
ለሀገራቸው ያላቸውን ፍቅርና ታማኝነት በሁለት ቃላት ሁልጊዜ ይገልጹታል። ከማውራትም አልፈው ይኖሩታል። እንዴት፣ ምን ብለው ካላችሁ በሀገርኛው ቋንቋ ‹‹ይ ባሮ›› እያሉ ነው። በአማርኛው ስንተረጉመውም ይህ ሀገሬ (ቀየዬ) ነው እንደማለት ነው። በእነርሱ እምነት አካባቢው... Read more »

የስድስተኛ እና የስምንተኛ ክፍል ፈተናዎች ያኔ በሀገራችን ትምህርት ተደራሽ ባልሆነበት ዘመን ትልቅ ፋይዳ ነበራቸው። በእነሱ ደረጃ የደረሰ ሰው የተማረና ያወቀ ተብሎ ይቆጠር ነበር። የዛሬን አያደርገውና በዘመኑ የሚሰጠው ትምህርት ጥራቱን የጠበቀ በመሆኑ እና... Read more »

ከልጅነቷ ጀምሮ በርካታ መከራዎችን አሳልፋለች። የሕይወትን ውጣ ውረድ አይታለች፤ በአዕምሮዋ የታተሙ የማይረሳ ሕመምና ስቃይ አስተናግዳለች። ከቤተሰቦቿ ተለይታ በውጪ ሀገር ለትምህርት በሄደችበት ወቅት የገጠማት መጨናነቅ ለከባድ የአዕምሮ ሕመም ዳርጓታል። በተለይ የአዕምሮ ሕመምተኛ ከመሆኗ... Read more »
የስኳር ሕመም በዓለማችን ላይ በከፍተኛ ሁኔታ እየጨመረ የሚገኝ የዓለም የጤና ችግር እንደሆነ በተደጋጋሚ ይገለጻል:: የዓለም ጤና ድርጅትም በሚያወጣቸው መረጃዎች ያስረዳል:: ከዚህ አንጻርም ድርጅቱ በዓለም ላይ ከ830 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑ ሰዎች ከስኳር ሕመም... Read more »
በለጋ ህላዌው ባልሰላ እሳቤው ትምህርትን ዘለው የሚያልፉት ታግለው የሚጥሉት ግዑዝ ነገር አድርጎ ቆጥሮት “እነገሌ በትምህርት ወደቁ” ሲባል ሲሰማ “እንዴት ያሸንፋቸዋል? የፍየል ወተት አይጠጡም እንዴ?” ይላል ገብረየሱስ በቀና ልብ፤ ይህ የአስተሳሰብ ደረጃው ግን... Read more »

በሂጅራ አቆጣጠር የመጨረሻው ወር ዙል ሂጃህም ይሰኛል። በዚህ ወር ዘጠነኛ ቀን በመላው ዓለም ያለው ሕዝበ ሙስሊም ተሰባስቦ ወደ መካ ይተማል። ይህ ዘጠነኛ ቀን አደም እና ሐዋ የአላህን የተከለከለ ትዕዛዝ በመተላለፋቸው ከአደም ጀነት... Read more »

በርካታ አካል ጉዳተኞች ‹‹የእኔ›› የሚሉት በውስጣቸው የተሰነቀ ልምድና ችሎታ ባለቤት ናቸው:: አብዛኞቹ ግን ይህን ውስጠታቸውን አውጥተው ለመጠቀም የሚያሥችል ምቹ ሁኔታዎችን ማግኘት የሚችሉ አይደሉም:: እነዚህ ወገኖች ይህን ዕድል በማጣታቸው ብቻ ለዓመታት ‹‹የበይ ተመልካች››... Read more »

ዛሬ ላይ ቆመው ስላለፉት ትናንት ሲያወጉ ፊታቸው በደማቅ ፈገግታ ይበራል። ይህ ፈገግታ በዋዛ የመጣ፣በቀላል የተገኘ ጸዳል አይደለም። ለዚህ ድንቅ ስሜትም የእሳቸው ጉዞ አልጋ በአልጋ አልነበረም። በመልካም ርምጃዎች መሀል ከባድ ዋጋ ተከፍሎበታል። በፈታኝ... Read more »

ካሳለፍነው ሳምንት ጀምሮ እስከ ዛሬ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ደረጃ የ12ኛ ክፍል የዓመቱ ሁለተኛ አጋማሽ ሞዴል ፈተና እየተሰጠ ይገኛል። ይሄ ፈተና ሲሰጥባቸው ከነበሩት መካከል አንጋፋው እና እንደ ሀገር የመጀመሪያ የሆነው የዳግማዊ ምኒሊክ... Read more »

አርሶአደርና የቅድመ አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አመቻች ናቸው:: በድቅድቁ ጨለማ ውስጥ ብርሃንን የፈነጠቁ፤ መኃይምነትን ከአካባቢው ማህበረሰብ ያራቁ:: ይህ ሲሆንም እርሳቸው በትምህርቱ እስከ መጨረሻው የዘለቁት ሆነው ሳይሆን እስከ ስምንተኛ ክፍል በተማሩት ትምህርት ሌሎችን... Read more »