አሳሳቢው የአረጋውያን እና የአካል ጉዳተኞች ጉዳይ

ጥቂት የማይባሉ መረጃዎች እንደሚያመለክቱት በዓለማችን ለተለያዩ ማህበራዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ፣ አካላዊና ስነልቦናዊ ችግሮች የተጋለጡ ወገኖች ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ በከፍተኛ ደረጃ እየጨመረ ይገኛል፡፡ ጉዳዩን ለማስተናገድ እየተደረገ ያለው ጥረትም እጅግ አዝጋሚና ተስፋ አስቆራጭ ነው፡፡... Read more »

ቅድመ ምርመራውን በአቅራቢያ

የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የህክምና ቡድን በተያዘለት መርሀ ግብር መሰረት በሚገባ ተዘጋጅቶ ምርመራውን ለማድረግ ባለፈው ሐሙስ ከሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ ደርሷል፡፡ ሆስፒታሉ ከጥር 1 እስከ 30 የሚከበረውን የጤና እናትነት ወርን አስመልክቶ በአራት ሚኒስቴር መሥሪያ... Read more »

በአንድ እጅ የተገፋ ህይወት

  ህይወት ቁጥር ስፍር በሌላቸው ፈተናዎችና ከባድ ጥያቄዎች የተሞላች ትምህርት ቤት መሆኗን ማንም  ይረዳዋል። ህይወት በፈተና የተሞላች ነች። ፈተናውን የሚያልፍ ይኖርባታል። የህይወትን ፈተና ለማለፍ ፅናትን፣ ብርታትንና ትዕግስትን ይጠይቃል። የአካል ጉዳት ባለባቸው ሰዎች... Read more »

ከኢትዮጵያ እስከ ኬንያ የተዘረጋው የቦረናዎች ጥበብ

የቦረና ኦሮሞዎች በረሃማ የአየር ንበረት ባለው አካባቢ ለዘመናት ባህላቸውን ጠብቀው የኖሩ ህዝቦች ናቸው። በተለይ የገዳ ስርዓትን ጥንታዊ ትውፊት በመጠበቅና ለትውልድ በማስተላለፍ ከሁሉም የተለዩ መሆናቸው ይነገርላቸዋል። የቦረና ኦሮሞዎች ኢትዮጵያ ውስጥም ኬንያ ውስጥም የሚገኙ... Read more »

«…ማኅበር መድኃኒቱ»

ኢትዮጵያና የሲኒማው ዓለም የተዋወቁት በእምዬ ምኒልክ ዘመነ መንግስት ነው። ይህም የዓለማችን የመጀመሪያው ፊልም እንደ አውሮፓውያኑ አቆጣጠር በ1895 ተጠናቆ በፓሪስ ከተማ ለእይታ ከቀረበ ሦስት ዓመታት በኋላ ነው። በኢትዮጵያ ፊልም ዙሪያ /A Brief overview... Read more »

መድኃኒቶች ፈውስን እንጂ ሞትን እንዳያስከትሉ

የጤፍ እርሻ መሬታቸውን ለልማት ሲጠየቁ ቅሬታ ቢኖራቸውም በአሁኑ ወቅት አገልግሎት ጊዜያቸው ያለፈባቸው መድኃኒቶች ማስወገጃ ተገንብቶ መመልከታቸው ግን ደስታን እንደፈጠረላቸው በአዳማ ከተማ ልዩ ስሙ መልካ አዳማ ነዋሪዎች ይናገራሉ፡፡ ተቋሙ የበርካቶችን ሕይወት የሚያተርፍ እንደሆነም... Read more »

ሁከትና ትምህርት በአንድ ማዕድ

‹‹ዝዋይ አዋሳ ዝዋይ…›› በአንድ በኩል የሚሰማ የተሽከርካሪ ረዳቶች ድምፅ ነው። በሌላኛው ጠርዝ የቀኑን ብርሃን በጫት መቃምና በሺሻ የሚያሳልፉ የዕለት ጉርሳቸውን ለማግኘት ሌቱን ሲዋትቱ የሚያድሩ የወሲብ ተዳዳሪ ሴቶች የምሬት ሕይወታቸውን የሚያሳብቅ ጫጫታ አዕምሯቸው... Read more »

የድረገጽ የመድሃኒት መረጃዎችና ጤና

«ቡና መጠጣት ያለው የጤና በረከት»፣ «ሙዝ መመገብ የሚኖረው ጥቅም»፣ «በሞቀ ውሃ በየቀኑ መታጠብ ለጤና የሚኖረፍ ፋይዳ»፤ «ፎርፎርን ለማጥፋት በቤት ውስጥ የሚሰሩ መድሃኒቶች»፣«ብጉርን በቀላሉ ለማጥፋት የሚረዱ ቅጠሎች»፣«የጥቁር አዝሙድ የጤና በረከቶች»…ወዘተ እየተባሉ በድረገጽ የሚለቀቁ... Read more »

መድረሻቸውን የማያውቁ ተጓዦች

በርካታ ወጣቶችና ታዳጊዎች የግቢውን በር ወረውታል፤ ነገሩን ከርቀት የሚመለከቱ ሰዎቹ አንዳች ትእይንት ለማየት የተሰበሰቡ እንጂ ባለጉዳይ አይመስሉም። ቁመታቸው የተንዠረገገ፣ ሰውነታቸው ሞላ ያለ መሆኑ እንጂ እድሜያቸው ገና ለጋ መሆኑ ያስታውቃል። ቦታው ጥቁር አንበሳ... Read more »

« በአሳዳጊዋ… በወላጇ…ተደፍራለች»

ልማዳዊ ድርጊቶች የሴቶችና ሕፃናትን አካላዊ፤ ስነ-ልቦናዊ፤ ሰብዓዊ መብት የሚጋፉ፤ ማሕበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተሳትፎ እንዲሁም ተጠቃሚነትን የሚነፍጉ መሆናቸውን መናገር ለቀባሪው አረዱት ይሆናል። ነገር ግን ዛሬም እነዚህ ጉዳዮች ልማድ ተደርገው በመወሰዳቸው ደጋግመን እንድናወራው ግድ ሆኗል።... Read more »