በእስካሁኑ መንገዳችን፤ ምናልባትም ጥቂት የወደፊቱን ጊዜ ጨምሮ የአገራችን የእድገቷ መሰረት ግብርና ነው። ግብርና የአብዛኛው ህዝባችን ኑሮውም ህይወቱም ነው። ላለፉት ዓመታት ስንመኘው ለኖርነውና ለምንናፍቀው የኢንዱስትሪ መር የኢኮኖሚ ስርዓትም መነሻ አድርገን የሰየምነው ግብርናን ነው።... Read more »
በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ መሳተፍ ለሚፈልጉ ባለሀብቶች ምቹ ሁኔታዎችን በመፍጠር በኩል በትኩረት እየተሰራ ነው። የመንገድ ፣የቴሌኮም ፣የሀይል እና የመሳሰሉት መሰረተ ልማቶች እየተስፋፋ መምጣትም አንድም ኢንቨስትመንትን መሳብን ታሳቢ ያደረገ ነው። የባለሀብቶች መሰረታዊ ችግር የነበረው... Read more »
ሀገራችን በለውጥ ላይ መሆኗ በተደጋጋሚ የምንሰማውና እየኖርንበት ያለ እውነታ ነው። ይህ የለውጥ ወቅት ደግሞ በብዙ ፈተናዎችና ተስፋዎች የታጀበ ነው። የፈተናዎቹ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ ቆሻሻ ነው። ቆሻሻን በሁለት ከፍለን ልናይ እንችላለን። አንደኛው ቆሻሻ... Read more »
ታሪክ በአንድም በሌላም መንገድ ይሰራል፤ ይመዘገባል። አገራችን በታሪኳ አንገት አስደፊም አቅኝም ታሪኮችን አሳልፋለች። ከቅኝ ግዛት ነጻ አገርና ህዝብ መሆናችን የራሳችን በርካታ ማንነቶች እንዲኖሩን ያደረገን ስለሆነ ኩራታችን የትየለሌ ነው። በአንጻሩ የድህነት ታሪካችን አንገት... Read more »
በኢትዮጵያ በቀን ሦስት ጊዜ በልቶ ለማደር ዕቅድ ከተነደፈበት ወቅት አንስቶ እስካሁን ድረስ ሦስቴ ለመብላት ያለመብቃታችን ምክንያቱ ዘርፈ ብዙ ሆኗል፡፡ የኑሮ ውድነትና የሸቀጦች ዋጋ መናር ፈታኝ በመሆኑ አነስተኛ ገቢ ያለው የኅብረተሰብ ክፍል የሚጐርሰው... Read more »
ቅራኔ የልዩነት ውጤት ነው፤ ነገር ግን ልዩነት ሁሉ ቅራኔን ይወልዳል ማለት አይደለም፡፡ በልዩነት ተከባብሮና ተቻችሎ አብሮ መኖር ይቻላል። በተፈጥሮ ሕግ መሰረት በአንድ አካል ውስጥ የተለያዩ ንዑስ አካላት ይኖራሉ። እነዚህ የተለያዩ ንዑስ አካላት... Read more »
የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በ2017 ጠቅላላ ጉባኤው ሜይ 16/ግንቦት 08 ዓለም አቀፍ በሰላም አብሮ የመኖር ቀን ተብሎ እንዲከበር ወስኗል። ድርጅቱ ውሳኔውን ያሳለፈው ዓለም አቀፉ ማኅበረሰብ ሰላምን፤ መቻቻልን፤ አብሮነትን፤ አካታችነትንና መግባባትን ለማስፈን የሚያደርጋቸውን ጥረቶች... Read more »
ኢትዮጵያውያን ለዘመናት የቆየ አብሮ ተሳስቦና ተከባብሮ በጋራ የመኖር አኩሪ ባህል ያለን ህዝቦች ነን። በሁሉም የሀገሪቱ አቅጣጫ ዘልቆ ያልተጋባ፣ ያልተዋለደና ያልተቀየጠ ህዝብ የለም። ይህ የሚያሳየው በደም መተሳሰራችንን ነው። ይሁንና አሁን መሬት ላይ ያለውን... Read more »
የህጎች ሁሉ የበላይ ህግ ህገመንግስቱ መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው። ህገመንግስቱን ማክበርና ማስከበር ደግሞ ከእያንዳንዱ ዜጋ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ከመንግስት የሚጠበቅ ነው። ይሁን እንጂ አሁን ባለው ሁኔታ ህገመንግስቱ ሙሉ ለሙሉ እየተከበረ፣ የዜጎችም ህገ... Read more »
እንደአገርና ሕዝብ በርካታ ችግሮች አሉብን። ያልተግባባንባቸውና የሚያጨቃጭቁን ብዙ ነገሮች መኖራቸውም አይካድም። በሰለጠነና በዴሞክራሲያዊ አግባብ ይፈታ እንጂ አለመግባባትም ሆነ ልዩነት ተፈጥሯዊ ነውና መኖሩ የሚደንቅ አይደለም። ማህበራዊ ሳይንስ እንደሚለውም በአግባቡ ይስተናገዱ እንጂ ግጭትም ሆነ... Read more »