አዲስ ዘመን ድሮ

 የአዲስ ዘመን ጋዜጣ ቀደምት ዘገባዎች በእጅጉ ተነባቢ ዛሬም ላገኛቸው በእጅጉ ተነባቢ ናቸው።እኛም ከእነዚህ ዘገባዎች ጋዜጣው በ1950ቹ ያስነበባቸውን ወጣ ያሉ ዘገባዎች ለዛሬ ይዘንላችሁ ቀርበናል።  በዛሬው የአዲስ ዘመን ዱሮ አምዳችን አዲስ ዘመን ጋዜጣ በ1950ዎቹ... Read more »

ስኬቱን ለዳግም ድል

ዳግም ከበደ  ጀግና ከፊት እንጂ ከኋላ ጠላት አያጠቃም ይላል ያገሬ ሰው። ጊዜ የማያሳየን ጉድ የለምና እዚሁ እደጃፋችን ላይ ግን ጀግንነት ብርቅ ያልሆነባት ኢትዮጵያ ከጀርባ እንደ ፈሪ አድብቶ የሚያጠቃ የእናት ጡት ነካሽ መጣባት።... Read more »

‹‹ሳይንሳዊ ቤተ ሙከራዎች የማይፈቷቸውባህላዊ ሀብቶች አሉን››ኢንተርናሽናል ሞዴል ፈቲያ መሀመድ

ዳግም ከበደ ኢንተርናሽናል ሞዴል ፈቲያ መሀመድ ትባላለች። እንደ አውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ2018 በማሌዢያ በተካሄደው ውድድር የሚስስ ቱሪዝም አሸናፊ ነች። በቡልጋሪያ በተካሄደ ውድድር ላይም እንዲሁ በሚስስ ፕላኔት ሁለተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቃለች። በአሜሪካ በ2019... Read more »

መንቀፍ ማጉረምረም እንደ ሱስ ?

አብርሃም ተወልደ የአንዳንድ ሰዎች ጽሞና ማን ወሰደው? ምን ዋጣው? ሰው እንዴት የጽሞና ጊዜ ያጣል።በሁሉም ሁኔታዎች ውስጥ ትችት፣ ስድብ ፣ማጉረምረም … የለመደባቸው ጥቂት አይደሉም።ትዕግስት የሚባል ነገር አጥተናል፤ ሲሆንልም ሲሆንብንም አንድ አይነት ሆነናል። ባለፈው... Read more »

”ኢትዮጵያውያን ወጣቶች ለፋሽን ልዩ ቦታ ይሰጣሉ”ሜካፕ አርቲስት አትክልት ለማ

ዳግም ከበደ በፊልም፣ በቲያትር፣ በመፅሄት፣ በፋሽን ሾው ኢንዱስትሪው እጅግ ተፈላጊ ከሆኑ ሙያዎች መካከል ነው። እነዚህ የጠቀስናቸው ሙያዎች ያለእሱ ባዶ ናቸው ብንል ማጋነን አይሆንም። በዚህ ምክንያት ባለሙያዎቹም ቁልፍ ከሚባሉ የእጅ ጥበብ ሙያተኞች መካከል... Read more »

ሉአላዊ ነን ስንል

ዳግም ከበደ የሰሞኑ ክስተት ብዙ አሳይቶናል። የሚበጀንንና የማይለየንን ወዳጅ እንድንለይበት ምክንያት የሆነም ነበር። የመከራ ወቅት ወዳጅ ጠላትህን ትለይበታለህ እያለ ብልሃትን በሚያስተምር ማህበረሰብ ውስጥ ስለምንኖር አጋጣሚውን ለዚሁ እየተጠቀምንበት ነው። ምንም እንኳን በክፉ ጊዜ... Read more »

‹‹መንግሥት የፋሽን ኢንዱስትሪውን ሊደግፈው ይገባል››- ዲዛይነር ዮርዳኖስ አበራ

ዳግም ከበደ ዲዛይነር ዮርዳኖስ አበራ ትባላለች። የዮርዲ ዲዛይን ባለቤትና መስራች ነች። ባህላዊ አልባሳትን በዘመናዊ መንገድ ዲዛይን በማድረግ ምቹና ተለባሽ እንዲሆኑ ትሠራለች። የኢትዮጵያን አልባሳት ለማስተዋወቅም እንዲሁ። ይህን ሥራ ከ12 ዓመት በፊት የጀመረች ሲሆን፤... Read more »

ቀርቦ የነጠፈ

ሲመሽ የሚራወጠው አዲስ አበቤ ሁኔታው ለእንግዳ ግር ያሰኛል። ያገኘውን መጓጓዣ ተጠቅሞ ወደ ቤቱ የሚሮጠው የከተማዋ ነዋሪ፤ ከአንዳች ነገር አምልጦ እስከ መጨረሻው የሚሸሽ እንጂ ነግቶ ወደ ስራ ገበታው የሚመለስ አይመስልም። ሲነጋ ወደ ስራው... Read more »

«በሰው ልጅ አፈጣጠር እደነቃለሁ»- የፊልም ባለሙያ ናርዶስ አዳነ

በለምለሚቷ ዲላ ተወልዳ አዲስ አበባን መኖሪያዋ አድርጋለች። ውቢቷ ሀዋሳም ፍቅር መግባ አሳድጋታለች። ምን በልጅነቷ የእግር ኳስ ጨዋታን ታዘወትር ነበር። እግር ኳስ ተጫዋች መሆንን የተመኘችበት ወቅትም ነበር ያኔ ባፍላነት ዕድሜዋ። ስታድግ የህክምና ዶክተር... Read more »

የጋዜጠኛው ቅኝት

 የመላመድ አባዜ በአገራችን የኮሮና ወረርሽኝ መከሰቱ ከታወቀበት ጊዜ ጀምሮ የመረዳዳት ባህላችን አንድ ደረጃ ከፍ ሲል ተፋዞ የነበረው ማህበራዊ መደጋገፋችንም እንዲያንሰራራ ዕድሉን አግኝቷል፡፡ በዋናነት በወቅታዊው ጉዳይ ሥራቸውን ላጡ፣ ለተቀዛቀዘባቸውና ለአቅመ ደካሞች አስፈላጊውን ሁሉ... Read more »