ከስደት እስከ ምክር ቤት አባልነት

መርድ ክፍሉ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ‹‹ወጣትነት በፍልስፍና ቅኝት›› በሚል ፅሁፍ ላይ እንደተቀመጠው፤ የወደፊቱ ዓለምና የሰው ልጅ ዕጣ ፋንታ ያለው በአዋቂዎች እጅ ሳይሆን ባብዛኛው በወጣቶች አእምሮ ውስጥ ነው። ዛሬ ያልተኮተኮተና ያልታረመ ማሳ ነገ... Read more »

የሥራ ፈጠራን የተጠቀሙ ወጣቶች

መርድ ክፍሉ  በወጣትነት እድሜ ብዙ ሥራዎች ለመስራት እቅድ የሚያዝበትና ዝግጅት የሚደረግበት እድሜ ነው። በወጣትነት ጥሩም ይሁን መጥፎ ነገሮች ቢደርሱ ትምህርት ተወስዶ ለቀጣይ እምርታ ከማምጣት ረገድ መሰረት የሚጣልበት ወቅትም ነው ። ዛሬ በወጣትነት... Read more »

ወጣትነትን ለመልካም ያዋሉት ‹‹መባ በጎ አድራጎት››

 መርድ ክፍሉ  የሰው ልጅ አንዱ በሌላው ላይ ጥገኛ ነው። እንደ ሰው ልጅ በአለማችን አንዱ ከሌላው ፈላጊ የሆነ ፍጡር አይገኝም። አንድሰው በጫካ አለያም በዋሻ ተገልሎና ፍራፍሬ እየተመገበ ከዱሩ ሳይወጣ የሚኖር ካልሆነ በስተቀር በከተማ... Read more »

«ምክንያታዊና በእውቀት ላይ የተመሰረተ ወጣት ባለመፈጠሩ ችግሮች ተነስተዋል»- ወጣት አክሊሉ ታደሰ የብልጽግና ወጣቶች ሊግ ምክትል ፕሬዚዳንትና ፅሕፈት ቤት ኃላፊ

መርድ ክፍሉ  የብልፅግና ወጣቶች ሊግ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ አዳዲስ ሥራዎችን በመሥራት በአገሪቱ ውስጥ ያለውን ሰፊ ወጣት ህብረተሰብ በማስተባበር አገሪቱ ሰላማዊ እንድትሆን እና የዴሞክራሲ ባህሏ የጎለበትና የበለፀገ አገር የመፍጠር ሂደት ውስጥ የወጣት ህብረተሰብ... Read more »

የንግግርና የሙግት ባህልን በማዳበር ምክንያታዊ የሆነ ወጣትን መፍጠር

መርድ ክፍሉ  በአገሪቱ ውስጥ የንግግርና የሙግት ባህል ብዙም የጎለበተ አይደለም። የትኛውም አይነት ጉዳዮች በንግግር፣ በሙግትና በሀሳብ ያሸነፈው እንዲገዛ እድል የመስጠት ወይም በንግግርና በሙግት የማለፍ ባህሉ በጣም ደካማ ነው። አብዛኛውን ነገር በአገሪቱ በመንግስት... Read more »

‹‹የበጎ ፈቃድ አገልግሎት መጀመር የወጣቱን ስነልቦና እንዲቀየር አድርጓል›› አቶ አብርሃም ታደሰ የወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ ኃላፊ

መርድ ክፍሉ በአዲስ አበባ ከተማ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራዎች በክረምት ወራት ብቻ የሚከናወን ተግባር የነበረ ሲሆን፤ ለዚህም የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች በብዛት ይሳተፉበት ነበር። በበጎ ፈቃድ አገልግሎት የክረምት ትምህርት፣ የትራፊክ አገልግሎት፣ ለተቸገሩ... Read more »

”በአስር ዓመቱ የወጣቱን ተሳታፊነት፣ ተጠቃሚነትና መብት ማስጠበቅ ላይ በትኩረት ለመስራት ታቅዷል”አቶ ማቲያስ አሰፋ የወጣቶች ንቅናቄና ተሳትፎ ዳይሬክተር

መርድ ክፍሉ  ከአገራችን የሕዝብ ብዛት አኳያ ከግማሽ የማያንሰው ቁጥር በወጣት የዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኝ ነው። ወጣቶች በሀገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እንቅስቃሴ እኩል ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ የተለያዩ ጥረቶች ተደርገዋል። ወጣቶች በአንድ አገር ፖለቲካዊ፣... Read more »

ወጣት ጥፋተኝነት ከኢትዮጵያ ሕግ አንፃር

መርድ ክፍሉ የወጣት ጥፋተኝነትን ለመተርጎም በመጀመሪያ /ወጣት/ የሚለውን የእድሜ ክልል መተርጎም አስፈላጊ ነው። ወጣት በሚባለው ፅንሰ ሀሳብ የሚገለፅ የዕድሜ ክልል በአገራችንም ሆነ በሌላው ዓለም ቀደም ሲል የነበረና አሁንም ያለ ቢሆንም የተለያዩ ማህበረሰቦችና... Read more »

የስፖርት ካባ የለበሱ ቁማርተኞች

ዳንኤል ዘነበ የወጣትነት የእድሜ ዘመን ነፃነት የሚፈልግበት እና እምቢ ባይነት የሚጠነጠንበት ዘመን ነው፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የወጣትነት የእድሜ ዘመን እምቅ ጉልበት ለሀገር ግንባታ የሚውልበትም ዘመን ነው። እዚህ ጋር ታላቁ ደራሲ ስብሃት ገብረእግዚአብሄር... Read more »

ሰኔ 30 ጠብቀኝ! መጨረሻ ወይስ መጫረሻ?

ልጆች ሆነን በትምህርት ቤት ከጓደኞቻችን ጋር ስንጣላ፣ ለጓደኞቻችን ተደርበን ከሌሎች ተማሪዎች ጋር ስንጋጭ መፎከሪያችን ሰኔ 30 እንገናኝ የሚል እንደነበር አስታውሳለሁ። ሰኔ 30 ጠብቀኝ ! የሚል ዛቻ ታዲያ በእኛ ትምህርት ቤት፣ በእኛ ሰፈር... Read more »