቻቸው ስም ማመስገን እወዳለሁ። …. ውድ ምዕመናን ለምስጋና ወደቤተ እምነታችን... Read more »

ይሄ ሕይወት የሚሉት ጣጣ ካልቸገረ በቀር እዚያው ሞልቶ እዚያው አይፈላም፤ እያዘገመ ዳገት ያወጣል ፤ እያንደረደረ ቁልቁለት ያስኬዳል:: ልቡ ለዚህ ያልተዘጋጀ ሰው፣ “ዳገት እርሙ ሜዳ ወንድሙ” ይሆንና ተስፋ ይቆርጣል ፤ ሁሉም በፍርርቅ እንደሚሄድ... Read more »
“የህይወት ጉዞ ሲከብድህ አንተ ክብደት ጨምረህ መንገድህን ቀጥል።” ይህ የቆየ አባባል ነው። በሌላ አባባል ችግር ሲገጥምህ ችግሩን ለማስቸገር በሃይልም በጥበብም በርታ እንጂ ችግሩ እንዲያሸንፍህ እድል አትስጠው። ይህንን አውቀውበት፣ ጉዟቸውን የሚቀጥሉ ሰዎች ጥቂት... Read more »
ኢትዮጵያችን ድንቅ ምድር ናት:: የድንቅነቷ መነሻ ደግሞ ሕዝቧና አኗኗሩ ከዚህም ውስጥ የሕዝቦቿ ሥነ- ቃልም ነው:: የዛሬ ነገሬ ማጠንጠኛም እርሱ ነው:: እንደሚታወቀው ሥነ-ቃል ከትውልድ ወደትውልድ በአፍ የሚተላለፍ ሀብት ነው:: በአፍ ይተላለፍ እንጂ፤ አይዛነፍም... Read more »
ኢትዮጵያችን ለኢትዮጵያነት በብዙ ታላላቅ ገድሎች ውስጥ አልፋለች። ካለፉት 400 ዓመታት ወዲህ እንኳን ያለውን የፀረ ወራሪ ታሪኳን ብናይ፣ ፖርቱጋሎች መጡ በዘዴ ተመለሱ፤ ግብፆች መጡ በተደጋጋሚ ድል ተነሱ ፤ ቱርኮች ወረሩን የሃፍረት ጽዋ ጠጡ፤... Read more »
ወይ ጉድ ዛሬ ደግሞ ስለምን ልታወጋን ነው? ብላችሁ የምትጠብቁኝ አንባቢያን ሆይ!… ዛሬ ይቅርታ መጠየቅ ስለማያስፈልጋቸው ጉዳዮች ነው የማወጋችሁ:: አዎ ሰውን ይቅርታ የማንጠይቅባቸው ነገሮች አሉን:: በቅድሚያ ይቅርታ ልጠይቅበት ወይ ልትጠይቁበት አይገባችሁም ብዬ የምለው... Read more »
ባለፈው ሳምንት ፅሁፌ፣ ሚስቶች በባሎች ላይ የማይወዷቸውን ነገሮች ምንነት ለመዳሰስና ለማሳሰብ ሞክሬ ነበረ። በዚህኛው ሳምንት ጽሑፌ በዚያኛው ሳምንት ያልኩትን ግልባጭ ላነሳባችሁ አልፈልግም። ይሁንናም ሁለቱም የሚጋሩት አዳማዊ ባህሪ አለና፤ ሁለቱም ሥጋ ለባሾች ናቸውና... Read more »

መቼም ኑሮን የመሰለ ነገር የለም፡፡ ኑሮህን ልብ ብለህ ብትከትበው የኮርስ ቁጥር አይሰጠው ” ኮንታክት አወር “ አይወሰንለት እንጂ፤ በየዩኒቨርሲቲ ፕሮፌሰር ያልተቀጠረለት ግሩም መምህር ነው፡፡ ይህንን ያልኩት በራሴ የተጓዝኩባቸውን የህይወት ምዕራፎችና ጊዜያት ልብ... Read more »
ሁሉም የሰው ልጅ ህሊና የሚባል ሚዛን አብሮት ተፈጥሯል። አምልኮተ ሥርዓቱ ምንም ሆነ ምን፣ የሚከተለው የዕምነት ዘውግ ምስራቃዊም ሆነ ምዕራባዊ ደግም ሆነ ክፉ፣ መራራም ሆነ ጣፋጭ ሰው በመሆኑ ብቻ ይህን መለየት የሚችልበት ህሊና... Read more »