ለቡና ምርታማነት መጨመር አሁንም ብዙ ስራ ይቀራል

ኢትዮጵያ ለዓለም ካበረከተችው እንቁ ስጦታዎች መካከል ቡና ዋነኛው ነው፡፡ መረጃዎች እንደሚ ጠቁሙት፤ በአሁኑ ወቅት በዓለም በየቀኑ ከአራት ቢሊዮን ስኒ በላይ ቡና ይጠጣል፡፡ ከዚህ ውስጥ ሁለት ቢሊዮን ስኒው የሚጠጣው በሽያጭ መልክ ከተዘጋጀው ነው።... Read more »

የማር ምርት ንግድና ተግዳሮቱ

ኢትዮጵያ ከደጋ እስከ ቆላ ለንብ ምርት ተስማሚ የሆነ ስነምህዳር እንዳላት የዘርፉ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ስነምህዳሩ ለምግብና ለመድኃኒት የሚውሉ ምርቶችን ለማግኘት የሚያስችሉ ከመሆናቸው በተጨማሪ በጣዕማቸውም ለገበያ ተመራጭ እንዲሆኑ አግዟል፡፡ተስማሚ ከሆነው ስነምህዳር ከግራር፣ ቀረሮና ገተን... Read more »

ጥረት በየዓመቱ 100 ሚሊዮን ብር ሲከስር ነበር፤ የባንክ ዕዳውም 2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር ደርሷል፡፡

በቀድሞው ኢህዴን (አዴፓ) በዘላቂ በጎ አድራጎት ወይም ኢንዶውመንት ቁመና ይዞ የተመሠረተው ጥረት ኮርፖሬት 20 ኩባንያዎች አሉት:: ከእነዚህ ውስጥ ከሰባቱ በየዓመቱ 100 ሚሊየን ብር አካባቢ ይከስራል:: የጥረት ዋና ሥራ አስፈጻሚ ዶክተር አምላኩ አስረስ... Read more »

በ2010 ዓ.ም. ግምታዊ ዋጋ 900 ሚሊየን ብር በላይ የሆነ የገቢና ወጪ ኮንትሮባንድ ዕቃ ተይዟል

የገቢዎች ሚኒስቴር በ2010 ዓ.ም. 776 ሚሊየን 865ሺህ 292 የገቢ ኮንትሮባንድ እና 177 ሚሊየን 909ሺህ 149 የወጪ ኮንትሮባንድ መያዙን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የህግ ማስከበር ሥራዎች ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ዘመዴ ተፈራ ገለጹ፡፡ ሚኒስቴር... Read more »

የማይፈታ ሰንሰለት

አትክልትና ፍራፍሬ በማከፋፈል የንግድ ሥራ ላይ የተሰማሩት አቶ አዲስ አለማየሁ ከጅምላ አከፋፋዮች በመረከብ ለሆቴሎች፣ ለሆስፒታሎች እና ለገበያ ማዕከላት አትክልትና ፍራፍሬ ያቀርባሉ፡፡ በሥራው ከ10 ዓመታት በላይ አሳልፈዋል፡፡ በዚሁ ቆይታቸው የሚገጥማቸው ችግሮች በየጊዜው እየሰፋ... Read more »

‹‹የዘንዘልማ የመዳረሻ ገበያ ማዕከል የመጀመሪያ ምዕራፍ በተያዘው በጀት ዓመት ሥራ ይጀምራል።›› የአማራ ክልል ንግድ ቢሮ

በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር የዘንዘልማ የመዳረሻ ገበያ ማዕከል ግንባታ በ2007ዓ.ም የተጀመረ ሲሆን የመጀመሪያው ምዕራፍ በ2009ዓ.ም ተጠናቅቆ ለአገልግሎት መብቃት ነበረበት፡፡ ነገር ግን እስካሁን ድረስ ተጠናቅቆ ሥራ አልጀመረም፡፡ የገበያ ማዕከሉ በአጭር ጊዜ ለብልሽት የሚዳረጉ... Read more »

38 ተጨማሪ የመኪና ማቆሚያ አገልግሎት መስጠት ሊጀምር ነው

የአዲስ አበባ ከተማን የትራንስፖርት መጨናነቅ ለመቅረፍ በህገ ወጥ መንገድ ተይዘው የቆዩ መሬቶችን በመለየት በ 10 ክፍለ-ከተሞች 38 ቦታዎችን የመኪና ማቆሚያ(ፓርኪንግ) በማድረግ ለወጣቶች ሊያስተላልፍ ነው፡፡ ም/ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ለአገልግሎቱ የተለዩ ቦታዎችን የመስክ... Read more »

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ 125 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

የአፍሪካ ልማት ባንክ ለኢትዮጵያ የ125 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉ ተገልጿል። የአፍሪካ ልማት ባንክ በኢትዮጵያ መሰረታዊ አገልግሎቶችን ለማሻሻል የሚደረገውን ጥረት ለመደገፍ የሚውል፥ የ125 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት ከገንዘብ ሚኒስቴር ጋር ተፈራርሟል።... Read more »

ለዲፕሎማቲክ ተቋማት አገልግሎት ታጥረው የነበሩ 12 ቦታዎች አጥር ተነሳ

በመዲናዋ ያለ ልማት ለዲፕሎማቲክ ተቋማት አገልግሎት በሚል ታጥረው የነበሩ 12 ቦታዎች ውላቸው ተቋርጦ አጥራቸው ተነሳ። ቦታዎቹ በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ከቀነኒሳ ሆቴል ጀርባ የሚገኙ ሲሆን፥ እያንዳንዳቸው በአማካይ 2 ሺህ ካሬ ሜትር... Read more »

ያለደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ የነበሩ ዓመታዊ ገቢያቸው በሚሊዮን የሚቆጠር ብር የሆኑ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

የገቢዎች ሚኒስቴር ባለፉት 10 ቀናት ባደረገው የክትትል ስራ ያለደረሰኝ ግብይት ሲፈጽሙ የነበሩ እና ዓመታዊ ገቢያቸው በሚሊየን የሚቆጠር ብር የሆነ ተቋማትን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫም በተቋማቱ ላይ አስተዳደራዊ... Read more »