የወታደራዊ ሎጀስቲክ መሃንዲሱ ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ

 ሜጀር ጄኔራል ገዛኢ አበራ ከአባታቸው ከቀኝ አዝማች አበራ ደስታ እና ከእናታቸው ከወ/ሮ ሙሉ አብርሃ በትግራይ ክልል በማዕከላዊ ዞን በአክሱም ከተማ ጥር 1953 ዓ.ም ተወለዱ። እድሜአቸው ለትምህርት እንደደረሰ አክሱም አብረሃ ወአፅብሃ ትምህርት ቤት... Read more »

ደፋር፣ ጀግናና ታማኝ ታጋይ

 አቶ እዘዝ ዋሴ ከአባታቸው ዋሴ መንግስቱ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ የውብዳር ቢወጣ በ1957 ዓ.ም በቀድሞ ጎንደር ክፍለ ሃገር በደብረታቦር አውራጃ ፤በአሁኑ ደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ በስኳ በርጉት ቀበሌ ተወለዱ ።የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርታቸውንም በተወለዱበት... Read more »

የለውጥ ሃሳቦችን አመንጪና መፍትሄ ሰጪ

አቶ ምግባሩ ከበደ ከአባታቸው አቶ ከበደ አውነቱ ከእናታቸው ወይዘሮ የሺ ውበቱ ሐምሌ 23 ቀን 1966 ዓ.ም በቀድሞው ጎንደር ክፍለሃገር በደብረ ታቦር አውራጃ በአሁኑ የደቡብ ጎንደር አስተዳደር ዞን ወረሃ ወረዳ ልዩ ስሙ ወፍ... Read more »

ለህዝቦች ፍትሀዊ ተጠቃሚነት የተጉ

ዶክተር አምባቸው መኮንን ከአባታቸው ከአቶ መኮንን ሲሳይ እና ከእናታቸው ከወይዘሮ አማን እንደብልሀቱ በጋይንት አውራጃ በአሁኑ የደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ ልዩ ስሙ አቄቶ ኪዳነ ማርያም ቀበሌ ተወለዱ፡፡ እድሜያቸው ለትምህርት እንደደረሰ አንደኛ... Read more »

ሰዓረ – የጀግና ሰራዊት ሞዴል ጀነራል

ከትጥቅ ትግል ጀምሮ ላለፉት 42 ዓመታት አገራቸውንና ህዝባቸውን ያገለገሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ሰዓረ መኮንን የህይወት ታሪክ የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ እና ጠቅላይ... Read more »

ውሀ ቢወቅጡት እምቦጭ !

አንድ ነገር በተደጋጋሚ እየተሰራ ለውጥ ሳይመጣ ሲቀርና ተመልሶ በነበረት ሲሆን ውሀ ቢወቅጡት እምቦጭ ይላል ሀገርኛው አባባል፡፡በጣና ሀይቅ ላይ የተከሰተው አረምም በአካባቢው ማህበረሰብ ዘንድ እምቦጭ የሚለውን ስያሜ ያገኘው አረሙን ለማጥፋት የተሰራው ስራ ውጤት... Read more »

የአየር ብክለትን በደን ልማት

የአካባቢ ደንና አየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን የአየር ብክለት ቁጥጥርና ክትትል ከፍተኛ ባለሙያ አቶ መሠረት አብዲሳ በዓለም አቀፍ ደረጃ በየዓመቱ ወደ ሰባት ሚሊዮን ሕዝብ በአየር ብክለት እንደሚሞት ይጠቅሳሉ። በውጪ አየር ብክለት 4ነጥብ2 ሚሊዮን... Read more »

‹‹ጥበብ የጎደለው ውሳኔ የወደፊት ሕይወትን ያበላሻል›› – መምህር አሸናፊ ከበደ

«ወጣትነት ውበት ነው፤ ወጣት ኃይል ነው፡፡ ትኩስ ጉልበት፣ንቁ አዕምሮና ፈጣን እንቅስቃሴ ያለበት። የደሙ ሙቀትና የጡንቻው ንዝረቱ በገፅታው ላይ የሚነበብበት፤ አፍላ ስሜት የሚፈታተንበት፣ ለወደደው ሕይወት የሚሰጥበት…» ይላል ደራሲ ሲሳይ ንጉሱ፤ የዛሬ የህይወት እንዲህ... Read more »

“ለእኔ ትልቁ ሽልማት የአገሬ ሰዎች የሰጡኝ ክብር ነው” - ዲዛይነርና ሞዴሊስት ሰናይት ማሪዮ

ጸሐፊው ይፃፍ፤ ሰዓሊውም ይሳል፤ ሙዚቀኛውም ያንጎራጉር:: ያልወጣ የታፈነ የተዳፈነው ሁሉ ይገለጥ:: ልቡን የሚያነፃ እና የልቦና አይኑን የሚከፍት በውበት ውስጥ የሕይወትን ታላቅ ፀጋ ይጎናፀፋል፤ ብሎም ይከውናል:: ለእነዚህ የጥበብ ሰዎች ደግሞ የሀሳብ መገኛ ስለሆኑ... Read more »

«መስጠት ሰጪን ያዘጋጃል»  – ወይዘሮ ዝምታወርቅ ነጋሽ

 ወይዘሮ ዝምታወርቅ ነጋሽ ይባላሉ። በሥራዎቻቸው ታዋቂ፤ በብዙዎች ደግሞ የሚመሰገኑ የተቸገረን ረጂ፣ አስተዋይና ታታሪ እናት ናቸው። እኔም ይህንን ይዤ ነበር ከእርሳቸው ዘንድ ብዙ የህይወት ተሞክሮ እንዳለ በማሰብ ያሉበት ድረስ ያመራሁት። እውነትም ካሰብኩት በላይ... Read more »