‹‹አርሶ አደሩ ሲደገፍ ፤ሀገር ትደገፋለች›› – ጌታቸው ድሪባ ዶ/ር- የግብርና ሚኒስቴር አማካሪ

ተወልደው ያደጉት በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል በቀድሞው አሩሲ ክፍለ ሀገር ከአሰላ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ዶሻ የገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን በወቅቱም በነበረው የስውዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በትምህርታቸው በጣም ጎበዝ... Read more »

‹‹ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በሀገር ደረጃ የተሻለ የሕንፃ ግንባታ ኮዶች ፀድቀው ተተግብረዋል›› – አርክቴክት ብሥራት ክፍሌ

የከተማ ገጽታን የሚመጥን የኪነ ሕንፃ፣ የተሽከርካሪ እና የእግረኛ መንገድ፣ ለአንድ ከተማ አስፈላጊ ከሚባሉት መካከል ይጠቀሳል። ደረጃውን የጠበቀና የተሟላ መሠረተ ልማት ያላት ሀገር በቀላሉ የውጭ ኢንቨስትመንትን፣ ቱሪዝምን በመሳብ ኢኮኖሚ ለማመንጨት እንደሚያስችላትም የዘርፉ ባለሙያዎች... Read more »

‹‹ክርስቶስ በሞቱ ፍቅሩን ገልጾ ይቅር እንዳለን የይቅርታ እና የዕርቅ ሰዎች ብንሆን መልካም ነው›› ንቡረ እድ ኤልያስ አብርሃ

ትውልዳቸው ትግራይ ክልል ተንቤን ውስጥ ገብረ ስብሐት ኢየሱስ ገለበዳ አካባቢ ነው። አቶ አብርሃ መስፍን እና ወይዘሮ ምፅላል ገብረ ሚካኤል ከወለዷቸው ዘጠኝ ልጆች መካከል ንቡረ እድ ኤልያስ አብርሃ ስምንተኛ ልጅ ናቸው። ባል እና... Read more »

 “ሴቶች ወደ አመራርነት ከመጡ ብዙ ነገር መቀየር ይችላሉ” -ወይዘሮ ፋጡማ ሙሐመድ የኦዳ ወረዳ አስተዳዳሪ

ወጣቷ፣ በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ ክፍለ ከተማ የኦዳ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ናት፤ ውልደቷ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአርሲ ዞን፣ በሌ ገስጋር ወረዳ ሲሆን፣ የቀበሌዋ መጠሪያ ስም ደግሞ በሌ ይባላል። አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ... Read more »

‹‹ከኢትዮጵያ ምድር የሚመነጨውን ውሃ በፍትሐዊነት የመጠቀም መብት አለን››  ያሲን መሐመድ(ዶ/ር) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የአፍሪካና የኤዢያ ጥናትና ምርምር ማዕከል መምህር እና ተመራማሪ

ውሃ ለሰው ልጅ መሠረታዊ ከሚባሉ ፍላጎቶች መካከል ቀዳሚው ነው። በምድር ላይ ለሚኖሩ ፍጥረታት ሁሉ ውሃ የእስትንፋስ መቀጠያ ትልቅ የተፈጥሮ ፀጋ ነው። ከውሃ ጋር ያልተቆራኘ አንዳችም ነገር ለማግኘት እጅጉን ያዳግታል። የእዚህን የተፈጥሮ ስጦታ... Read more »

 “ የራሳችንን የምግብ ፍላጎት ከማሟላት አልፈን ለውጪ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም አለን” ፕሮፌሰር ዘሪሁን ወልዱ (ዶ/ር) የእጽዋት ስነ ምህዳር ተመራማሪ

ቡልቂ፣ ተወልደው ፊደል የቆጠሩባት ትንሽዬ ከተማ ናት። ትምህርታቸውን የጀመሩት ቄስ ትምህርት ቤት ነው፣ እዛ እንዲገቡ የተደረገበት ዋናው ዓላማ ደግሞ ወደ ድቁናው እና ቅስናው እንዲመጡ ታስቦ ነው። ይሁንና ቄስ ትምህርት ቤት ጥቂት እንደቆዩ... Read more »

“ሀሳባችን ሁሉ መብላት፣ መጠጣት፣ መብለጥ ሆኖ ትሕትና እና መተሳሰብ እየጠፋ ሲሄድ ሀገር ይረበሻል” – መምህር አማረ ተስፋ

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሚፈጸሙ ሥርዓተ አፅዋማት አንዱ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ለማዳን በመስቀል ላይ መሰቀሉን በማሰብ የሚከናወነው የሁዳዴ ፆም ነው። ፋሲካም በመባል ይታወቃል። በዚህ የፆም ወቅት በገና የተባለው የዜማ መሣሪያ ደግሞ... Read more »

“የምክክሩ ዓላማ በመደማመጥና በውይይት ሁሉም አሸናፊ የሚሆኑበትን አውድ መፍጠር ነው”ብሌን ገብረ መድህን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር

የዛሬ የዘመን እንግዳ ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን ይባላሉ። ትውልድና እድገታቸው በአዲስ አበባ መርካቶ መሳለሚያ አካባቢ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በናዝሬት ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት ክፍል... Read more »

 “ኢትዮጵያ የባሕር በር ማግኘቷ ወደ ቀደመው ክብርና ዝናዋ ይመልሳታል” ካፒቴን መርሻ ግርማ የቀድሞ የኢትዮጵያ ባሕር ኃይል አመራር

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ካፒቴን መርሻ ግርማ ይባላሉ፡፡ ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ እንጦጦ ራጉዔል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነው፡፡ አባታቸውን ጨምሮ ቤተሰቦቻቸው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው፡፡ እንግዳችን አባታቸውን በሞት የተነጠቁት ሕጻን ሳሉ በመሆኑ... Read more »

«የዓድዋ ድል ፓንአፍሪካኒዝም እንደሚተገበር ማረጋገጫ ሠጥቷል» ወይዘሮ ሕይወት አዳነ ፓንአፍሪካኒስት

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ወይዘሮ ሕይወት አዳነ ይባላሉ፡፡ አፍሪካውያን ሃብታም ሆነው በግጭት ማለቅ የለባቸውም የሚል ሃሳብ ይዘው 19 ሺ ኪሎ ሜትሮችን በመጓዝ በ14 የአፍሪካ አገራት ቅስቀሳ አካሂደዋል፡፡ አዲስ አበባ ተወልደው አዋሬ አካባቢ ያደጉት... Read more »