
የካቲት 12 ቀን 1929 ዓ.ም.፤ የጣሊያን ወራሪ ሃይል ጠቅላይ አዛዥ ግራዚያኒ ሕዝቡን ሰብስቦ በሱ የሚመራውን የወራሪውን አስተዳደር እንዲቀበል፣ ባወጣው ሕግ እንዲተዳደር ለማድረግ፣ የጣሊያን መንግስት ለኢትዮጵያ እድገትና መሻሻልን እንጂ አገሪቱን ለመጉዳት የመጣ አለመሆኑን... Read more »

ከ19ኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ የሚጀምረው የኢትዮጵያ ዘመናዊ የዲፕሎማሲ ታሪክ የላቀ ስፍራ የሚሰጠው ነው።በዚህ ዘመንም ከነበሩ የአገሪቱ ነገስታት መካከል አፄ ቴዎድሮስ የውጭ ስልጣኔ ማርኳቸው ለአገራቸው ለማቋደስ በጓጉበት ወቅት ከምዕራብ አውሮፓ አገራት ጋር ጠንከር... Read more »

ብዙውን ጊዜ የአፍሪካ መሪዎች ወደ ሌላ አገር ለጉብኝት ሲሄዱ የሚሄዱበት አገርና ቀን በግልጽ ሲነገር አይታይም። ቢነገርም ባለቀ ሰዓት ለዜና ሽፋን ሲባል የሚነገርና የሚዲያ ፍጆታን ታሳቢ ያደረገ ነው። ምናልባት ይሄ ከጸጥታና ደህንነት አንጻር... Read more »

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት «የጥላቻ ንግግርና የሀሰተኛ መረጃ ስርጭት»ን የሚከለክለውን አዋጅ በአብላጫ ድምጽ አጽድቆታል። አዋጁ እንዲረቀቅም ሆነ እንዲጸድቅ ሲደረግ ከምንም መነሻ ሳይሆን ትልልቅ መግፍኤ ምክንያቶች አሉ። ከእነዚህም መካከል... Read more »

በውጭ ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ቁጥር ከሶስት ሚሊዮን በላይ እንደሆነ በተለያየ ጊዜ ይገለጻል። ይህ ቁጥር እጅግ ከፍተኛ መሆኑ ለማንም ግልጽ ነው። የ2020 የዓለም ሀገራት የሕዝብ ብዛት መረጃ እንደሚያመለክተው ከ235 ሀገራትና ሉዓላዊ... Read more »

የኩሩ ህዝቦች መኖሪያ፣ የህብረ ብሄር ቡቃያ የሰላም ተምሳሌት ዓርማ፣ የቀለሞች ኅብር ኢትዮጵያ በደም አሻራሽ አትመው ህዝቦች ለሰጡን አደራ ለህገመንግስታችን ክብር ታጥቀን ቆመናል በ ጋራ… በሀገሩ የሚኮራ ሀገሩንም የሚያኮራ፣ ለዘመናት ጀግንነቱን እየደጋገመ ያስመሰከረ፣... Read more »

ዳያስፖራው ጠንካራ የስራ ባህል በመገንባት፣ የግል ኢንቨስትመንቶች እንዲስፋፉ፣ ንግድ፣ ትምህርትና መሰል የልማት ስራዎች እንዲጎለብቱና ገንዘብ ለቤተሰቡ በመላክ ለአገር ዕድገት ጉልህ ሚና ይጫወታል፡፡ እንዲሁም ፍትህ እንዲነግስ፣ የፖለቲካና ሲቪል መብቶች እንዲከበሩም ከውጭ አገራት የቀሰመውን... Read more »

ጤፍ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ያለው ባህላዊም ሆነ ታሪካዊ ግንኙነት እንዲህ በቀላሉ የሚታይ አይደለም፡፡ ምርቱ እጅግ ተወዳጅና ተመራጭ ከመሆኑ የተነሳ በየዘመኑና በየባህሉ የማይተው ብቻ ሳይሆን የማይቀየር ምግብ ሆኖ ዛሬ ላይ ደርሷል፡፡ ከግብርና ሚኒስቴር... Read more »

ኢትዮጵያና ካናዳ ያላቸው የብሔር ብዝኃነት እንዲሁም የፌዴራል ሥርዓት መከተላቸው ያመሳስላቸዋል፡፡ አገራቱ በንግድ፣ በአየር ንብረት ለውጥ፣ በኢነርጂ፣ በግብርና ውጤቶች ማቀነባበር፣ በመድኃኒትና በግብአት አቅርቦት፣ በቀጣናዊ ሰላምና ደህንነት፣ በፖለቲካ፣ በምሥራቅ አፍሪካ ሰላምና ደኅንነት እንዲሁም በሽብርተኝነትና... Read more »

አንድነት አንድ ዓይነትነት አለመሆኑ ይሰመርበትና ጥቅሙ ብዙ እንደሆነ ግን ማንም አይክደውም። “ዘጠና ሚሊዮን ህዝቦች አንድ ላይ ብናጨበጭብ ድምጻችን በጣም ይሰማል” ከሚለው የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ አባባል ጀምሮ “ብንደመር እንጠነክራለን” እስከሚለው የኢፌዴሪ... Read more »