‹‹ባለፉት ሰባት ዓመታት አዲስ አበባ እንደ አዲስ ተወልዳለች ›› አቶ ሞገስ ባልቻ

አቶ ሞገስ ባልቻ-የአ.አ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የኢሕአዴግ መንግሥት በሕዝብ ቅቡልነት ማጣትን ተከትሎ በ2010 ዓ.ም አዲስ የለውጥ መንግሥት በኢትዮጵያን እውን ሆነ። ይህንን ተከትሎ ባለፉት ሰባት ዓመታትም የለውጡ መንግሥት ሀገሪቱ ለዘመናት የገጠማትን... Read more »

የለውጡ ሰባት ዓመታት፣ በሰባት ማሳያዎች

እንደ መግቢያ ተግባር ከቃል ይወለዳል፤ የቃል መነሻው ደግሞ የውስጥ ሃሳብና ስሜት ነው። እናም ከውስጥ ያለው እውነተኛ ስሜት በሃሳብ ጎልብቶ ወደ ቃል፤ ቃልም ተለውጦ ተግባር ይሆናል። ይሄ ግን በሁሉም መስክ፤ በሁሉም ዘንድ እውን... Read more »

‹‹የሕዳሴ ግድባችን መጠናቀቅ ለኢንዱስትሪዎቻችን ትልቅ ብሥራት ነው›› – አቶ ታረቀ ቡሉልታ

– አቶ ታረቀ ቡሉልታ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴኤታ ኢትዮጵያ ምንም እንኳን ካላት እምቅ የተፈጥሮ ሀብትና ሰፊ የሰው ኃይል አኳያ ዘርፍ ለሀገር ምጣኔ ሀብት እድገት ያለው አበርክቶ አመርቂ እንዳልነበር የቅርብ ጊዜ ትዝታችን ነው። ለዚህም... Read more »

«በነጻነት የተሠራ ሰው መቼም ቢሆን አይወድቅም፤ አይሸማቀቅምም´ -ኢንጂነር አበራ ተስፋዬ

-ኢንጂነር አበራ ተስፋዬ የውሃ መሀንዲስ በውሃ ሀብት ምህንድስና ከቀድሞ አርባ ምንጭ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ከአሁኑ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል። ወደ ሀገረ ግብጽ አቅንተው ድህረ ምረቃ ዲፕሎማ በሃይድሮሎጂና በሃይድሮሊክስ ተምረው ያጠናቀቁ ናቸው... Read more »

‹‹ግድቡን በተመለከተ ግብፅ አጀማመሯ የተለሳለሰ ቢሆንም በኋላ ብዙ ጣጣ አምጥታ ነበር›› -አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ

-አቶ ፈቅአህመድ ነጋሽ የዓባይ ጂ ኦ ፖለቲካ ተንታኝ እና ተደራዳሪ በዓባይ ውሃ አጠቃቀም በተለይም በዓባይ ግድብ ዙሪያ እልህ አስጨራሹን ድርድር በድል ከተወጡ የኢትዮጵያ ባለውለታዎች መካከል አንዱ ናቸው። በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል... Read more »

‹‹ የግድቡ መጠናቀቅ ኢትዮጵያ ዕድገቷን ለማስቀጠል ቁርጠኛ መሆኗን ያመላክታል›› – የዓባይ ውሃ ተደራዳሪ ተ/ፕ/ር ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር)

-የዓባይ ውሃ ተደራዳሪ ተ/ፕ/ር ያዕቆብ አርሳኖ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሃይድሮ ፖለቲክስ መምህር ሰሞኑን አፍሪካውያን ብድር ቢከለከሉ፣ የዲፕሎማሲ ጫና ቢደረግባቸው፣ የራሳቸውን ሃብት በዜጎቻቸው ማልማት እንደሚችሉ በተግባር የታየበት የዓባይ ግድብ፤ ሊመረቅ ጫፍ መድረሱን... Read more »

በድል የታጀበው የ14 ዓመታት እልህ አስጨራሽ ድርድር

በዓባይ ውሃ አጠቃቀም እና የሕዳሴው ግድብ ዙሪያ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ እና በሱዳን መካከል ከመጋቢት 24 ቀን 2003 ዓ.ም ጀምሮ አስራ አራት ዓመታትን ያስቆጠሩ ንግግሮች አለፍ ሲልም ክርክሮች እና ድርድሮች ተካሂደዋል:: የኢትዮጵያ ባለውለታ ብርቅ... Read more »

«የዓባይ ግድብ መገባደድ እና የባሕር በር ጥያቄ ተያያዥ ናቸው»- አቶ ሙሳ ሼኮ የፖለቲካ ተንታኝ

የፖለቲካ ተንታኙ አቶ ሙሳ ሼኮ ባለፉት አራት ዓመታት በዓባይ ግድብና በሌሎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም በሆኑ ጉዳዮች ላይ በዓለም አቀፍ ሚዲያዎች በመቅረብ የተለያዩ ቃለ መጠይቆችን በመስጠት ይታወቃሉ። በዛሬው ወቅታዊ ጉዳይ ዝግጅታችን ቀይ ባሕርን... Read more »

ወደ ቀይ ባሕር የመመለስ ጉዞ

በኢትዮጵያ ምድር የባሕር በር ጥያቄ መስተጋባት ከጀመረ ከራርሟል። ይህ ጊዜውን ሲጠብቅ የነበረ እና በበርካቶች ልቦና ውስጥ የኖረ ጥያቄ እነሆ ጊዜው ደርሶ ሀገራዊ አጀንዳ ሆኗል። ለመሆኑ ኢትዮጵያ ከቀይ ባሕር እንዴት ተገለለች? ከታሪክ፣ ከዓለም... Read more »

“የሕዳሴ ግድብ ዳግማዊ ዓድዋ ነው” – አቶ ያለው ከበደ

– አቶ ያለው ከበደ የግሎባል ጥቁር ሕዝቦች ማዕከል የሕዝብ ግንኙነት፣ አጋርነት እና ኮምዩኒኬሽን ዳይሬክተር ከ129 ዓመታት በፊት፤ በ1888 ዓ.ም ከዓድዋ ተራሮች ሰማይ ስር የሀገራቸውን ሉዓላዊነት፤ ከነሙሉ ማንነቱ ለማስጠበቅ ከሰሜን ጫፍ እስከ ደቡብ... Read more »