ሚዩዚክ ሜይዴይ ኢትዮጵያ የመጻሕፍት ንባብ እና ውይይት ዝግጅት ክፍል ከኢትዮጲስ ኮሌጅ ጋር በመተባበር ዛሬ እሁድ ሚያዝያ 6 ቀን 2011ዓ.ም ከቀኑ 8:00 ሰዓት ጀምሮ «ከጦብያ ዘመን ተሻጋሪ መጣጥፎች» በተሰኘውና በሀሰን ዑመር አብደላ (ዮሱፍ... Read more »
ወዳጆቼ! ስምና ግብራችን መጠሪያና ማንነታችን እጅግ እየተራራቀብኝ ተቸገርኩ። በስም አወጣጣችን የተካንነውን ያህል በምንሰይመው ስያሜ ትዝብት ውስጥ የምንወድቅም ብዙ ነን። ላሰብነው ወይም ለምንመለከተው ነገር መለያ ይሆን ዘንድ የምንሰይማቸው ወካይና ውክልና ሲነጣጠሉብኝ አብዝቼ ማሰብ... Read more »
ሠው ምንድን ነው?» የሚለው መጽሐፍ በመምህር ዶክተር ዘበነ ለማ የተጻፈ ሲሆን፤ ሦስት ዋና ምዕራፍና 27 ንዑስ ምዕራፎችን ይዟል። በአንድ መቶ ሰባ ስድስት ገጾች ተዘጋጅቶ፤ አንድ መቶ ብር የመሸጫ ዋጋ ተቆርጦለት ለንባብ የበቃው... Read more »
በዳግማዊ አሰፋ ተፅፎ ለአንባቢያን የበቃው ‹‹አዲስ ህይወት›› መፅሐፍ ላይ ዛሬ ውይይት ይደረግበታል፡፡ በወር አንድ ጊዜ በጎተ (ጀርመን) ባህል ማእከል አዘጋጅነት የሚካሄደው የመፅሐፍ ውይይት ባለ ተራ በመሆንም በርካታ ደራሲያን የስነ ፅሁፍ አፍቃሪዎች እንዲሁም... Read more »
አርቲስት ደበበ እሸቱ «ቀያይ ቀምበጦች» ፊልም ላይ ባሳየው የሙያ ብቃት በቅርቡ በካናዳ ቫንኮቨር በተካሄደው «The Golden Leopard award» ሽልማት ሥነ-ስርዓት ላይ በምርጥ መሪ የትወና ዘርፍ አሸናፊ ሆኖ መሸለሙ በተለያዩ ብዙኃን መገናኛዎች ተዘግቧል።... Read more »

ስድስተኛው የጉማ ሽልማት ባሳለፍነው ማክሰኞ መጋቢት 17 ቀን 2011 ዓ.ም በብሔራዊ ቴአትር በድምቀት ተከናውኗል። ባለሰማያዊ ምንጣፉ፣ በኢትዮ ፊልም ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር አዘጋጅነት በየዓመቱ የሚካሄደው ይህ የፊልም ሽልማት ዝግጅት፤ የፊልም ባለሙያዎች የሚገናኙበትና... Read more »
«ከመጋቢት እስከ መጋቢት» የፎቶ ዐውደ ርዕይ ዛሬ ይከፈታል «ከመጋቢት እስከ መጋቢት» የጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድን የአንድ ዓመት ቆይታ የሚያሳየው የፎቶ ዐውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት ይከፈታል። በዓውደ ርዕዩ ጠቅላይ ሚንስትሩ በዲፕ ሎማሲ፣... Read more »
በሀገራችን የመጀመሪያው ባለጥቁርና ነጭ ቀለም ፊልም «ሂሩት አባቷ ማን ነው» የተሰኘውን ነው። ይህ ፊልም «የሀገር ፊልምና ማስታወቂያ ሥራ ማህበር» በንግድ ሚኒስቴር የሥራ ፈቃድ ተሰጥቶት የታሪካዊው ሂሩት አባቷ ማነው? ባለታሪክ ፊልም ሆኗል። የፊልሙ... Read more »
የመጽሐፉ ስም፡- መሐረቤን ያያችሁ ደራሲ፡- ሙሉጌታ አለባቸው የገጽ ብዛት፡- 215 ዋጋ፡- 71 ብር ወጣቱ ደራሲ ሙሉጌታ አለባቸው በበርካቶች ዘንድ የሚታወቀው ለሕትመት ባበቃቸው «መሐ ረቤን ያያችሁ» በሚለው የልብ ወለድ መጽሐፍ ነው።ወጣቱ ደራሲ ከዚህ... Read more »
ከስድስት ዓመታት ቀደም ብሎ ነው፤ ወጣቱ ተማሪ ምንተስኖት የምሬ የመሰናዶ ትምህርቱን እንዳጠናቀቀ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ተመድቦ ወደዛው ያቀናው። ታድያ በግቢው ትምህርቱን በአግባቡ የመማርና የትምህርት ዘመኑ ሲጠናቀቅ ከግቢው ተመርቆ ለመውጣት ብቻ አልነበረም ያቀደው። ይልቁንም... Read more »