
ተወልደው ያደጉት በገጠሪቱ የኢትዮጵያ ክፍል በቀድሞው አሩሲ ክፍለ ሀገር ከአሰላ ከተማ ወጣ ብላ በምትገኘው ዶሻ የገበሬ ማህበር ውስጥ ሲሆን በወቅቱም በነበረው የስውዲን ሚሲዮን ትምህርት ቤት የአንደኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በትምህርታቸው በጣም ጎበዝ... Read more »

የከተማ ገጽታን የሚመጥን የኪነ ሕንፃ፣ የተሽከርካሪ እና የእግረኛ መንገድ፣ ለአንድ ከተማ አስፈላጊ ከሚባሉት መካከል ይጠቀሳል። ደረጃውን የጠበቀና የተሟላ መሠረተ ልማት ያላት ሀገር በቀላሉ የውጭ ኢንቨስትመንትን፣ ቱሪዝምን በመሳብ ኢኮኖሚ ለማመንጨት እንደሚያስችላትም የዘርፉ ባለሙያዎች... Read more »

ትውልዳቸው ትግራይ ክልል ተንቤን ውስጥ ገብረ ስብሐት ኢየሱስ ገለበዳ አካባቢ ነው። አቶ አብርሃ መስፍን እና ወይዘሮ ምፅላል ገብረ ሚካኤል ከወለዷቸው ዘጠኝ ልጆች መካከል ንቡረ እድ ኤልያስ አብርሃ ስምንተኛ ልጅ ናቸው። ባል እና... Read more »

ወጣቷ፣ በአዳማ ከተማ በአባ ገዳ ክፍለ ከተማ የኦዳ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ናት፤ ውልደቷ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በአርሲ ዞን፣ በሌ ገስጋር ወረዳ ሲሆን፣ የቀበሌዋ መጠሪያ ስም ደግሞ በሌ ይባላል። አንደኛና ሁለተኛ ደረጃ... Read more »

ውሃ ለሰው ልጅ መሠረታዊ ከሚባሉ ፍላጎቶች መካከል ቀዳሚው ነው። በምድር ላይ ለሚኖሩ ፍጥረታት ሁሉ ውሃ የእስትንፋስ መቀጠያ ትልቅ የተፈጥሮ ፀጋ ነው። ከውሃ ጋር ያልተቆራኘ አንዳችም ነገር ለማግኘት እጅጉን ያዳግታል። የእዚህን የተፈጥሮ ስጦታ... Read more »

ቡልቂ፣ ተወልደው ፊደል የቆጠሩባት ትንሽዬ ከተማ ናት። ትምህርታቸውን የጀመሩት ቄስ ትምህርት ቤት ነው፣ እዛ እንዲገቡ የተደረገበት ዋናው ዓላማ ደግሞ ወደ ድቁናው እና ቅስናው እንዲመጡ ታስቦ ነው። ይሁንና ቄስ ትምህርት ቤት ጥቂት እንደቆዩ... Read more »

በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ከሚፈጸሙ ሥርዓተ አፅዋማት አንዱ ኢየሱስ ክርስቶስ የሰውን ልጅ ለማዳን በመስቀል ላይ መሰቀሉን በማሰብ የሚከናወነው የሁዳዴ ፆም ነው። ፋሲካም በመባል ይታወቃል። በዚህ የፆም ወቅት በገና የተባለው የዜማ መሣሪያ ደግሞ... Read more »

የዛሬ የዘመን እንግዳ ኮሚሽነር ብሌን ገብረመድህን ይባላሉ። ትውልድና እድገታቸው በአዲስ አበባ መርካቶ መሳለሚያ አካባቢ ነው። የመጀመሪያና ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በናዝሬት ትምህርት ቤት ተከታትለዋል። የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሕግ ትምህርት ክፍል... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ካፒቴን መርሻ ግርማ ይባላሉ፡፡ ተወልደው ያደጉት አዲስ አበባ ከተማ እንጦጦ ራጉዔል ቤተ ክርስቲያን አካባቢ ነው፡፡ አባታቸውን ጨምሮ ቤተሰቦቻቸው የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮች ናቸው፡፡ እንግዳችን አባታቸውን በሞት የተነጠቁት ሕጻን ሳሉ በመሆኑ... Read more »

የዛሬው የዘመን እንግዳችን ወይዘሮ ሕይወት አዳነ ይባላሉ፡፡ አፍሪካውያን ሃብታም ሆነው በግጭት ማለቅ የለባቸውም የሚል ሃሳብ ይዘው 19 ሺ ኪሎ ሜትሮችን በመጓዝ በ14 የአፍሪካ አገራት ቅስቀሳ አካሂደዋል፡፡ አዲስ አበባ ተወልደው አዋሬ አካባቢ ያደጉት... Read more »