
አዲስ አበባ፡- ለ10 ዓመታት ይጀመራል እየተባለ በተለያዩ ምክንያቶች ሲጓተት የነበረው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቴአትር ህንፃ ግንባታ ጥር 15 ቀን 2011 ዓ.ም ከተቋራጩ ጋር ውል ታስሮ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑን ቴአትር ቤቱ አስታወቀ፡፡ የቴአትር... Read more »

አዲስ አበባ፡- ባለፉት ስድስት ወራት በግጭት ለተፈናቀሉና ለችግር ለተጋለጡ አንድ ሚሊዮን ለሚጠጉ ዜጎች የምግብና ምግብ ነክ ዕርዳታዎች፤ እንዲሁም ለራስ አገዝ ስራዎች 280 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር አስታወቀ፡፡ በማህበሩ... Read more »

“አቶ ጌታቸው አሰፋን ለመያዝ ተኩስ መግጠም አስፈላጊ አይደለም” የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ ብርሃኑ ፀጋዬ አዲስ አበባ፡- ቁጥራቸው በሺዎች የሚቆጠሩ በርካታ የአገሪቱ ዜጎች የት እንደደረሱ እንደማይታወቅ የፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አስታወቀ፡፡ ከህዝብ... Read more »

ኢትዮጵያ ከፍተኛ መጠን ያለው ሀብት ወደ ውጭ እንዲሸሽ ከሚደረግባቸው ሀገሮች አንዷ ሆናለች ፡፡በቅርቡ ይፋ የተደረገ አንድ መረጃ እንዳመለከተውም ሀገሪቱ ባለፉት 27 ዓመታት 36 ቢሊዮን ዶላር ወይም አንድ ትሪሊዮን 80 ቢሊዮን ብር ገደማ... Read more »

አዲስ አበባ፡- በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችሉ እንቅስቃሴዎች መጀመራቸውን የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ ሚኒስቴሩ ትናንት በግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ላይ የሚታዩ ችግሮችና በቀጣይ ሊወሰዱ የሚገቡ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን... Read more »

አዲስ አበባ፡- የመላው አማራ ህዝብ ድርጅት (መአሕድ) ከአማራ ሕልውና ለኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (አሕኢአድ) ጋር ለመሥራት የሚያስችል ስምምነት መፈራረሙ ተገለፀ፡፡ ሁለቱም ድርጅቶች ትናንት በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ የተፈራረሙት በዋቢ ሸበሌ ሆቴል ሲሆን፣... Read more »

ተሽከርካሪው እና ተሳፋሪው እጅግ በርካታ ነው፡፡ የቢሾፍቱ፣ የዱከም፣ የሞጆ፣ አዳማ፣ ዝዋይ፣ ሻሸመኔ፣ ሀዋሳ.ወዘተ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች ማስተናገጃ እንደመሆኑ ከፍተኛ እና መካከለኛ አውቶብሶች እንዲሁም ሚኒባሶች በአይነት በአይነት ይስተናገዱበታል፡፡ መናኸሪያውን ላለፉት አራት ዓመታት በሚገባ... Read more »

አዲስ አበባ ፡- በአዲስ አበባ ከተማ ባለፉት ሁለት ዓመታት በተካሄደ የከተማ የምግብ ዋስትና መርሀ ግብር የታቀፉ ነዋሪዎች ከ145 ሚሊዮን ብር በላይ መቆጠባቸውን የከተማዋ የሥራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ በመርሀ ግብሩ... Read more »

አዲስ አበባ፡- ከማኪያቶው ላይ እየተቀነሰ ገቢ የሚደረገው የዳያስፖራ ትረስት ፈንድ የፈረንጆቹን 2019 አዲስ ዓመት መግቢያ ምክንያት በማድረግ በዛሬው ዕለት ከአንድ ነጥብ አምስት ሚሊዮን ዶላር በላይ ይደርሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለፀ፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር... Read more »

ባለፉት 27 ዓመታት በ36 ቢሊዮን ዶላር በላይ የሚቆጠር ገንዘብ ወደ ውጭ ሀገሮች እንዲሸሽ መደረጉን መረጃዎች ያመለክታሉ። ይህ አይነቱ ሀብት ማሸሽ እንዳይቀጥል ለማድረግ የመንግሥትና የሥራ ኃላፊዎች ንጽህና ወሳኝ መሆኑን የምጣኔ ሀብት ባለሙያዎች ያስገነዝባሉ።... Read more »