
ታሪካችን እንዲህ ይጀምራል… አገራችንን ዳግም የወረረው ፋሽስት ኢጣሊያ በአባት እና እናት አርበኞቻችን መራር ትግል ከአምስት ዓመታት ቆይታ በኋላ አንገቱን ደፍቶ ወደመጣበት ተመለሰ። ይህንን ተከትሎም በውጭ አገር በስደት የቆዩት ንጉሱ ወደ አገራቸው ገቡ፤... Read more »

በአገራችንም ሆነ በክልል ደረጃ ያለው መረጃ እንደሚያመለክተው ከአጠቃላይ የህዝብ ብዛት ውስጥ ከ30 በመቶ በላይ የሚሆኑት ከ15 እስከ 29 ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙ ወጣቶች ናቸው፡፡ ከ30 ዓመት በታች ባለው ዕድሜ ክልል ውስጥ የሚገኙት... Read more »

አሁን ወቅቱ ከምንግዜውም በላይ አንድነታችንንና ሰላማችንን የምናስጠብቅበት፤ ወጣቶችን ለሚረከቧት አገር እውነተኛ ተስፋና ተተኪዎች እንዲሆኑ የምናበቃበት፤ የምንመኘውን እድገትና ብልጽግና እውን ለማድረግ ጠንካራ ስራ የምንሰራበት ነው። ወቅቱ ከሚፈልጋቸው ጉዳዮች ዋነኛው ደግሞ ወጣቶችን ወደስራ እንዲሰማሩና... Read more »

ፍቅር፣ ጽናት፣ አንድነት፣ ሰላም፣ መተባበርና መተጋገዝ ጎልቶ የታየበት ታላቁ የረመዳን ጾም በህዝበ ሙስሊሙ ዘንድ አንድነትንና ሰላምን አጽንቶ እነሆ ለኢድ አልፈጥር ተደረሰ! ለመላው ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች እንኳን ለ1440ኛው ለኢድ አልፈጥር በሰላም አደረሳችሁ! አደረሰን። ሚነል... Read more »

መላው የእስልምና እምነት ተከታዮች ታላቁን የረመዳን ወር በፆምና በፀሎት አሳልፈው እነሆ የበዓሉ ዋዜማ ላይ ደርሰዋል። የእምነቱ ተከታዮች ባለፈው አንድ ወር ከፆምና ፀሎትም ባሻገር በርካታ የበጎ ተግባራትን ሲያከናውኑ ሰንብተዋል። የተቸገሩትን በመርዳት፣ ርስ በርስ... Read more »

በሀገሪቱ ካለፉት ሁለትና ሶስት ዓመታት ጀምሮ በተለያዩ አካባቢዎች በነበረው ያልተረጋጋ ሰላም፣ ሁከትና ብጥብጥ ከሁለት ነጥብ ስምንት ሚሊዮን በላይ ዜጎች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል። ቤት ንብረታቸው ወድሞባቸው፤ የሚልሱት የሚቀምሱት አጥተው ቀያቸውን ትተው ሸሽተዋል። ወገን... Read more »

ከህጻን እስከአዋቂ፣ ከተማረ እስካልተማረ፣ ያለምንም የብሄር፣የጾታና የሃይማኖት ልዩነት ሁሉም ሰው ከምንም ነገር በላይ አገሩን እንደሚወድ ይናገራል። ለሉዓላዊነቷ የህይወትና የአካል መስዋዕትነት በመክፈልም አገር መወደድን በተግባር የገለጹ ብዙ ዜጎች እንዳሉንም አይካድም። ለአገርና ለህዝብ ታማኝ... Read more »

ሰውየው ሲያዩዋቸው ሩህሩህና ለስላሳ ይመስላሉ፡፡ መስሪያ ቤቶች በሚያባክኑት ገንዘብና የአሰራርና የሕግ ጥሰት አንጀታቸው ብግን ብሎ ሪፖርት ሲያቀርቡና ሲማጸኑ የብዙዎችን አንጀት ይበላሉ፤ አንዳንዴም ህግ ይከበር ሲሉ ኮሰተር ብለው ማስጠንቀቂያ ይሰጣሉ፡፡ የፌዴራል ዋና ኦዲተር... Read more »

‹‹ውሀ ሲወስድ አሳስቆ ነው›› የሚለው አባባል ቁልፍ መልዕክቱ ድንገቴነቱ ነው ስለሆነም ሳንዘናጋ ቀድመን ለመከላከል የሚያስችል ስራ መሰራት እንዳለበት አመላካችም ነው በአገራችን በተለይ ነጎድጓዳማው ሐምሌ እና ጠዋት ማታ መውጫ መግቢያችንን የሚያስተጓጉለው ነሐሴ ክረምት... Read more »

ባለፈው ሳምንት የመጨረሻ ቀናት የኢትዮጵያን ግብርና ለማዘመን በተያዘው አጠቃላይ ግብ ውስጥ የሚካተት “ለግብርናው ትራንስፎርሜሽን የአመራሩ ሚና” በሚል መሪ ሀሳብ አንድ አገር አቀፍ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ ተካሂዷል። በመድረኩ ወቅታዊው የአገሪቱ የግብርና ይዘት... Read more »