
ኢትዮጵያ በርካታ ቁጥር ያለው ወጣት የሚገኝባት አገር ናት። ይህ ቁጥር ታዲያ አንድም እንደ መልካም እድል ሁለትም እንደ ስጋት ይቆጠራል። በርካታ ቁጥር ያለው ትኩስ ሃይል ወደ ሥራ ቢሰማራ የአገሪቱን ኢኮኖሚ በእጅጉ የሚያሳድግ በመሆኑ... Read more »

ቢቂላ ዮሐንስ እና አባስ ሲራጅ የተወለዱት ኦሮሚያ ክልል፣ ወለጋ ዞን ሲሆን የተዋወቁት ሁለቱም በብየዳ ሥራ ላይ ተሰማርተው እያለ ቡራዩ ከተማ ነው። ቢቂላ በትምህርት አባስ በልምድ ያገኙትን የብየዳ እውቀት አቀናጅተው ወርቅን ከኮረት አንጠርጥረውና... Read more »
ቱሪዝም የውጭ ምንዛሬን ከማስገባትና የአገር ገጽታን ከመገንባት አንጻር የሚጫወተው ሚና ቀላል አይደለም ። ኢትዮጵያ ደግሞ 13 የሚደርሱ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ሰው ሰራሽና የተፈጥሮ ቅርሶች ባለቤትና ሁሉም የቱሪስት መዳረሻዎቿ የጎብኚዎችን ቀልብ ስበው የራሳቸው ማድረግን... Read more »

ደግነት እንዲሁም ለሌሎች ሰዎች በማድረግ መርካት፣ ሕይወትን ለማሸነፍ መፍጨርጨር፣ ይነጋል ላሉት ቀን ጨለማው እስኪገፍ የኑሮ ጎህ እስኪቀድ ድረስ ለማንጋት መሯሯጥ መለያው ነው። በዚያ ላይ ወጣት ነው፤ ሮጦ በማምለጫ ነግዶ በማትረፍያ ለጋ እድሜው... Read more »
የአገር ሰላም፣ እድገትና ሥልጣኔ ሲታሰብ በሥነምግባር፣ በእውቀትና በአካል የበለጸገ ወጣት ሊኖር ግድ ይላል። ኢትዮጵያ ካላት የሕዝብ ቁጥር ከስልሳ እስከ ሰባ በመቶ የሚሆነው ወጣት እንደሆነ ጥናቶች ያመላክታሉ። ይህን ትኩስ ሃይል በሥነምግባር አንጾና በእውቀት... Read more »

አብዛኞቻችን ወጣቶች ተምረን እራሳችንን እስከምንችል ድረስ እያንዳንዱ መሠረታዊ ወጪያችን በወላጆቻችን ይሸፈናል።ከምግብ እስከ አልባሳት ከትምህርት ቤት እስከ ሕክምና ያለው ወጪያችን በሙሉ የወላጆቻችን ዕዳ ነው። አንዳንድ ብልሆች ግን ከትምህርታቸው ጎን ለጎን በምትኖራቸው ትርፍ ጊዜ... Read more »
ምዕራባውያን ድፍን አፍሪካን እንደቅርጫ ሥጋ ተከፋፍለው የተፈጥሮ ሃብቷን ሲመዘብሩ፣ ሕዝቦቿን እንደ እቃ ሲሸጡና ሲለውጡ ኢትዮጵያ በልጆቿ መስዋዕትነት ክብሯን አላስደፈረችም ነበር። ውቅያኖስ አቋርጦ ድንበር ተሻግሮ የገባውን የኢጣሊያን ወራሪ አባቶቻችን አይቀጡ ቅጣት ቀጥተው የኢትዮጵያንና... Read more »

ወጣት ሲሀም አየለ ትባላለች። ተወልዳ ያደገችው እዚሁ አዲስ አበባ ሲሆን ከ1ኛ እስከ 12ኛ ክፍል ያለውን ትምህርቷን ያጠናቀቀችው «ናዝሬት ስኩል» ተብሎ በሚታወቀው ሴት ተማሪዎች ብቻ በሚማሩበት ትምህርት ቤት ነው። የመጀመሪያ ዲግሪዋን ከአዲስ አበባ... Read more »

መቼም ሆነ መቼ በአገር ሉዓላዊነትና በሕዝብ መከፋፈል የተቃጣ ጥቃት የመመከት ኃላፊነት የሚጣልበት የዚያው ዘመን ትውልድ ወጣት ነው። የካቲት 12 የፋሽስት ኢጣሊያ ጭፍጨፋንም የመመከት ኃላፊነቱ በወጣቱ ተጥሎ የነበረ መሆኑን ከአራት አሥርት አመታት በላይ... Read more »

ዓለም ተፈጥሯዊ ጸጋዋን በፈጠራና በአዳዲስ ግኝቶች እያዋዛች ግስጋሴዋን ቀጥላለች። ሁል ጊዜም አዲስ ነገር ትሻለች፤ አዲስ ነገር ታስተዋውቃለች። በየጊዜው የሚፈጠሩ ቴክኖሎጂዎች የሰው ልጆችን አሠራርና አኗኗር የሚያቀሉ ብቻ ሳይሆኑ ዘመናዊነትንም የሚያጎናጽፉ ናቸው። ቴክኖሎጂ ዓለምን... Read more »