
አሁን አሁን የወንጀል አይነቶች እየበረከቱና እየረቀቁ መሆናቸውን ስንሰማ ወደየት እየሄድን ነው ብለን ራሳችንን እንድንጠይቅ ያደርገናል። የወንጀልና ወንጀለኞች መብዛት ለምን ይሆን ብለን እንድናስብ ያደርገናል፤ የፍትህ ውሳኔዎች ክብደትና ቅለትንም እንድንመዝን እንገደዳለን። በከተሞች አካባቢ የቤት... Read more »

ሰውየው ከቦረና እስከ ሰበር ድረስ ዘልቀው የማይደፈረውን ደፍረው፤ ጥርሳቸውንም ነክሰው መብታቸውን ለማስከበር ጥረታቸውን ጀምረዋል፡፡ ወዲህ ደግሞ የተባበሩት መንግስታት የልማት ድርጅት ቀጥታ ፍርድ ቤት ለመቅረብ አይገደድም፡፡ በዛሬው ዕትማችን የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ሰበር... Read more »

ፈርጣማ ወጣት ነው። ዕድሜው ከሃያዎቹ መጨረሻ አይዘልም። ወጣት አድማሱ አብረሃም ሥራ የለውም፤ በትምህርቱም ብዙ አልገፋም። በተቃራኒው ምኞቱ ትልቅ ነው። ሃብታም መሆን ይፈልጋል። ነገር ግን ሃብታም ለመሆን የሚያስችለውን መንገድ አይከተልም። ሠርቶ ጥሮና ግሮ... Read more »

በገጠር አካባቢ የተወለዱት ህፃናት እያዩ የሚያድጉትና ከፍ ሲሉም የሚሰሩት ስራ ነው እረኝነት። በገጠር ሴትም ሆነ ወንድ እረኝነትን ሳይሞክር እና ቤተሰቡን ከብቶች በመጠበቅ ሳያገለግል የሚያድግ ልጅ አይኖርም። የእረኝነት ስራው የሚሰራው ደግሞ ከአካባቢያቸው ራቅ... Read more »

እናትነት ፍፁም በማይተካ ደስታ ልጅን በጥልቀት መውደድ ነው። የደግነት፣ የሩህሩህነት፣ የሁሉን ቻይነት…መገለጫ ጭምር ነው። ልጅን በማህፀን ውስጥ ለወራት መሸከም፣ ከዚያም መውለድ፤ ጡት አጥብቶና ተንከባክቦ ማሳደግ ነው። የዕድሜ ልክ ትስስር የሚፈጥር በህይወት ዘመን... Read more »

በሕይወት ጉዞ ውስጥ መውለድ መክበድ፤ ዘር መተካት ያለና ወደፊትም የሚኖር ጉዳይ ነው። በተለይ እንደ ኢትዮጵያ አይነት ቤተሰባዊ ትስስሩ የጠበቀበት አገር ማግባትና መውለድ የሕይወት አንዱ ግብ እንደሆነ ይታመናል። ለዚህም ነው ብዙ ጊዜ ለአቅመ... Read more »

የሰው ልጅ ለመኖር በርካታ ጥረቶችን ያደርጋል። ለመኖር ብሎም ጥሪት ለማፍራት ጥሮ ግሮ ገንዘብ የሚያገኝበትን መንገድ ይፈልጋል። አንዳንዱ ተምሮ ስራ ሲይዝ የመማር እድል ያላገኘው ደግሞ በትንንሽ ስራዎች ላይ ይሰማራል፤ በንግድና በግብርናው አለሁ ብሎ... Read more »
በለምለሙ የገጠር ቀበሌ ነው ተወልዳ ያደገችው። ይህ ቀረሽ የማትባል ቆንጆ የሆነችው ወጣት ለቤቱ ሶስተኛና ብቸኛ ሴት ልጅ ናት። ለመጀመሪያ ጊዜ ሴት ልጅ ያገኙት እናቷ የረሀቤ መድሃኒት ሲሉ የራብ ብለው ስም አውጡላት። የራብ... Read more »

በፍቅር ላይ የተመሰረተ ትዳራቸውን ለማቅናት ሁለቱም ደፋ ቀና የሚሉ ባልና ሚስት ናቸው። ፍቅራቸው ከቤት አልፎ ለሌሎች የሚታይ የተለየ አይነት ነው። ከማጣት እስከ ማግኘት በጋራ ያሳለፏቸውን ቀናት በትዝታ ማህደሮቻቸው በደማቅ ቀለም ፅፈዋል። መደጋገፍ... Read more »

ጋብቻ ማለት በስነ ልቦና፣ በስነ አእምሮ እና አካላዊ ጥምረት ቤተሰብ ለማስተዳደር ወይም ለመምራት አንድ ወንድ እና አንድ ሴት ባልና ሚስት ሆነው ወደውና ፈቅደው በፍቅር የሚጣመሩበት ትልቅ የቤተሰብ መመስረቻ ነው። በሂደቱም ያዳበሯቸውን ማህበራዊ... Read more »