አንድ ሰው ንጽህናውን ጠብቆ፣ አምሮና ተውቦ ከቤቱ ሲወጣ ውስጡ ደስተኛ ሆኖ ይውላል፤መጥፎ ሽታ የሚባል ነገር በጭራሽ አይቀርበውም ብሎ ማሰብ ግን አይቻልም። ምክንያቱም በየአካባቢውና በከተማው የሚታየው የተዝረከረከ የቆሻሻ ክምር ለአፍንጫ የሚከረፋ፣ ለዓይንም አስቀያሚ... Read more »
ሁሉም በሽተኛ ሁሉም ራሴን ባይ በቤታችን ደህና መጥፋቱ ነው ወይ ይላል ዘለሰኛው፤ ከግጭት ወሬ ራሳችንን ራቅ ብናደርግም ጎትቶ የሚያስገባን አይጠፋም፡፡ በየመንገዱም ሆነ በየእምነት ቦታው ብቻ የትም ቢኬድ ዜጎች ወቅታዊ ሁኔታው አሳስቧቸዋል፡፡ ዜጎች... Read more »
የስነ ምግባር ቋንቋዊ ትርጉሙ ባህሪ ማለት ነው። ስነ-ምግባር ከነፍስ ጋር ጥልቅ ቁርኝትና የፀና መሰረት ያለው ሲሆን ፍላጎታችንና ምርጫችን፤ በጎና መጥፎ እንዲሁም ፀያፍም ሆነ ውብ ሥራዎቻችን የሚመነጩበት የህይወታችን ክፍል ነው። ነፍስ በባህሪዋ ለሁሉም... Read more »
የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በአማራ ክልል የኦሮሚያ ልዩ ዞንና በሰሜን ሸዋ የተከሰተውን የሠላም መደፍረስ ለማረጋጋት አስፈላጊው ህጋዊና ተመጣጣኝ ርምጃ እንዲወሰድ ትዕዛዝ አስተላልፏል። የትዕዛዙ ዓይነተኛ ማጠንጠኛ ደግሞ የዜጎችን ሠላም ማረጋገጥና የሕግ የበላይነትን ማስከበር... Read more »
የኢፌዴሪ መንግስት በመንግስት ይዞታ የሚገኙ አንዳንድ ኩባንያዎች ወደ ግል ባለሀብት በሙሉ ወይም በከፊል ለማዞር ወስኖ እየሠራ ነው፡፡ ኢትዮ ቴሌኮም፣ የኢትዮጵያ አየር መንገድን የመሳሰሉ ድርጅቶችንና የኃይል ማመንጨት፣ የመንገድ ግንባታ እና ሌሎች ኩባንያዎችን ወደ... Read more »
ጠቆርቆር ብሎ የደመነውን ሰማይ ቀና ብሎ ለማየት አያስደፍርም። ነጎድጓዳማው ድምጽ በሰማይ አድማስ እየተደመጠ ማስፈራራቱን ቀጥሏል። በመብረቅ ብልጭታ የታጀበው የነጎድጓድ ድምጽ ከፊቴ ዞር በሉ፤ መጠለያችሁን በፍጥነት ፈልጉ… መልዕክት አንግቧል። ሁሉም ሰው ይህንን መልዕክት... Read more »
አዎን አንድ ዓመት ነገ ነው። የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) መጋቢት 24 ቀን 2011 ዓ.ም በሚሌኒየም አዳራሽ በተካሄደው የአንድ ዓመት የለውጥ ጉዞ መርሀ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር፤ በቀጣይ አንድ ዓመት ውስጥ... Read more »
እንደ ‹‹ኢንተርኔት ወርልድ ስታተስ› መረጃ በአሁኑ ወቅት በአለም ሦስት ነጥብ ስድስት ቢሊዮን በላይ ህዝብ የኢንተርኔት ተጠቃሚ ነው፡፡ ከዚህ ውስጥ ከሁለት ነጥብ አምስት ቢሊዮን በላይ የማህበራዊ ሚዲያ ተጠቃሚ ነው፡፡ ከእነዚህ ማህበራዊ ሚድያ መካከል... Read more »
ኢትዮጵያዊነት በጀግኖች ኢትዮጵያውያን መስዋዕትነት ከትውልድ ወደ ትውልድ የተሸጋገረ የህብረ ብሔራዊነት መገለጫ ነው፡፡ የኢትዮጵያን ሕዝብ ከዳር እስከ ዳር በጥብቅ ያቆራኙት የጋራ እሴቶቹ የሚደምቁት በኢትዮጵያዊ አንድነቱ ነው፡፡ የጋራ እሴቶቹ በኢትዮጵያዊ አንድነት ጠንካራ ገመድ የተያያዙ... Read more »
ሀገራዊ መረጃ ለአንድ አገር ዕድገት ብዙ ጥቅም አለው። በተለይ በዕቅድ ላይ ተመስርቶ የእድገት አማራጮችን ለመተለም፤ ገበያ ለማፈላለግ፣ የተሻሉ አማራጮችን ለማየት የመረጃ ዋጋ በቀላሉ የሚተመን አይደለም። በኢትዮጵያ በተለያዩ መስኮች መረጃዎች ይፋ ቢሆንም በመረጃዎቹ... Read more »