በልግ ላይ አሻራን ለመጣል

አገሪቱ አንድ እግር በሰማይ አንድ እግር በመሬት በሆነው አካሄዷ ኢኮኖሚ የጀርባ አጥንት የሆነው የግብርናው ዘርፍ የሚጠበቅበትን ውጤት እንዲያስመዘግብ የተለያዩ ተግባራት ሲከናወኑ ቆይቷል። በዚህም የአርሶ አደሩን ከእጅ ወደ አፍ የነበረ ሕይወት ከመለወጥ ባሻገር... Read more »

‹‹መንግሥት ብቻውን የሚመራው ኢኮኖሚ ከስሯል›› • ቻይና ኮሚኒስት ሆና የምትራመደው ግን በካፒታሊስት ነው -ፕሮፌሰር ጠንክር ቦንገር /ኢኮኖሚስት/

ፕሮፌሰር ጠንክር ቦንገር የተወለዱት በጉራጌ ዞን ጉመር ወረዳ ኢሽወይ የሚባል መንደር ሲሆን ወልቂጤ ከተማ አድገዋል፡፡ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በአምቦ ከተማ ጨርሰው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በመግባት በጂኦግራፊ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን አግኝተዋል፡፡ ሁለተኛ ዲግሪያቸውን... Read more »

ትኩረት ያልተለያቸው የበልግ ወቅት ፣ የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራዎች

በግብርና ሚኒስቴር የተፈጥሮ ሀብትና ምግብ ዋስትና ዘርፍ ከህብረተሰብ ተሳትፎ ባለሙያዎች፣ ከህዝብ ግንኙነት ባለሙያዎችና ከተለያዩ ሚዲያዎች የተውጣጡ ጋዜጠኞች በደቡብና በኦሮሚያ ክልሎች ውስጥ በሚገኙ አርሶና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች ከየካቲት 13 ቀን 2011 ዓ.ም... Read more »

የንግድ ሸሪኮች ስብጥር – ውድድሩን ለማጠናከር

መንግስት የግሉ ዘርፍ በሀገር ኢኮኖሚ ውስጥ ያለውን ጉልህ ድርሻ በመረዳት ወደተሻለ ደረጃ እንዲደርስ ለማድረግ የተለያዩ የድጋፍ ማእቀፎችን እያወጣ ተግብሯል፡፡ በሆቴል፣በግብርና ኢንቨስት መንት፣በማኑፋክቸሪንግ ኢንዱስትሪ ዘርፍ የግል ባለሀብቱ በስፋት እንዲሰማራ የሚያስ ችሉ የድጋፍ ማእቀፎች፣አደረጃጀቶች፣ወዘተ... Read more »

በምስጢርነቱ የቀጠለው የረጲ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አቅም

እንደ ማንኛውም ሜጋ ፕሮጀክት የ“ረጲ ከደረቅ ቆሻሻ የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ጣቢያ”ም ሲፀነስ የራሱን አላማ ይዞ ነው። ይህ በካምብሪጅ ኢንዱስትሪያል ሊሚትድ ስራ ተቋራጭና በቻይናው ኢኢፒ የተገነባውና፣ በ65 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ያረፈ፣ 120... Read more »

ከፖስታ አመላላሽነት ወደ ፋብሪካ ባለቤትነት ያሸጋገረች የሻይ ማሽን

በልጅነቱ ፈጣን አዕምሮ ነበረው። ገና በወጣትነቱ አንድ የቅርብ ስጋ ዘመዱ የመንግስት ደህንነት ቢሮ ሰራተኛ እንዲሆን አጩት። እርሱ ግን ዝንባሌው ወደቴክኒክ እና የተበላሹ ዕቃዎችን ወደመፈታታቱ ያደላ ነበር። የስለላ ስራው ብዙም ከነብሱ ጋር ዝምድና... Read more »

አገር በቀል ኢንዱስትሪው ብዙ ርቀት እንዲጓዝ

የኢንዱስትሪ ሽግግርን ለማምጣት ሁለንተናዊ ጥረት በሚደረግበት በዚህ ጊዜ በተለይም የአገር በቀሎቹ ተሳትፎ እጅግ የሚፈለግ ነው። ኢንዱስትሪዎቹ ወደ ስራ ከመግባታቸውም በተጨማሪ አንዱ ሌላውን እየደገፈ ሲሄድ የሚፈለገው ውጤት ሊመጣ ይችላል። የስታርችና ሙጫ አምራች ናቸው፤... Read more »

ካዳስተር ዘልማዳዊ የመሬት አስተዳደርን ታሪክ ለማድረግ

የመሬት ይዞታ መረጃ አያያዝ ሥርዓታችን ኋላ ቀር በመሆኑ በዘርፉ ህገ ወጥነት እንዲስፋፋ ምክንያት ሆኗል። ከዚህም ባሻገር መንግሥት ከመሬት ማግኘት የሚገባውን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት አጥቷል። መረጃው በወረቀት ላይ የሚሰፍር በመሆኑም ለብክነት ፣ ለብልሹ አሠራርና... Read more »

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፍ ደረጃ ተወዳዳሪ ለመሆን ትሰራለች

በ ኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ምስረታ አካል የሆነው የደብረ ብርሃን ኢንዱስትሪ ፓርክ ባለፈው የካቲት 24 2011 ዓ.ም በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ፣ በኬንያው ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታና በአቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተመርቋል። “የኢንዱስትሪ ፓርኩ ለከተማው... Read more »

የማህበሩ ትሩፋት

ወይዘሮ አያል አብዩ በጎንደር ከተማ በምዕራብ በለሳ አርባያ ወረዳ ነዋሪ ናቸው። ከ50 አመት በላይ እድሜ ባለው አርባያ ወረዳ የገበሬዎች ህብረት ስራ ማህበር አባል ሆነውም ቆይተዋል። ማህበራቸው አቅም እንዳልነበረውና መደራጀታቸውም ጥቅማቸውን ሳያስጠብቅላቸው መቆየቱን... Read more »