ብሌን 5ኛ የኪነጥበብ ምሽት ማክሰኞ ይቀርባል

የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር በየወሩ የሚያ ቀርበው ብሌን የኪነጥበብ ምሽት አምስተኛው ክዋኔ ከነገ በስቲያ ማክሰኞ ግንቦት 6 ቀን 2011ዓ.ም ማምሻውን ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ በብሔራዊ ቴአትር ይቀርባል። «ዝክረ ተመስገን ገብሬ» የሚል ስያሜ በተሰጠውና ተመስገን... Read more »

የኪነጥበብ ምሽት ነገ በብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል

«ያልታመመ አእምሮን እንዴት ማከም ይቻላል?» በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የኪነጥበብ ምሽት ነገ ግንቦት 5 ቀን 2011ዓ.ም ማምሻውን ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ይካሄዳል። በሰምና ወርቅ ሚዲያና ኢንተርቴይንመንት በተዘጋጀው በዚህ ምሽት ላይ፤ ዶክተር... Read more »

7ኛው የበጎ ሰው ሽልማት እጩዎች ጥቆማ ተጀምሯል

ዘንድሮ ለሰባተኛ ጊዜ የሚካሄደው ዓመታዊው የበጎ ሰው ሽልማት የ2011 እጩዎች ጥቆማ ተጀምሯል። ይህም የእጩዎች ጥቆማ እስከ ሰኔ 3 ቀን 2011ዓ.ም ድረስ ክፍት ሆኖ ይቆያል። እንደወትሮው ሁሉ በሽልማቱ እጩዎች የሚጠቆሙባቸው አስር ዘርፎች የተካተቱ... Read more »

ከድል ያደረሰ አርበኝነት

በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ሰፋ ያለ ስፍራ ይዘው ከተቀመጡ ክስተቶች መካከል ከጣሊያን ጋር የተደረጉ ሁለት ጦርነቶች ዋነኞቹ ናቸው። ኢትዮጵያ በነጮች ዐይን ውስጥ ብትወድቅም ከክንዳቸው በታች ልትሆን አልወደደችምና፤ በሁለቱም ጦርነቶች ባለድል ሆናለች። ቀዳሚው የአፍሪካውያን... Read more »

ኪነጥበብ  «የሰንበት ቀጠሮ» የግጥም በጃዝ ምሽት ዛሬ ይደረጋል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመዛግብትና ቤተመጻሕፍት ኤጀንሲ 75ኛ ዓመት ልደቱን ምክንያት በማድረግ ካዘጋጃቸው ክዋኔዎች መካከል ዛሬ «የሰንበት ቀጠሮ» የግጥም በጃዝ ምሽት ይካሄዳል። በኤጀንሲው ቅጥር ግቢ ውስጥ... Read more »

‹‹ጠርዝ ላይ›› የምሁር ምክር

የመጽሐፉ ስም፡- ጠርዝ ላይ ደራሲ፡- ዶክተር በድሉ ዋቅጅራ የሕትመት ዘመን፡- መጋቢት 2011 ዓ.ም የገጽ ብዛት፡- 192 ዋጋ፡- 120 ብር ይህ መጽሐፍ የዶክተር በድሉ ዋቅጅራ ነው። ከመጽሐፉ በፊት ደራሲውን መጥቀስ ለምን አስፈለገ? ሰው... Read more »

አዲስ ዓለምአቀፍ ፊልም ፌስቲቫል – ስለ ሰብአዊ መብት

ስሜ ገነት ነው “My name is Genet ” የተሰኘውን ፊልም በዳይሬክተርነት ያዘጋጀው ሚግዌል ጎንዛሌዝ የተባለ ሰው እንዲህ አለ፤ «በፊልም ልንናገር በምንመርጠው ታሪክ፤ ለውጥ ለመፍጠር የሚያስችል ግንዛቤና ማኅበራዊ ንቃት መፍጠር እንችላለን» በጎንዛሌዝ የተዘጋጀው... Read more »

“የኢትዮጵያና የግብጽ ዲፕሎማሲ ከጥንት እስከ አሁን” – በጥቂቱ

«የኢትዮጵያ እና የግብጽ ዲሎማሲያዊ ግንኙነት ከጥንት እስከ አሁኑ ዘመን» የሚለው መጽሐፍ በደራሲ ግርማ ባልቻ ተጽፏል። በአሥራ ሰባት ምዕራፎች፤ በአራት መቶ ሃምሳ ገጾች የተዘጋጀው ይሄ መጽሀፍ 200 ብር የመሸጫ ዋጋ ተቆርጦለት ለንባብ የበቃ... Read more »

ኪነጥበብ ዜና

ብሔራዊ ቴአትር በእድሳት ምክንያት ዝግ ሆኗል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር በእድሳት ምክንያት እስከ ግንቦት 01 ቀን 2011 ዓ.ም ድረስ ዝግ ስለሚሆን ትርዒቶች እንደማይቀርቡ አስታውቋል። እድሳቱን የሚያደርገው የአውሮፓ ህብረት ነው። የቴአትር ቤቱ የሕዝብና ዓለም... Read more »

ለሀገራችን ኪነ ጥበባት ወቅታዊ ህመም “የጠቢባኑ” ጥበባዊ ክትባት ያስፈልግ ይሆን?

ይህ ርዕሰ ጉዳይ እንደ ባህር የሰፋ፣ እንደ ውቅያኖስ የጠለቀ ባህርይ እንዳለው ይገባኛል:: ርዕሰ ጉዳዩን ከባህሩ ወይንም ከውቅያኖሱ በማንኪያ መስፈሪያ ጨልፌ ለማንሸራሸር መፈተኑ አይቀርም:: ቢሆንም መጽናኛ አለ:: ለምሳሌ፤ የአንድ ውቅያኖስ ጨዋማ ባህርይ ወይንም... Read more »