
የጋምቤላ ክልል የበርካታ ማዕድናት ሀብቶች ባለቤት ነው። በተለይ በወርቅ ማዕድኑ ይታወቃል። ክልሉ በሀገሪቱ በወርቅ አምራችነት ከሚታወቁ ክልሎች መካከል በግንባር ቀደምነት ከሚጠቀሱት አንዱ ነው። በሌሎች ወርቅ በሚመረትባቸው ክልሎች እንደሆነው ሁሉ በክልሉም የወርቅ ልማት... Read more »

ከአዲስ አበባ 130 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከሚገኘው የአማራ ክልሏ ሰሜን ሸዋ ዞን ለሚ ከተማ ጉብኝት አለን:: ተጎብኚው ግዙፉ የለሚ ብሄራዊ ሲሚንቶ ፋብሪካን ነው:: ከአዲስ አበባ ከጠዋቱ 12፡30 ላይ ተነስተን በከፍተኛ የትራፊክ... Read more »

መንግሥት በሀገሪቱ ምጣኔ ሀብት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንደሚጣ በትኩረት ከሚሠራባቸው ዘርፎች መካከል ግብርናው በዋናነት ይጠቀሳል:: ዘርፉ የምግብ ዋስትና ማረጋገጫ፣ የውጭ ምንዛሬ ምንጭ፣ የሥራ እድል የአርሶ አደሩ የኑሮ መሰረት፣ ወዘተ መሆኑም ይታወቃል:: ሀገሪቱ... Read more »
ከቱሪዝም ዘርፉ የበለጠ ተጠቃሚ ለመሆን መስህቦችን መጠበቅ፣ መዳረሻዎችን እንዲሁም መሠረተ ልማት መገንባት መሥራትን ይጠይቃል። ቅርሶችን ማደስ፣ በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ መመዝገብ ያለባቸውን ማስመዝገብ ወዘተ ወሳኝ ጉዳዮች ናቸው። ሌሎች የቱረስት ቆይታን የሚያራዝሙ ተግባሮችን... Read more »

ችግር ለመፍታት መፈጠራቸውን አምነው፤ የሰውን ልጅ አኗኗር ለማሻሻል በሚተጉ ሰዎች ዓለም በብዙ መልኩ ተቀይራለች። ጨለማን በመግፈፍ ብርሃን ለማጎናጸፍ አምፖልን በፈጠረው ቶማስ ኤድሰን፤ ስልክን በመፍጠር ዓለምን ባገናኘው ኢንጂነሩ አሌክሳንደር ግርሃም ቤል፣ ዓለምን በአዲስ... Read more »

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ትግበራው በማዕድን ዘርፉ ለውጥ እንዲመጣ አስተዋጽኦ እያበረከተ ስለመሆኑ በተደጋጋሚ እየተገለጸ ነው። ወደ ብሔራዊ ባንክ በሚገባው የወርቅ ምርት ላይ ከፍተኛ ለውጥ እንዲታይ ማድረግ ያስቻለ ሲሆን፣ ለውጭ ገበያ ከሚቀርበው ከዚህ የወርቅ... Read more »

ኢትዮጵያ የሀገር ውስጥ ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት፣ የውጭ ቀጥታ የኢንቨስትመንት ፍሰትንም ለመጨመር የተለያዩ የሕግና የፖሊሲ ርምጃዎችን ስትወስድ ቆይታለች። የኢንቨስትመንት ሕጉን ጨምሮ ለዘርፉ ማነቆ በነበሩ የተለያዩ ድንጋጌዎችም ላይ ማሻሻያ ተደርጎባቸዋል። ይህን ሁሉ እርምጃ ተከትሎም የቴሌኮምና... Read more »
የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) ሰሞኑን በአዲስ አበባ 2ኛውን የኮሜሳ ተቋማት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ አካሂዷል፤ ይህንኑ መድረክ ተከትሎም 6ኛው የምስራቅና ደቡባዊ አፍሪካ ነጋዴ ሴቶች ፌደሬሽን የንግድ ትርኢት እና የንግድ ሳምንት ተስተናግዷል።... Read more »

በኢትዮጵያ የግብርናውን ዘርፍ ምርትና ምርታማነት ለማሳደግ እየተከናወኑ ያሉ ተግባሮች የምርጥ ዘር ፍላጎት ከፍተኛ እንዲሆን እንደሚያደርጉት ይታመናል። ይህን ፍላጎት ለመመለስ ደግሞ በምርጥ ዘር ላይ የሚደረግ ምርምርንና የምርጥ ዘር አምራቾች፣ አባዥዎች ቁጥር እንዲጨምር ያደርጋል።... Read more »

ኢትዮጵያ በውል ያልተለዩ እና ያልታወቁ እምቅ የገጸ ምድር እና ከርሰ ምድር የቱሪዝም ሀብቶችን በእቅፏ የያዘች ሀገር ናት፤ ይሁንና እነዚህን ሀብቶቿን በተገቢው መጠን ሳትጠቀምበት ኖራለች። በዚህም ከፍተኛ ቁጭት ተፈጥሮ ቆይቷል፡፡ ከቅርብ አመታት ወዲህ... Read more »