
በጎ ፍቃደኝነት እውቀትን፣ ገንዘብንና ጉልበትን እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ሁሉ ማበርከት ነው። አገልግሎቱም በሞራል እና በሌሎች የድጋፍ አይነቶችም ይገለጻል። አገልግሎቱ ፆታ፣ ዘር፣ ቀለም፣ ብሄር፣ ሃይማኖት፣ ፖለቲካና ሌሎች የግል አመለካከቶችን ሳይጨምር በግለሰቦች አልያም በቡድኖች ይሁንታ... Read more »

ሀረሪዎች ከቤት አሰራር ጀምረው ለየት የሚያደርጋቸው ብዙ ባህሎች አላቸው። የቤት አሰራራቸውን ደብሪ ጋር እያሉ ይጠሩታል። አሰራሩ ጣሪያው ከእንጨትና አርማታ ሲሆን ይህ የሆነበት ምክንያትም በሙቀት ጊዜ ቅዝቃዜ፣ በቅዝቃዜ ጊዜ ደግሞ ሙቀትን እንዲፈጥርላቸው ነው።... Read more »
የገዲቾ ብሄረሰብ በሰሜን ኦሞ ዞን ውስጥ ይኖራሉ ።ብሔረሰቡ አብዛኛውን ጊዜ ጋብቻ የሚመሠርተው በሽማግሌዎች አማካይነት በሚፈጸም ስምምነት ነው ።ከዚያ በፊት የገዲቾ ወጣቶችን በበለጠ ለጋብቻ የሚያስተዋውቃቸው “ዎንኖ” በመባል በሚታወቀው ባህላዊ መሪ በር ላይ የሚያደርጉት... Read more »

የመጽሐፉ ርእስ የታሪክ ቅርስና ውርስ አበበ አረጋይ (ራስ) አሰናጅ አጥናፍ ሰገድ ይልማ የገጽ ብዛት 376 ዘመነ ኅትመት 2011 ዓ ም ኅትመት በአርቲስቲክ ማተሚያ ቤት የመጽሐፉ ዋጋ 250 ብር፤ በዶላር 20 መጠኑ ትልቅ... Read more »
ለጋስ ሰው ማለት ከተረፈው የሰጠ ሳይሆን ካለው ላይ ያካፈለ ነው። ነገ ማንና የት እንደሆንክ አታውቅምና ሁሌም ያንተን እርዳታ ለሚፈልጉ ሰዎች እጅህን ፈጽሞ አትከልክላቸው። ህይወት በመደጋገፍ የተሞላች ናትና ወንድምህን ለመርዳት ወደኋላ አትበል።» የሚለው... Read more »
የካቲት ወር በ1952 ዓ.ም ነው የተመሠረተው፤ የኢትዮጵያ ደራስያን ማኅበር። ማኅበሩ አንድ ብሎ ዛሬ ላይ ያደረሰውን ጉዞ ሲጀምር በተወሰኑ የሥነ ጽሑፍ ሰዎች እንዲሁም ሥነ ጽሑፍ አፍቃሪያን ለእቁብ በመሰባሰብ ነበር። የእቁቡ አላማም መጽሐፍ ለማሳተም... Read more »

በዓመት አንድ ጊዜ የሚከበር በመሆኑ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ከአንድ ወር በፊት ጀምሮም ዝግጅት ይደረግበታል፡፡ ዘንድሮም ልጃገረዶች እንደ አደይ አበባ ደምቀውና አምረው በአንድ ላይ በመሰብሰብ ቆርጠው ያመጡትን የአሸንዳ ተክል ከሚታጠቁት ገመድ ላይ በስርዓት አቀጣጥለው... Read more »

በየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 02 ፈረንሳይ አቦ ማዞሪያ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ በህዝባዊ ሠራዊት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ ልጆቻቸውን ለማስመዝገብ ከተኮለኮሉት መካከል ወይዘሮ አልማዝ ወርቁ አንዷናቸው። የአራት ዓመት ልጃቸውን ይዘው ለማስመዝገብ... Read more »

የተባበሩት መንግስታት ድርጅት መረጃ፤ ከዓለም ህዝቦች መካከል 15 በመቶ የሚሆኑት ቀላል እና ከባድ የአካል ጉዳት እንዳለባቸው ያመለክታል። ከነዚህ ውስጥ 80 በመቶ የሚሆኑት እንደኢትዮጵያ በማደግ ላይ ባሉ አገራት የሚገኙና በከፋ ድህነት ውስጥ የሚኖሩ... Read more »

በአንድ ታክሲ ውስጥ ከአሽከርካሪው ጀርባ ባለው ቦታ በጉልህ የተፃፈ ማስታወቂያ ይነበባል:: ጉዳዩ በቀጥታ የሚመለከታቸውን ብቻ ሳይሆን የሌሎችንም ቀልብ የሚስብ ማስታወቂያ በመሆኑ እውነታነቱን ለማረጋገጥ ክትትል እንዲያደርጉ ያስገድድዎታል:: እውን በማስታወቂያ ላይ እንደተባለው አሽከርካሪው ተግባራዊ... Read more »