
በቀድሞ ዘመናት የአሁኖቹ የመናገሻ፣ የወጨጫና የአዲስ ዓለም አካባቢዎች እንደዝነኛው ጨንገሬ ሶኪ እና እንደ ሁኪ ጉላ ባሉት የሜታ ኦሮሞ መሪዎች ስር በባላባትነት የግዛት ወሰን ውስጥ የነበሩ ናቸው። ንጉሰ ነገስት አጼ ምኒልክ ለመጀመሪያ ጊዜ... Read more »
ሙዚቃ ማለት የዓለም ቋንቋ ነው። ሰዎች አብዛኛውን ስሜታቸውን ማለትም ኀዘናቸውን፣ ደስታቸውን፣ ትዝብታቸውን፣ ቁጭትና ምሬታቸውን፣ ፍቅራቸውን ወዘተ… በዜማ የሚገልፁበት ቋንቋ እንደሆነ የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ። ሙዚቃ የሰው ልጅ ምድር ላይ መኖር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ... Read more »
የትልቅ ስነፅሁፍ ባህሪያት ውበት፣ ጠንከር ያለ ሃሳብ፣ ለስሜት ቅርብ መሆን፣ በምናብ ሲራቀቅ፣ ደራሲው የራሱ የሆነ ለዛ ሲኖረው፣ በግዜ የተፈተነ፣ ለህይወት የሚጠቅም ዋጋ ሲኖረው ነው። እንዲሁም ለብዙ ሰዎች ትርጉም የሚሰጥ ሲሆን፣ ዓለምአቀፋዊነት ሲላበስ... Read more »
እንጉርጉሮ ለስለስ ባለ ድምጽ የሚዘፈን ወይም የሚዜም ኀዘንና ብሶት፤ የደስታ ስሜት የሚገለጽበት፤ ሥላቃዊ ወይንም ለዘኛ ጨዋታ የሚሰማበት የዜማ ወይም የቁዘማ ስልት ነው ። በመላ ሀገራችን በግብርና ሥራ የሚኖሩ አርሶ አደሮች እንደ ጃርት፣... Read more »
«ለጋሽ ነኝ» ኮንሰርት ተካሄደ በሐበሻ ዊክሊ አስተባባሪነት ትናንት መስከረም 17 በሞዛይክ ሆቴል የተዘጋጀው «ለጋሽ ነኝ» ኮንሰርት ለሙዚቀኛ ሙሉቀን ታከለ የህክምና ወጪ የሚሆን ገቢ የማሰባሰቢያ ፕሮግራም ነው:: የመግቢያ ዋጋው መደበኛ 300 ብር፣ ቪአይፒ... Read more »
የአቢሲንያ ሽልማት ድርጅት በሀገራችን በ641 መስኮች፤ በአፍሪካ በ69 እና በዓለም አቀፍ ደረጃ በ68 ዘርፎች በጠቅላላው በ706 የሙያ ዘርፎች ሽልማት ይሰጣል። በዚህ ረገድ ድርጅቱ ጳጉሜን 3 ቀን 2011 ዓ. ም በኦሮሞ ባህል ማዕከል... Read more »
ልዩ ግርማ ሞገስ አለው፤ በሚያስገርሙ፣ በሚያስደስቱና ለዘመናት በማይደበዝዙ አያሌ ክስተቶች የተሞላ ነው። ከተፈጥሮ ቅኝት ጋር ያለው ውህደትና መስተጋብር አጃኢብ የሚያሰኙ ሁነቶችን አስከትሎ የመጣው የመስቀል በዓል ዛሬም ዓለምን ብቻ ሳይሆን እኛን የባህሉን ባለቤቶች... Read more »

የመጽሐፉ ስም፡- 666 ሳይንሳዊ ምስጢራት ግብረሶዶማዊነት፣ዕፅ… ደራሲ፡- ዐብይ ይልማ የገጽ ብዛት፡- 212 ዋጋ፡- 180 ብር መጽሐፉ እንደዋና ሃሳብ አድርጎ የሚያወሳው ምዕራባውያኑ በዚህ ዘመን የሚታዩትን ሁሉ ከሰው ልጅ የማይጠበቁና አውሬያዊ ተግባራትን ሊከውኑ እንደሚገባ... Read more »

ሰላም የሁሉም ነገር መሰረት ነው። በሀገር መኖር፤ የሚቻለው ወጥቶ መግባት፤ ተምሮ እራስንና ቤተሰብን መርዳት፤ ሰርቶ መክበር፤ ወልዶ መሳም፤ ዘርቶ መቃም የሚቻለው ሰላም ሲኖር ብቻ ነው። ሰላም በሌለበት ሁሉም ነገር ከንቱ ነው። እንኳንስ... Read more »
ብዝሀ ህይወትን መሰረት ያደረገ የኪነ ጥበብ ምሽት ተዘጋጀ ‹‹አገራችንን በጥይት በተሸነቆረ የዝሆን ጆሮ አጮልቀን ስናያት›› በሚል መሪ ሀሳብ የብዝሀ ህይወት እና ተፈጥሮ ላይ የሚያተኩር ልዩ የኪነ ጥበብ ምሽት ነገ ሰኞ በብሄራዊ ቲያትር... Read more »