«እውነታን ስንሸፋፍን ያልሆነውን መምሰል ያምረናል» ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ

በእኔ እምነት ኢትዮጵያዊ አራዳ ገመና የለውም። ብዙ ነገሮቻችን ላይ ችግር የፈጠረው ገመና ይመስለኛል። በነገራችን ላይ በገመና እና በአይነኬነት (Taboo) መካከል ልዩነት አለ። አይነኬነት (ታቡ) የሚባሉት ማህበረሰቡ ተስማምቶ የማይላቸው፣ በአደባባይ የማይነገሩ ነገሮች ናቸው።... Read more »

“የለውጥ አስደናቂው ነገር እንቅስቃሴ ሳይኖር ለውጥ አለመኖሩ ነው”- አገልጋይ ዮናታን አክሊሉ

ከለመድኩት መድረክ እና ቦታ ለየት ያለ ስለሆነ ለእኔ ይህ መድረክ የመጀመሪያዬ ነው፡፡ ስለዚህ ብዙም ልምድ ስለማይኖረኝ ትረዱኛላችሁ ብየ አስባለሁ፡፡ መጋቢ ሐዲስ እሸቱ ከሃይማኖት ቦታ አልፎ እንዴት ስለአገር መወራት እንዳለበት አስተምረውኛልና እርሳቸውን አመሰግናለሁ፡፡... Read more »

‹‹የአይጥነትን ሚና አክቲቪስቶች ይዘውታል›› – ደራሲ እንዳለጌታ ከበደ

መብራት በፈረቃ ነው ከተባለ ወዲህ ትውልዱ ስለጄኔሬተር እንጂ ስለጄኔሬሽን የሚያስብ አልመሰለኝም ነበር፤ ይህን ያህል ሰው በመገኘቱ ደስ ብሎኛል። ‹‹መፍትሔው ኢትዮጵያዊነት ነው›› የሚል ነው ርዕሱ፤ እኔ ደግሞ ኢትዮጵያዊ አራዳ በሚል ርዕስ ነው የማቀርበው።... Read more »

‹‹ብዙዎቻችን ጥሩ ሰው የመሰልነው ሥልጣን ስላጣን ነው›› መጋቢ ሀዲስ እሽቱ አለማየሁ

 መድረክ ላይ የሚታዩና የሚሰሙ ሰዎች አሉ። መልክ ያላቸው የአይን ምግቦች አሉ፤ ተናጋሪ የሆኑ የጆሮ ምግቦች አሉ። ሁለቱንም ያሟሉ ደግሞ ሊኖሩ ይችላሉ። እኔ ግን መሰማት ነው ዕድሌ መሰለኝ፤ ወይም እዚህ አካባቢ ነው እንጀራዬ።... Read more »

ከጥቂቶቹ አንዱ መሆን!

 – የመሪ ርሃብ የዓለማችን የርሃብ የስንዴ እና የበቆሎ አይመስለኝም። የትክክለኛ መሪ እንጂ። ዓለም ሁሌም በተለየ ርሃብ ውስጥ እንድትኖር ያደረገ እና ያልተመለሰ ጥያቄ፤ ጥቂቶች የተገበሩት ፣ ብዙዎች ሞክረው ያላሳኩት ፣ በርካቶች ምን አለ... Read more »