የሳምባ ምችና ሊወሰዱ የሚገባቸው ጥንቃቄዎች

ልጆች በክረምት ወራት በወንዞች አካባቢ የሚጫዋዎቱ ሲሆን፤ ይህ ለበሽታ ከማጋለጡ ባለፈ በጎርፍ ሊወሰዱ ስለሚችሉ ልጆች ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚኖርባቸው ዶክተር ሄኖክ ዘውዱ፣ የሕፃናት ህክምና ስፔሻሊስትና የ“ልጅ በዕድሉ አይደግ መፅሐፍ” ደራሲ መክረዋል። ዶክተር ሄኖክ... Read more »

አባ ንጠቅ ገብሬ – የሸለቆው መብረቅ

በ1866 ዓ.ም ምዕራብ ሸዋ፣ አገምጃ ውስጥ ልዩ ስሙ ሰርቦኦዳ ኮሎ በተባለ ቦታ አቶ ጋሪ ጎዳና እና ወይዘሮ ሌሎ ጉቴ 13ኛ ልጃቸውን አገኙ። ስሙንም ‹‹ገሜሳ›› አሉት። ሕፃኑ ገሜሳ የልጅነት እድሜውን ያሳለፈው በተወለደበት አካባቢ፣... Read more »

በ-ያለእድሜ ጋብቻ የሚጣሱ መብቶች

ባለፈው ሳምንት የቤተሰብ አምድ እትማችን በ-ያለእድሜ ጋብቻ የሚጣሱ መብቶችንና የሕጉን አግባብ የአማራ ክልልን እንደ መነሻ በማድረግ ከክልሉ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት የፍትሐብሔር አቃቤ ሕግ የሆኑትን አቶ አማረ ሲሳይን አነጋግረን የመጀመሪያውን ክፍል... Read more »

ማሰብና ማሳካት

ስኬት ብዙ ደረጃዎችን የሚያካትት ሂደት ነው። የዚህ ጽሁፍ ዋና አላማም ያሰቡትን እና ያቀዱትን እንዴት ማሳካት ይቻላል የሚለውን ጥያቄ መመለስ ማስቻል ነው። ስለዚህ ምን ማድረግና ማግኘት እፈልጋለሁ የሚለውን ጥያቄ ማሰብ የግድ አስፈላጊ ነው።... Read more »

አገረ መንግሥት ግንባታ እና ንትርኩ

በዘመናችን የሚያደናግሩንና የሚያነታርኩን ጉዳዮች ብዙ ናቸው ። አንዱ የሚለውን አንዱ አይሰማም። አንዱ የሚያደርገው ለአንዱ ጭራሽ ሊታሰብ እንኳን እማይገባ ስህተት ነው፤ የአንደኛው አመራር ለሌላኛው አገዛዝ ነው፤ የአንዱ ቅን ሀሳብ ለሌላኛው ሴራ ነው ።... Read more »

«ወቅታዊ ጉዳይ» ብቻ እንጀራ አይሆንም!

አገሪቱና ሕዝቧ በወቅታዊ ጉዳይ ፋታ አጥተዋል። ወሬው ሁሉ ‹‹ህ.ወ.ሓ.ት፣ ጁንታ፣ ተደመሰሰ፣ ተቆጣጠሩት፣ የህልውና ዘመቻ …›› ሆኗል።በእውቀትና በስነ ምግባር ደጅ ያላለፉ ‹‹አክቲቪስት›› ተብዬዎች የሚነዙትና ተከታዮቻቸው ተቀብለው የሚያራግቡት የውሸት መረጃ ሰፊውን ሕዝብ በእጅጉ ግራ... Read more »

ክፍተቶች የሚታዩበት ጡት ማጥባት

የዘንድሮው የዓለም ጡት ማጥባት ሳምንት ‹‹ጡት ማጥባትን መጠበቅ የጋራ ኃላፊነት›› በሚል መሪ ቃል በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ30ኛ ግዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ13ኛ ግዜ ከሐምሌ 25 አስከ እስከ ነሃሴ 1 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ... Read more »

ሰባት ዓመት የፈጀው ሃገር-አቀፍ የትምህርት ቤቶች ምገባ ፖሊሲ

የትምህርት ቤት ምገባ መርሐ ግብር ተማሪዎችን በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ ችግር ምክንያት የተጎዱ ተማሪዎች የተመጣጠነ ምግብ እንዲያገኙና በትምህርታቸው ውጤታማ እንዲሆኑ ያስችላል። የመማር ማስተማሩ ሂደት እና የተማሪዎች ተሳትፎ ከማሳደግ ባሻገር እንደ ሀገር ውጤታማና... Read more »

እንደ ዝምታ መካሪ፣ እንደ ስደት ኑሮ አስተማሪ የለም

ገጠመኙ ከጥቂት ዓመታት በፊት ነው፡፡ በምኖርበት አካባቢ የቤት እቃ መሸጫ ሱቅ ከፍታ ከምትሰራ ሄለን ደጉ ከምትባል ወጣት ጋር ተዋወቅን። ይህች ወጣት በሕጋዊ መንገድ ወደ ተባበሩት ዓረብ ኤምሬት ለሥራ ፍለጋ በመሄድ ሰርታ የተመለሰች... Read more »

ትምህርቱን በእንብርክክ የገፋው ብላቴና

ሙሉጌታ አጥናፍ የተወለደው በአማራ ክልል ሀዊ ዞን ቲሊሊ ወረዳ አደጋጓሽታ ቀበሌ ነው። ለቤተሰቡ ሁለተኛ ልጅ ሲሆን በልጅነት እድሜው በጣም ፈጣን መሆኑን ቤተሰቦቹ ይነግሩት እንደነበር ይገልጻል። እርሱም እንደሚስታውሰው በልጅነቱ ክብት በመጠበቅ የዳጉሳ ገለባ... Read more »