በዳግም ምዝገባው ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ሕግ አክብረው እንዲማሩ ይደረጋል

• የትምህርት ጥራቱም ችግር ላይ በማይወድቅበት መልኩ ይሰራል አዲስ አበባ፡- በዩኒቨርሲቲው ለሁለተኛ ጊዜ ትምህርት መቋረጡን ተከትሎ ያሰናበታቸውን ተማሪዎች ዳግም ሲመዘግብ የዩኒቨርሲቲው ሕግ አክብረው እንዲማሩ እንደሚደረግ የአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ገለጸ፡፡ የትምህርት ጥራቱት... Read more »

በመንግስት ብቻ ተይዘው የነበሩ ትላልቅ ተቋማትን በሙሉ ወይም በከፊል አክሲዮን/ሽርክና የመሸጡን ተግባር ከኢትዮ-ቴሌኮም እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡

አዲስ አበባ፡- በመንግስት ብቻ ተይዘው የነበሩ ትላልቅ ተቋማትን በሙሉ ወይም በከፊል አክሲዮን/ሽርክና የመሸጡን ተግባር ከኢትዮ-ቴሌኮም እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ በገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር አቶ ሀጂ ኢብሳ በተለይ ለአዲስ ዘመን እንደገለጹት፣ በመንግስት ብቻ... Read more »

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከተመረጡ ኩባንያዎች የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ የተመራው የልኡካን ቡድን የጣሊያን ቆይታውን አጠናቆ ስዊዘርላንድ/ዳቮስ በመካሄድ ላይ ባለው ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም እየተሳተፈ እንደሚገኝ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡ ከውይይቱ ጎን ለጎንም ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ከበርካታ አገሮች... Read more »

የአባ ገዳዎች እና ሀደ ሲንቄዎች የሰላም ጥረት ውጤት

የኦሮሞ አባ ገዳ እና ሀደ ሲንቄ በኦሮሞ ህዝብ ውስጥ ከፍተኛ ክብርና ቦታ የሚሰጣቸው ናቸው፡፡ የገዳ ሥርዓት የዴሞክራሲ መሰረት፣ የሰላምና አንድነት መድረክ ሆኖም ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ የገዳ አባቶችም ይሄንኑ በተግባር ሲገልጹ ኖረዋል፡፡ ሀደ ሲንቄዎችም... Read more »

«ከዛሬ ጀምሮ ትጥቃችንን ለኦሮሞ ህዝብና ለአባ ገዳዎቻች አስረክበናል» ኦቦ ዳውድ ኢብሳ

ከዛሬ ጀምሮ ትጥቃችንን ለኦሮሞ ህዝብና ለአባ ገዳዎች አስረክበናል ሲሉ የኦነግ ሊቀመንበር አቶ ዳውድ ኢብሳ ዛሬ በኦሮሞ በህል ማዕከል በተደረገ የዕርቀ ሰላም መድረክ ላይ ተናገሩ። በዕርቀ ሰላም መድረኩ ላይ በአባገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች፣ የተለያዩ... Read more »

ለሰላም መከበር ሁሉም ሚናውን ይወጣ!

የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ትናንት በሰጠው መግለጫ የታጠቀው የድርጅቱ ሀይል ወደ ካምፕ እንዲገባ አዟል፡፡ የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር አቶ አራርሶ ቢቂላ ከኦሮሚያ ሚዲያ ኔትዎርክ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኦነግ ያለፈውን እና ወደፊት የሚያጋጥሙትን እድሎች በማገናዘብ... Read more »

‹‹በጫካ ያለው የኦነግ ታጣቂ ሃይል ወደ ካምፕ እንዲገባ እንፈልጋለን›› – የኦነግ ም/ሊቀመንበር አቶ አራርሶ ቢቂላ

አዲስ አበባ፣ (ኤፍ.ቢ.ሲ)‹‹የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ወደ ሀገር የተመለሰው ጦርነት ለመክፈት አይደለም ፤ አሁን የትግል ምእራፍ ተዘግቷል፤ በጫካ ያለ የኦነግ ሃይል ወደ ካምፕ እንዲገባ እንፈልጋለን ሲሉ የኦነግ ምክትል ሊቀመንበር አስታወቁ። ምክትል ሊቀመንበሩ አቶ... Read more »

ሰላማዊ ትግል አማራጭ  እንደሌለው ተፎካካሪ ፓርቲዎች አስታወቁ

አዲስ አበባ፡- በአገሪቱ የሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ የፓለቲካ ፓርቲዎች ሰላማዊ የትግል አማራጭን መጠቀም እንዳለበቻው የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች አስታወቁ። የመድረክ ፓርቲ ምክትል ሊቀመንበር ፕሮፌሰር በየነ  ጴጥሮስ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ  እንዳሉት፤ ሰላማዊ የትግል መንገድ አዋጭ ነው፤... Read more »

የጫካ ቡና ምርታማነት የመቀነስ ስጋትን መከላከል ይቻላል

አዲስ አበባ:- በእንግሊዙ የሮያል ቦታኒክ ጋርደን ሳይንቲስቶች በዓለም የቡና ዝርያዎች ላይ በተካሄደ ጥናት ይፋ የተደረገውን የጫካ ቡና (ኮፊ አረቢካ) ምርታማነት ይቀንሳል የሚለውን ስጋት መከላከል እንደሚቻል ተገለጸ፡፡ መንግስት ደን ክልሎ ማስተዳደር እንዳለበትም ተጠቆመ፡፡... Read more »

በእነ ኮማንደር አለማየሁ ላይ  የተጨማሪ ዘጠኝ ቀናት  የቅድመ ምርመራ ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ:- በእነ ጎሀ አጽብህ መዝገብ በከባድ የሰብአዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው ጉዳያቸው በፖሊስ እየተጣራባቸው ከሚገኙት 41 ግለሰቦች መካከል ትናንት በአምስት ተጠርጣሪዎች ላይ ዐቃቤ ህግ ለቅድመ ምርመራ ከጠየቀው 15 ቀናት ውስጥ ፍርድ ቤቱ... Read more »